በድሬዳዋ አስተዳደር በጎዳና ተዳዳሪና አካል ጉዳተኛ ህፃናት ዙሪያ ለመስራት የሚያስችል ፕሮጀክት በዛሬው እለት በይፋ ተጀመረ ።

    ኤስ ኦ ኤስ የህፃናት መንደር ፕሮግራም መንግስታዊ ያልሆነ አለም አቀፋዊ የበጎ አድራጎት ድርጅት ሲሆን በሀገራችን ኢትዮጲያ ወላጆቻቸውን በተለያየ ምክንያት ያጡ ህፃናትን አሰባስቦ ከለላ በመስጠት ራሳቸውን ችለው ሀገራቸውን እንዲያገለግሉ የሚያደርግና የቤተሰብ ማጠናከሪያ ፕሮግራሞችን በመቅረፅ ለቤተሰብና ለማህበረሰብ ተቋማት ድጋፍ በመስጠት ቤተሰብ እንዲጠናከርና ልጆች የመብቶቻቸው ተጠቃሚ ይሆኑ ዘንድ የሚሰራ ተቋም ነው ። ኤስ ኦ ኤስ በድሬዳዋ አስተዳደር ከማርች…

    Read More

      የኢትዮጵያ ጤና መድን አገልግሎት የ 2014 ዓ/ም አፈፃፀም ግምገማና የ 2015 ዓ/ም ዕቅድ ዝግጅት የምክክር መድረክ በድሬዳዋ ተካሄደ፡፡

      በዚሁ በአገር አቀፍ ደረጃ በድሬዳዋ ከተማ በተካሄደው የ 2014 ዓ/ም አፈፃፀም ግምገማና የ2015 ዓ/ም ዕቅድ ዝግጅት የምክክር መድረክ የስጋት ዳሰሳ፤ የመረጃ ጥራት ዳሰሳ፤ የአባላትና የመዋጮ አሰባሰብ መረጃና በቀረቡ ሪፖርቶች እንዲሁም በሌሎችም ጉዳዮች ላይ ውይይቶች የተደረጉ ሲሆን በተወካዮች ምክር ቤት የፀደቀው የማህበረሰብ ዓቀፍ ጤና መድን አዋጅን በተመለከተ ያለበትን ደረጃ እና በአዋጁ የተካከተቱ ዋና ዋና ጉዳዮች ተብራርዋል፡፡…

      Read More

        የክረምት በጎ ፍቃድ የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በብልጽግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅ/ጽ/ቤት ጊቢ ዉስጥ በዛሬው እለት ተከናወነ።

        መርሃግብሩ ላይ የብልጽግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ፣ የፓርቲው የልማታዊ ተቋማት እቅድ ዝ/ክ/ድ/ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ኡመር አህመድ፣ የአስተዳደሩ ቀይ መስቀል ማህበር እና ስካውት ክለብ አባላት የተሳተፉ ሲሆን በእለቱ ከችግኝ ተከላዉ በተጨማራ አቅመ ደካማና የአካል ጉዳተኛ የሆነች የአንዲት የ8ኛ ክፍል ተማሪ ቤተሰብ መኖሪያ ቤት ጥገና የማስጀመር ስራ ተከናዉኑዋል ።

        Read More

          እንኳን ደሰ አለን በካሊ ኮሎምቢያ ሲካሄድ በነበረው ከ20 ዓመት በታች የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና አገራችን ኢትዮጵያ ስድስት ወርቅ፣ አምስት ብርና አንድ ነሐስ (በአጠቃላይ 12 ሜዳልያዎችን) በማምጣት ውድድሩን ከዓለም በሦስተኛ ከአፍሪካ ደግሞ በአንደኛ ደረጃ በማጠናቀቋ እንኳን ደስ አለን።

          Read More

            ከብሔራዊ ደህንነት ምክር ቤት የተሰጠ መግለጫ የመግለጫው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- የተከበራችሁ የሀገራችን ሕዝቦች፣

            ብሔራዊ የደኅንነት ምክር ቤት ዛሬ ባደረገው ስብሰባ ሀገራዊ የደኅንነት ሁኔታ የገመገመ ሲሆን፣ በቀደሙት ወራት ተለይተው የነበሩ ሀገራዊ ሥጋቶችን መሠረት በማድረግ የተከናወኑ ተግባራትንና ያጋጠሙ ውስንነቶችን ለግምገማው መነሻ አድርጓል። የደኅንነት ምክር ቤቱ ሰኔ 1 ባካሄደው ስብሰባው ወቅት በአስቸኳይ ለማከናወን ተወስነው ከነበሩ ተግባራት መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል፡- 1. አሸባሪና የታጠቁ ቡድኖችን በአመራራቸው ላይ ትኩረት በማድረግ ለመደምሰስ፣ 2. ለጠላት ዐቅም…

            Read More

              የቀዳማዊት እመቤት ፅ/ቤት ያስገነባውን የልዩ ፍላጎት 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መረቁ የቀዳማዊት እመቤት ፅ/ቤት ለገጣፎ በሚገኘው ዲቦራ ፋውንዴሽን ቅጥር ግቢ ውስጥ በ19 ሚሊዮን ብር ያስገነባነውን የልዩ ፍላጎት 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መረቁ።

              ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ወላጆች የአዕምሮ ውስንነት ያላቸውን ልጆች ወደ ትምህርት ቤት እንዲልኩና አቅም ያላቸው አካላት ደግሞ በዚህ አይነት በጎ አላማ የተሰማሩ ድርጅቶችን እንዲደግፉ ጥሪ አቅርበዋል። የተገነባው የልዪ ፍላጎት ትምህርት ቤቱ የአይምሮ እድገት ውስንነት ላለባቸው ታዳጊዎች አገልግሎት የሚሰጥ ነው። ፅ/ቤቱ ያስገነባው የልዩ ፍላጎት ትምህርት ቤት ፕሮጀክት በውስጡ 8 ልዩ ፍላጎት ላላቸው ተማሪዎች አመቺ የሆኑ ክፍሎችና ሙሉ…

              Read More

                የድሬዳዋ ፖሊስ “አዲስ የህግ ማስከበር እይታ_ አዲስ አገራዊ እምርታ” በሚል ለመላ አባልና አመራሩ የስልጠና መድረክ ማካሄድ ጀመረ ።

                ይህ ስልጠና ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ አስር ቀናት ለሁሉም አመራሮችና አባሎች እንደሚሰጥም ተገልፆል ። በስልጠና ማስጀመሪያ መርህ ግብር ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ዋና አዛዥ ኮሚሽነር አለሙ መግራ ‘ለማህበረሰቡ የሚንሰጠው አገለግሎት ፈጠን እና ተደራሽ ከማደረግ ባለፈ መንግስት ያስቀመጠውን የአስር አመት ዕቅድ ላይ የፀጥታ ተቋማት ሚናን በመረዳትና በመገንዘብ እንደ ሀገር በተጀመሩ የዕድገት ጉዞ…

                Read More

                  የትራንስፖርት አና ሎጂስቲክ ሚኒስቴር ከክልል ትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊዎች ጋር የዘርፉን የ2014 በጀት ዓመት አፈፃፀም ገመገመ::

                  ቢሾፍቱ ሐምሌ 28 ቀን 2014 ዓ.ም፡ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክ ሚኒስቴር እና የክልል ትራንስፖርት ቢሮዎች የ2014 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻፀም የክልል ትራንስፖርት ቢሮና የተጠሪ ተቋማት የሥራ ኃላፊዎች፣የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የከተማ መሰረተ ልማትና የትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት እንዲሁም ከጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት የተገኙ ተወካዮች በተገኙበት ተገምግሟል፡፡ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ወይዘሮ ሰአዳ…

                  Read More

                    የትራንስፖርት አና ሎጂስቲክ ሚኒስቴር ከክልል ትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊዎች ጋር የዘርፉን የ2014 በጀት ዓመት አፈፃፀም ገመገመ::

                    ቢሾፍቱ ሐምሌ 28 ቀን 2014 ዓ.ም፡ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክ ሚኒስቴር እና የክልል ትራንስፖርት ቢሮዎች የ2014 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻፀም የክልል ትራንስፖርት ቢሮና የተጠሪ ተቋማት የሥራ ኃላፊዎች፣የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የከተማ መሰረተ ልማትና የትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት እንዲሁም ከጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት የተገኙ ተወካዮች በተገኙበት ተገምግሟል፡፡ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ወይዘሮ ሰአዳ…

                    Read More

                      የድሬዳዋ ፖሊስ “አዲስ የህግ ማስከበር እይታ_ አዲስ አገራዊ እምርታ” በሚል ለመላ አባልና አመራሩ የስልጠና መድረክ ማካሄድ ጀመረ ።

                      ይህ ስልጠና ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ አስር ቀናት ለሁሉም አመራሮችና አባሎች እንደሚሰጥም ተገልፆል ። በስልጠና ማስጀመሪያ መርህ ግብር ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ዋና አዛዥ ኮሚሽነር አለሙ መግራ ‘ለማህበረሰቡ የሚንሰጠው አገለግሎት ፈጠን እና ተደራሽ ከማደረግ ባለፈ መንግስት ያስቀመጠውን የአስር አመት ዕቅድ ላይ የፀጥታ ተቋማት ሚናን በመረዳትና በመገንዘብ እንደ ሀገር በተጀመሩ የዕድገት ጉዞ…

                      Read More