የድሬዳዋ አስተዳደር የፋይናስ እና ገቢዎች የመንግስት ሰራተኞች የብልፅግና ፓርቲ መሰረታዊ ድርጅት ኮንፍረንስ አካሄዱ

    የአሰተዳደሩ ፋይናንስና ገቢዎች መሠረታዊ ድርጅት ሰብሳቢና የቢሮዉ ኃላፊ ክቡር አቶ ሱልጣን አሊዪና እና የመሠረታዊ ጅርጅቱ ም/ሰብሳቢና የአስተዳደሩ ገቢዎች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ክቡር አቶ አብዱሰላም መሃመድ መሪነት የፓርቲዉ መሰረታዊ ድርጅት ኮንፍረንስ በከንቲባዉ መሠብሰቢያ አዳራሽ በድምቀት ተካሄዱዋል ፡፡ በኮንፍረንሱም ላይ የ2014 ዓም የዘርፉ መሰረታዊ ድርጅት እቅድ አፈፃፀም፤ የኦዲት ኮሚሽን ሪፖርት እንዲሁም 2015 ዓም ዕቅድ ቀርቦ ዉይይት ከተደረገበት…

    Read More

      በዋሂል ክላስተር ሁሉል ሞጆ ቀበሌ የህዝብ ተመራጮች ከ ነዋሪዎች ጋር ውይይት አደረጉ

      ነዋሪዉ በምርጫ ከመረጣቸዉ የቀበሌዉ ተመራጮች ጋር ባደረገዉ ዉይይት የተለያዩ ከመልካም አሰተዳደር ችግር ጋር የሚያያዙ ጥያቄዎችን ያነሱ ሲሆን በአንደኛዉ ዙር ከተነሱ የልማት ጥያቄዎች መካከል ምላሽ ያገኙ ብኖርም አሁንም ባልተመለሱ የህዝብ የልማት ጥያቄዎች ላይ የሚመለከታቸዉ የመንግስት አካላት ትኩረት በመስጠት የልማት ጥያቄዎቻችንን ልመልስ ይገባል ብለዋል ከነዋሪዎች የተነሱ ጥያቄዎች ተለቅመዉ ለሚመለከታቸዉ አካላት በማቅረብ በቀሪ የልማት ጥያቄዎቻቸዉ ላይ በቂ ምላሽ…

      Read More

        የፌዴራል ቤቶች ኮርፕሬሽን ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ለ90 ተማሪዎች የትምህርት መርጃ ግብአት ድጋፍ አደረገ ፡፡

        በድጋፍ አሰጣጥ ፕሮግራሙ ላይ የተገኙት የተቋሙ ሥራ አስኪያጅ አቶ እውነቱ ወርቅነህ የት/ቢሮ ም/ቢሮ ኃላፊ አቶ አቡበከር አዶሽ እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ፣ርዕሳነ መምህራን፣ ፣ ወላጆች ና ተማሪዎች ተገኝተዋል። በርክክብ ፕሮግራሙ ላይ ንግግር ያደረጉት የኮርፖሬሽኑ ስራ አስኪያጅ ተቋሙ ለበጎ አድራጎት ስራ የሚዉል በጥቅሉ 180,000 ብር መመደቡን ገልጸዉ ከዚህ ዉስጥ 60,000 ብር የትምህርት ግብአት የመግዛት አቅም ለሌላቸዉ…

        Read More

          Jiraattonni Araddaa Hulul Mojoo hoggansi keenya gaaffilee misoomaa kanaan dura gaafanne akka nuuf deebisu abdiidhaan eeggachaa jirra jedhan.

          Bulchinsa Dirree Dhawaa Kilaastara Waahelitti jiraattoonni Araddaa Hulul Moojoo Gaaffilee misoomaarratti bakka bu’oota isaanii waliin marii gaggeessaa jiru. Bulchinsi Dirree Dhawaa kanaan dura gaaffilee misoomaafi bulchinsa gaarii gaafanne keessaa hedduu isaanii nuuf deebiseera; garuu ammallee kanneen eegalamanii hinxumuraminiifi kaneen hineegalamin jiru; keessattuu daandii Moojoo-Gobayyaa nuuf hojjetameera; garuu karatti hafeera, manni barnootaafi keellaan fayyaa akka nuuf…

          Read More

            በድሬዳዋ አሰሊሶ ገጠር ቀበሌ የምክር ቤት አባላት ከማህበረሰቡ ጋር ውይይት አደረጉ።

            የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት በትላንትናው እለት የተጀመረው የህዝብ ውክልና አወጣጥ የውይይት መድረክ በዛሬው እለትም በአሰሊሶ ገጠር ቀበሌ የአስተዳደሩ ምክር ቤት ተወካዮች የመልካም አስተዳደርና የልማት ስራዋች ዙሪያ የአካባቢውን ማህበረሰብ አወያይተዋል። በውይይቱ የተሳተፉ ተሳታፌዋችም በሰጡት አስተያየት በአካባቢው ያሉ ስረአጥ ወጣቶቾ የስራ እድል እንዲፈጠርላቸውና ሴቶች በማህበር ተደራጀተው የሚሰሩበት እድል እንዲፈጠርላቸው እንዲሁም በአካባቢው ያለው የውሀ እጥረት እንዲቀረፍላቸው እና የመኪና…

            Read More

              በአስተዳደራችን የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርህ ግብር ከተጀመረ ጊዜ አንስቶ በርካታ ተግባራት ሲከናወኑ ቆይቷል። ድሬዳዋ አስተዳደር አሁን እየጣለ ካለው ዝናብ ጋር ተያይዞ ለችግኝ ተከላ መርህ ግብር ምቹ በመሆኑ በአንድ ጀንበር 700 ሺህ ችግኞች የፊታችን እሁድ ነሀሴ 8/ 2014 በከፍተኛ የህብረተሰብ ታሳትፎ ለማከናወን የሚያስችሉ ዝግጅቶች ተጠናቆ ፤ ለ38ቱም የገጠር ቀበሌና 9 የከተማ ቀበሌዎች የችግኝ ማጓጓዝ ስራ ዛሬ በይፋ ተጀምሯል።

              Read More

                የፌደራል ግብርና ሚንስቴር ሚንስትር ክቡር አቶ ዑመር ሁሴን በድሬዳዋ አስተዳደር ያለውን የግብርና ልማት ስራዎችን ጎበኙ።

                የፌደራል ግብርን ሚንስቴር ሚንስትር ክቡር አቶ ዑመር ሁሴን ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሃር እንዲሁም የአስተዳደሩ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በገንደሪጌ ገጠር ቀበሌ በአትክልትና ፍራፍሬ ዘርፍ እየተከነወኑ ያሉ ስራዎችን ጎብኝቷል። ክቡር ሚንስትር አቶ ዑመር ሁሴን በጉብኝት ወቅት እንደገለፁት ባዩት ነገር እጅግ ደስተኛ እንደሆኑ እና በአስተዳደሩ በቋሚ ተክሎች ላይ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራትን በመስመር ወደ ሌሎች…

                Read More