ክቡር ሚንስትሩና ከንቲባችን የተሳተፉበት የከተማ ጽዳት ዘመቻ
ክቡር ሚንስትሩና ከንቲባችን የተሳተፉበት የከተማ ጽዳት ዘመቻ በአሰተዳደራችን ዛሬ ጠዋት ተካናዉኑዋል። የፅዳት ዘመቻዉን ያዘጋጁት የድሬዳዋ የሌሊት ታክሲ ማህበር አባላት ናቸዉ ። በመርሀግብሩ ላይ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ትብብር ሚንስትሩ ክቡር አቶ አህመድ ሺዴ ፤ ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሀርን ጨምሮ የተለያዩ እንግዶች የድሬደዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አመራሮች እና አባላት እንደሁም የሌሊት ታክሲ ማህበር አባላት ተሳታፊ ሆነዋል፡፡…


