ለመንግስት ሠራተኞች የፓርቲ አባላት ሲሰጥ የቆየዉ ” አዲስ ፖለቲካዊ እይታ፣ አዲሰ አገራዊ እምርታ” ስልጠና ተጠናቀቀ ።

    ላለፉት አራት ቀናት በድሬዳዋ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ እና መሰናዶ ትምህርት ቤት እንዲሁም በሳቢያን 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ሲሰጥ የቆየዉ የብልጽግና ፓርቲ አባላት የሆኑ የመንግስት ሰራተኞች አቅም ግንባታ ስልጠና ዛሬ ተጠናቋል ፡፡ “አዲስ ፖለቲካዊ እይታ፤ አዲስ ሀገራዊ እምርታ” በሚል መሪ ቃል ለተከታታይ 4 ቀናት የብልጽግና ፓርቲ አባላት የሆኑ የመንግስት ሰራተኞች አቅም ግንባት ስልጠና ከሀሙስ ቀን ግንቦት 25…

    Read More

      በህገ-ወጥ የሲሚንቶ ንግድ ላይ እየተደረገ ያለው የክትትልና ቁጥጥር ስራ ተጠናክሮ መቀጠሉ ተገለፀ ።

      ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በድሬዳዋ አስተዳደር እየተስተዋለ ያለውን ከፍተኛ የሆነ የሲሚንቶ ዋጋ ጭማሪ ብሎም የአቅርቦት ችግር ለመፍታት ይቻል ዘንድ ከሲሚንቶ ፋብሪካዎች ጋር በቅርበት በመሆን በመስራት ላይ የሚገኝ ሲሆን ነገር ግን አንድ አንድ ቸርቻሪዎች በአጭር ለመበልፀግ በማበለም በህገ-ወጥ የሲሚንቶ ንግድ ላይ በመሰማራት የሲሚንቶ ውድነትና አቅርቦት እጥረት ችግር እንዲከሰት እያደረጉት ይገኛሉ ። የአስተዳደሩ የንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮም ባደረገው…

      Read More

        በድሬዳዋ አስተዳደር እየተገነቡ ያሉ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ ሊጠናቀቁ እንደሚገባ ተገለፀ ።

        በ 2014 በጀት አመት በድሬዳዋ አስተዳደር ማለቅ የነበረባቸው የመንግስት ፕሮጀክቶች አፈፃፀማቸው ላይ መዘግየቶች እየተስተዋሉ ሲሆን እነዚህም ፕሮጀክቶች ያልተጠናቀቁበትን ምክንያት በመለየት የሚጠናቀቁበት ሁኔታ ላይ የመፍትሄ አቅጣጫ ለማስቀመጥ ይቻል ዘንድ ከኮንትራክተሮች ፣ ከግንባታ ባለቤቶች እንዲሁም ከግብአት አቅራቢዎች ጋር በዛሬው እለት ውይይት ተካሂዷል። በውይይቱ ላይም ኮንትራክተሮች በስራቸው ላይ አሉ ያሉትን ችግሮች ያነሱ ሲሆን በተለይም የዲዛይን ችግር ፣ የሲሚንቶ…

        Read More

          የሲቪክ ማህበራት ነዋሪውን ህብረተሰብ ተጠቃሚ የሚያደርጉ ስራዎችን መስራት እንደሚገባቸው ተገለፀ ።

          በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙ ሲቪክ ማህበራት የ 90 ቀናት እቅድ አፈፃፀም ላይ ከነዋሪው ህብረተሰብ ጋር ውይይት አድርገዋል ። በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙና መንግስታዊ ያልሆኑ የሲቪክ ማህበራት በከተማው ላይ በተለያዩ የማህበራዊ እንዲሁም የኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች ላይ ተሳታፊ ሆነው በመንቀሳቀስ ላይ የሚገኙ ሲሆን እነዚህም ሲቪክ ማህበራት በተለይም በማህበራዊም ሆነ በኢኮኖሚ ጉዳዮች ላይ እየሰሩት ያሉትን ስራዎች ብሎም መንግስት ባስቀመጠው የ 90…

          Read More

            ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት 69ኛ የኢትዮጵያ ወታደራዊ አካዳሚ የምረቃ ስነ ስርዓት ላይ ተገኝተዋል።

            በስነ ስርዓቱም፣ ከበርካታ ዘርፎች ተውጣጥተው የጥቁር አንበሳ ኮርስ የተከታተሉት ምሩቃን የምክትል መቶ አለቅነት ማዕረግ ተሰጥቷቸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ምሩቃኑ ነገ በሚደርሱበት የኃላፊነት ልክ፣ ሀገርን ለመምራት እንዲቻላቸው ዘወትር እንዲተጉ አሳስበዋል። በምርቃ ስነ ስርዓቱ ላይ ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሀርን ጨምሮ የክልል ርዕሳነ መሰተዳድሮችና ከፍተኛ የመንግስት ስራ ሃላፊዎች ተሳትፈዋል ።

            Read More

              የአካባቢያችንን ሰላምና ፀጥታ በመጠበቅ የተጀመረውን ለውጥ አጠናክረን እናስቀጥላለን- የድሬዳዋ የሴቶች ሊግ አመራሮችና አባላት

              ግንቦት 21 ቀን 2014 የአገሪቱን የብልፅግና ጉዞ ለማሳካት ዘላቂ ሰላምን የሚያረጋግጡ ስራዎችን በመስራት የድርሻቸውን ኃላፊነት በቁርጠኝነት እንደሚወጡ የድሬዳዋ የሴቶች ሊግ አመራሮችና አባላት ገለፁ። “የሴቶች ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለሁለንተናዊ ብልፅግና ” በሚል መርህ በድሬዳዋ የብልፅግና ሴቶች ሊግ ጉባኤ እየተካሄደ ነው። በጉባኤው ላይ የተሳተፉት የድሬዳዋ ሴቶች ሊግ አመራሮች እና አባላት እንደተናገሩት ፤ ለውጡን ተከትሎ የሴቶች ተሳትፎና ተጠቃሚነት እየጎለበት…

              Read More

                ለበርካታ ዓመታት ማነቆ የነበረውን የቀበሌ ቤት መስጠት ችግርን በመፍታት ለዜጎች ቤትን የመስጠት ተግባር በ ቀበሌ 05 አሰተዳደር

                በአስተዳደራችን በተቀመጠው የህዝቦችን ጥያቄ በአፋጣኝ የመፍታትና ምላሽ የመስጠት የ90 ቀናት ዕቅድ መሰረት በቀበሌ 05 አስተዳደር ጽ/ቤት በፍል ውሃ ቀጠና ለበርካታ ዓመታት ማነቆ የነበረውን የቀበሌ ቤት መስጠት ችግርን በመፍታት ለዜጎች ቤትን የመስጠት ተግባርን በይፋ አስጀምረናል፡፡ በዛሬው ዕለት የአስተዳደሩ የስራ ክህሎትና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ ኃላፊና የቀበሌው ደጋፊ አቶ ሮቤል ጌታቸው በተገኙበት ቤትን ለደሃ የማስረከብ ተግባር ለተረኛዋ ወ/ሮ…

                Read More

                  የድሬዳዋ አስተዳደር ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ለበርካታ አመታት የመልካም አስተዳደር ችግር የነበረውን የሀሎቡሳለገኦዳ ሚርጋ የንፁህ መጠጥ ውሃ ግንባታ ጎበኙ።

                  በአስተዳደራችን ካሉ የገጠር ቀበሌዎች በሀሎ ቡሳ እና ለገኦዳ ሚርጋ ለበርካታ አመታት የመልካም አስተዳደር ችግር በሚል ሲነሳ የነበረውን የንፁህ መጠጥ ውሃ ችግር እንዲሁም በውሃ እጦት ሲነሱ የነበሩ የውሃ ወለድ በሽታዎች ለመከላከል በሚል የተጀመረው የሀሎቡሳለገኦዳ ሚርጋ የንፁህ መጠጥ ውሃ ግንባታ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት የሚችልበት አቅም ላይ መድረሱን መመልከት ተችሏል። በጉብኝቱ ሂደት አንዳንድ የአከባቢው ነዎሪዎች እንደገለፁት ለበርካታ አመታት…

                  Read More

                    ”የሴቶች ተሳትፎ ለሁለንተናዊ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል ውይይት ተካሄደ ።

                    በዛሬ እለት ”የሴቶች ተሳትፎ ለሁለንተናዊ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ የሴቶች ሊግ ኮንፈረንስ በሁሉም ከተማ ቀበሌዎች ተካሄዶል። በተካሄደው ውይይት የብልጽግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ሴቶች ሊግ ስራ አስፈጻሚዎች አወያይነት በቀረበው ሰነድ መሠረት ሰፋ ባለ ውይይት ተካሂዷል። በነገው እለት 1000 የሴቶች ሊግ አደረጃጀቶች በተገኙበት በማዕከል የማጠቃለያ መድረክ ይካሄዷል።

                    Read More

                      የ ”ናፍቆት! ድሬዳዋ” የብልጽግና ፓርቲ ድ/ቅ/ቤት የጽዳት ዘመቻ ተካሄደ።

                      የብልጽግና ፓርቲ ድ/ቅ/ቤት የጽዳት ዘመቻ፣ የችግኝ መንከባከብና የምንጣሮ ስራ የብልጽግና ፓርቲ ዋናው ጽ/ቤት የሱፐርቪዥን ቲም፣ የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች፣ የቀበሌ 03 ሴፍትኔት እና የከነማ ደጋፊዎች በተገኙበት ተካሂዷል። በጽዳት ዘመቻው አመራሩ ሳይቀር ህዝቡን በማስተባበር ለበርካታ ሳምንታት ሳይቆራረጥ ባህል በማድረግ ተጠናክሮ መቀጠሉ የሚበረታታና በኢትዮጵያ ልማትና እድገት ከተሞች 53% አስዋወጽኦ እንዳላቸው አንስተው በድሬዳዋ የተጀመሩ የልማት ስራዎች ጉልህ ሚና እንዳላቸው…

                      Read More