የውጪ ሀገራት በሀገራችን የውስጥ ጉዳዮች ላይ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነት በድሬዳዋ አስተዳደር የሚኖሩ ወጣቶች አወገዙ ።
ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ሀገራችን ኢትዮጲያ እያከናወነችው ባለችው የልማትና የህግ-ማስከበር ስራዎች ብሎም የውስጥ ጉዳዮች ላይ የተለያዩ የውጪ ሀገራት ጣልቃ መግባታቸውን አስመልክቶ ” ድምፃችን ለነፃነታችን ” በሚል መሪ ቃል በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙ ወጣቶች አውግዘዋል ። ኢትዮጲያዊያን በሀገር ጉዳይ የማንደራደር ሀገር ወዳድ ህዝቦች እንደመሆናችን መጠን ለነፃነታችን የውጪ ጣልቃ ገብነትን በመቃወምና በአንድነት በመሆን በሀገራችን ላይ የተቃጣውን እኩይ ሴራ ማክሸፍ…


