በድሬዳዋ አስተዳደር ከ 725 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የመንገድና የጎርፍ መከላከያ ግንባታዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ፡፡
ግንባታዎቹም ለከተማዋ ለነዋሪዎች ከፍተኛ ጠቀሜታ እንደሚኖረውም ተገልፃል፡፡ መንገድ ለአንድ ሀገር እድገት ብሎም ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ የጎላ ሚና ይኖረዋል፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዞም በድሬዳዋ አስተዳደር ከ 725 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ እየተገነቡ የሚገኙ አዳዲስ መንገዶችና ነባር መንገዶችን የመጠገን ስራ እንዲሁም ከዚህ ቀደም በከተማዋ ላይ ጎርፍ በሰውና በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ከማድረሱ ጋር ተያይዞ ይህንንም ለመከላል ይቻል…


