The Leadership holding Discussions

    The Dire Dawa Administration leadership both in Urban and Rural areas are holding discussions on current issues in our country. The terrorist TPLF is plotting to destabilize the country by declaring war on Ethiopia. With this in mind, the Terrorist Group is working to massacre and displace our innocent people, especially in the Afar and…

    Read More

      ዛሬ በድሬደዋ በጣለው ከባድ ዝናብ ሳቢያ የዘጠኝ ሰው ህይወት ማለፉን ተገለፀ::

      አደጋው ቀበሌ 03 ልዩ ስሙ ሸመንተሪያ ተብሎ በሚጠራው ስፍራ መከሰቱን የደረሰውን ጉዳት አስመልክቶ መግለጫ የሰጡት በድሬዳዋ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ዲቪን ኃላፊ ምክትል ኢንስፔክተር ባንታለም ግርማ ተናግረዋል ። አክለውም ከጠዋት ሁለት ሰአት ጀምሮ ለአራት ተከታታይ ሰዓታት ዝናብ ሲጥል መቆየቱን በዚህም ሳቢያ እርዝመቱ 50 ሜትር የሆነ የግንብ አጥር በሶስት ቤቶች ላይ ተደርምሶ ከቀኑ ስድስት ከሀያ…

      Read More

        “ ባህሉን በአግባብ ና በአዎንታዊ ሁኔታ የሚጠቀም ማህበረሰብ ስብዕናውን በጠንካራ መሰረት ላይ መገንባት ይችላል “

        የድሬዳዋ አስተዳደር ም/ ከንቲባ ክቡር አቶ ሀርቢ ቡህ የባህል እና ስፖርት ሚኒስቴር ከድሬዳዋ አስተዳደር ባህል ና ቱሪዝም ጽ/ቤት ጋር በመተባበር በሀገር አቀፍ የባህል እሴት ግንባታ ላይ የምክክር መድረክ ተካሄደ፡፡ የባህል ና ስፖርት ሚኒስቴር ከድሬዳዋ አስተዳደር ባህል ና ቱሪዝም ጽ/ቤት ጋር በመተባበር “የባህል ዕሴቶቻችን ለዜጎች ስብዕና ግንባታ“ በሚል መሪ ቃል በታላቅ ድምቀት በተለያዩ ባህላዊ ትዕይንቶች ያሸበረቀ…

        Read More

          ኢትዮጵያውያን አንድ ሆነን ለኢትዮጵያ እንቁም.

          የጠቅላይ ሚንስትር ጽ/ቤት ትራምፕ ከእስራኤል እና ከሱዳን መሪዎች ጋር በነበራቸው ቆይታ የሕዳሴ ግድብን አስመልክተው ፍጹም ተቀባይነት የሌለውን ሐሳብ ማራመዳቸውን ተከትሎ መግለጫ አውጥቷል። ትራምፕ ኢትዮጵያ ግድቡን መገንባቷ አግባብ አለመሆኑን እና ግብፅም ግድቡን ልታፈርሰው እንደምትችል ሀገራቸውም የጀመረችውን እርዳታ የማቋረጡን እንደምትገፋበት ተናግረዋል። ይህን አስመልክቶ መንግሥት በወጣው መግለጫ ኢትዮጵያ በፈጣሪዋ ታምና በሕዝቧ አንድነት እና ጽናት የቆመች ሀገር መሆኗን ገልጿል።…

          Read More

            Mostbet KZ Официальный сайт: Казино и букмекерская контор

            Mostbet KZ Официальный сайт: Казино и букмекерская контора MostBet KZ казино и букмекерская контора МостБет КЗ, рабочее зеркало на сегодня Content Как делать ставки на Мостбет? Что делать, если не получается на Mostbet войти в личный кабинет? Регистрация на сайте Преимущества и недостатки букмекерской конторы Мобильное приложение Мостбет Что такое Мостбет? Live Мостбет вход Насколько…

            Read More

            Waxaa la sheegay in loo baahan yahay in la is garab istaago xilliga xagaga iyadoo loo marayo shaqoyinka sama falka.

            Xafiiska Maayarka ee is Maamulka Diridhabe ayaa Xarunta Maamulka Ciidanka Asluubta iyo Hoyga maxabista diridhabe, ka qayb qaatay taakulaynta adeega is xilqadka xagaga ee sanad 2017 oo ay ka mid yihiin dhir beeris, dhiig ku deeqid, daryeelka nadaafadda haweenka maxaabiista ah iyo sidoo kale raashinka caruurta ee caruurta maxaabiistu hayso. Mudane Dhareje Tsegaye, oo ah…

            Read More

              የኢትዮጵያ ኦ/ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትሪያርክ ብፁእ አቡነ ማትያስ በድሬዳዋ ለሚገኙ አብያተክርስቲያናት የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ በመሰጠቱ ለአስተዳደሩ ምስጋና አቀረቡ።

              በድሬዳዋ መሐል ከዚራ በሚገኘው ሚካኤል ቤተከርስቲያን በተዘጋጀው የምስጋና መርሀግብር ላይ የተገኙት ብፁእ አቡነ ማትያስ አስተዳደሩ የቤተክርስቲያኗን የዘመናት ጥያቄ ተቀብሎ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ በመስጠቱ ምስጋና ያቀረቡ ሲሆን ቤተከርስቲያኗ ለምትሰጠው አገልግሎት ድጋፍና ትብብር ላበረከቱ ተቋማትም የምስጋና ምስክር ወረቀት አበርክተዋል። በምስጋና መርሀግብሩ ላይ የተገኙት ከንቲባ አህመድ ቡህ የጥምቀት በዓል በዩኔስኮ የማይዳሰሱ ቅርሶች መዝገብ ላይ በቅርስነት በመመዝገቡ የተሰማቸውን ደስታ…

              Read More

                እየተከላከለች እየለማች ያለች ሀገር ” በሚል መሪ ሀሳብ በድሬዳዋ አስተዳደር ላይ ከሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ጋር በሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ለመምከር የተዘጋጀ የውይይት መድረክ በአሁን ሰአት በ ቢ ካፒታል ሆቴል መሰብሰብያ አዳራሽ እየተካሄደ ይገኛል ።

                በመድረኩ ላይም የድሬዳዋ ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍን ጨምሮ የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ምክትል ሀላፊና የፖለቲካና ርእዮተ አለም ዘርፍ ሀላፊ አቶ ሻኪር አህመድ ፣ የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ሀላፊ የሆኑት አቶ ደረጄ ፀጋዬ የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የጥናት ምርምርና የሱፐርቪዥን ዘርፍ ሀላፊ አቶ…

                Read More

                  ባለፉት 3 ወራት ብቻ ከ284 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰብስቧል

                  የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን በ2012 ዓ.ም የመጀመሪያ ሩብ አመት ለመሰብሰብ ካቀደው 345 ሚሊየን 270 ሺህ ብር በላይ ገቢ ከ284 ሚሊየን ብር በላይ በማሰባሰብ የእቅዱን 82 በመቶ ማሳካቱን አስታውቋል፡፡   የባለስልጣኑ ዳይሬክተር አቶ ካሊድ መሀመድ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት ገቢው ካምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ24 በመቶ ብልጫ እንዳለው ነው የተናገሩት፡፡ ለእቅዱ መሳካት በበጀት አመቱ መግቢያ…

                  Read More