በኢኖቬሽን ዘርፍ ያለንን አቅም በመጠቀም የሀገራችንን ዕድገት ማፋጠን አለብን ተባለ፡፡
በድሬደዋ አስተዳደር ከትምህርት ቤቶች የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ክበባት አስተባባሪ መምህራን እንዲሁም በፈጠራ ላይ የሚሰሩ ተቋማት ተወካዮች የተሳተፉበት የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጠ፡፡ በዚህ መድረክ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የድሬደዋ አስተዳደር የከንቲባ ጽ/ቤት እና የካቢኔ ጉዳዮች ሀላፊ የሆኑት አቶ ፉኣድ ሱጌ በሀገራችን የልማት ጉዞ የኢኖቬሽን ዘርፍ የበኩሉን ሚና እንዲያበረክት በየጊዜዉ አቅሙን መገንባት ወሳኝ ነው ብለዋል፡፡ በድሬደዋ አስተዳደር…


