በኢኖቬሽን ዘርፍ ያለንን አቅም በመጠቀም የሀገራችንን ዕድገት ማፋጠን አለብን ተባለ፡፡

    በድሬደዋ አስተዳደር ከትምህርት ቤቶች የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ክበባት አስተባባሪ መምህራን እንዲሁም በፈጠራ ላይ የሚሰሩ ተቋማት ተወካዮች የተሳተፉበት የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጠ፡፡ በዚህ መድረክ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የድሬደዋ አስተዳደር የከንቲባ ጽ/ቤት እና የካቢኔ ጉዳዮች ሀላፊ የሆኑት አቶ ፉኣድ ሱጌ በሀገራችን የልማት ጉዞ የኢኖቬሽን ዘርፍ የበኩሉን ሚና እንዲያበረክት በየጊዜዉ አቅሙን መገንባት ወሳኝ ነው ብለዋል፡፡ በድሬደዋ አስተዳደር…

    Read More

      Damee Innooveeshiniittiin Humna qabnutti sirrnaan fayyadamuudhaan Guddina Biyya teenyaa saffisiisuu qabnaa jedhan.

      Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Barsiistota Qindeesitoota Gumii Saayinsii , Teknooloojii fi Innooveeshiniitii fi bakka buutota dhaabilee Hojii kalaqaa irratti bobba’aniif leenjiin hubannoo gabbisuu kename . Wal-tajjii kana irratti haasawa baniinsaa kan taasisan Itti-gaafatamaa waajjira Kantiibaa fi Dhimmoottan kaabinee Bulchiinsa Dirree Dhawaa Obbo Fu’aad Sugee akka jedhanitti imala Misoomaa fi Guddinaa Biyyi teenya jalqabde dameen kun deegaruun…

      Read More

        በድሬዳዋ አስተዳደር ከመሬት ጋር ተያይዞ ከዚህ ቀደም ይነሱ የነበሩ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመፈታት ላይ እንደሚገኝ ተገለፀ፡፡

        የድሬዳዋ አስተዳደር መሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ ከዚህ ቀደም በነዋሪው ህብረተሰብ ይነሱ የነበሩ የተለያዩ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ከመፍታት አኳያ በተለይም ከመሬት ይዞታ፣ ከመሬት ዝግጅት እንዲሁም ለልማት ተብለው ተወስደው ነገር ግን ረጅም አመት ታጥረው የነበሩ መሬቶችን ወደ መሬት ባንክ ከማስገባት አኳያ የተለያዩ ስራዎች በመስራት ላይ ይገኛሉ፡፡ ከመሬት ዝግጅት ጋር ተያይዞ ከዚህ ቀደም በርካታ ስራዎች ቢሰሩም ነገር ግን…

        Read More

          “ማህበራዊ እሴቶቻችንን እንገንባ”

          “ማህበራዊ እሴቶቻችንን እንገንባ” በሚል መሪ ቃል በአለም አቀፍ ደረጃ ለ25ኛ ጊዜ በአገራችን ለ11ኛ ጊዜ የሚከበረው የአብሮነት ቀን በዛሬው እለት በተለያዩ ፕሮግራሞች በድምቀት ተከብሮ ውሏል። በፕሮግራሙ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረገው የአስተዳደሩ ባህልና ቱሪዝም ፅ/ቤት ሃላፊ አቶ ሙራድ በደዊ የአብሮነት ቀን ዋነኛ ዓላማ የድሬዳዋ ማህበረሰብ ያፈራውና የገነባውን ጠቃሚ ማህበራዊ ዕሴቶችን መልሶ መገንባት የሚያስችል ተግባራት የሚከናወንበት ይሆናሉ ብለዋል፡፡…

          Read More

            #ምርጥ ተሞክሮ**** በመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የስራ ቦታን ምቹ እና የተዋበ በማድረግ የሰራተኛውንና የተገልጋዩን እርካታ ለመጨመር በርካታ ስራዎች ተሰርተዋል፡፡

            ቢሮው ከዚም በፊት ለበርካታ ዓመታት እድሳትና ሌሎች አስፈላጊ የካይዘን ለውጦች በተሟላ ሁኔታ አልተደረጉለትም ነበር። ይህንን ሁኔታ ከግምት በማስገባት የቢሮው ማኔጅመንት ተወያይቶ በግላቸው የቻሉትን ያህል በማዋጣትና ቀሪውን አንዳንድ ባለሃብቶችን ድጋፍ በመጠየቅ ቀድም ሲል የነበረውን ሁኔታ መቀየር ያስቻለ ስራ አከናውኗል፡፡ እያንዳንዱ ግብአትና አብዛኛው ድጋፍ የተገኘው ከጥቂት ባለሃብቶች ሲሆን ከመንግስት ካዝና ምንም አይነት ወጪ አልተደረገም፡፡ በዚህ መሰረት 90ሺህ…

            Read More

              በአስተዳደራችን በሚገኙ ት/ቤቶች “እንድናገለግልዎ ማስክዎን ያድርጉ” በሚል መሪ ቃል ተማሪዎችንና የት/ቤት ማህበርሰቡን ያሳተፈ ንቅናቄ በምስራቅ ጀግኖች ት/ቤት ተጀመረ::

              ፕሮግራሙን ያስጀመሩት የጤና ቢሮ ሀላፊ ወ/ሮ ለምለም በዛብህና የት/ቢሮ ሀላፊ ወ/ሮ ሙሉካ መሃመድ ሲሆኑ ተማሪዎች ኮሮናን ለመከላከል የሚደረጉ የጥንቃቃቄ ተግባራትን በሚገባ እንዲተገብሩና የገፅ ለገፅ ትምህርት በበሽታው ስርጭት መስፋፋት ዳግም እንዳይቁዋረጥ ሀላፊነታቸውን እንዲወጡ መልዕክት አስተላልፈዋል:: ተማሪዎች በት/ቤትና ከቤት ውጭ ባላቸው እንቅስቃሴዎች ሁሉ ማስክ በመልበስ፣ የእጃቸውን ንፅህና በመጠበቅና አካላዊ ርቀታቸውን በመጠበቅ ራሳቸውንና ሌሎችን ከበሽታው እንዲታደጉም ሀላፊዎቹ ጥሪያቸውን…

              Read More

                Representatives nominated for the 6th National Election

                Dire Dawa Administration has nominated its representatives for the upcoming 6th national election which is scheduled to be held in May 2021. The Administration notified representatives for the Federal House of People Representative, Administration and Kebele Councils. The representatives for the Federal House of People Representative, Administration and Kebele Councils were based on the criteria…

                Read More