Tajaajila Hospitaalli Dil-Corraa laatu Sadarkaa fooyya’aatti guddisuuf irratti kan xiyyeefate mariin geggeefame.

    Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Deetaan Ministeera Fayyaa Dr. Darjee Dhugumaa , Bakka Bu’aa Kantiibaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa fi Hooganaan Biiroo Misooma Maalaqaa fi Dinagdee Obbo Sulxaan Aliyyii , Hoogantuun Biiroo Fayyaa Bulchiinsa Adde Lamlam Bazaabih akka sumaas Hoogantoonni ol’aanoon Qaamolee ga’ee Fayyaa kan Federaalaatii fi Bulchiinsaa kan irratti hirmaatan Tajaajila Hospitaalli Dil-Corraa laatu Sadarkaa fooyya’aatti guddisuuf…

    Read More

      በድሬዳዋ አስተዳደር የድልጮራ ጄኔራል ሆስፒታል የሚሰጠውን አገልግሎት ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሳደግ እንዲቻል ዉይይት ተካሄደ::

      የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ተወካይ እና የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ሀላፊ አቶ ሱልጣን አሊዪ ፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ሀላፊ ወ\ሮ ለምለም በዛብህ ፣አስተዳደሩ እና የፌደራል የጤና ባለድርሻ አካላት የተሳተፉበት አስተዳደር የድልጮራ ጄኔራል ሆስፒታል የሚሰጠውን የጤና አገልግሎት ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሳደግ እንዲቻል በተዘጋጃ የጥናት ዕቅድ ላይ ምክክር ተካሄደ፡፡…

      Read More

        Namoota Vaayirasii Koronaan qabamaniif Tajaajila laachuuf rakkachaa jirraa jedhan.

        Hoogantuun Biiroo Fayyaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa Adde Lamlam Bazaabih ganama arraa ibsa haala Qabatamaa yeroo kan dhibee Vaayirasii Koronaa irratti Gaazexeesitootaaf laataniin akka ibsanitti Bulchiinsatti Tamsa’inni Vaayirasii Koronaa sadarkaa Olaanaa irra ga’uu isaan. Namoota Vaayirasii Koronaan qabamaniif Tajaajila laachuuf rakkachaa jirraa jedhan. Dhibeen Vaayirasii Koronaa 19 gara Biyya teenyaa erga seeneen as Akka Biyyaattiis ta’ee…

        Read More

          በድሬዳዋ አስተዳደር የኮሮና ቫይረስ ወረርሺኝ በሽታ ስርጭት ከመስፋፋቱ ጋር ተያይዞ በበሽታው ለተያዙ ሰዎች የህክምና አገልግሎት መስጠት አዳጋች እየሆነ መምጣቱ ተገለፀ ።

          የኮሮና ቫይረስ ወረርሺኝ በአለም አቀፍም ሆነ በሀገራችን እንዲሁም በአስተዳደራችን ከተከሰተበት ጊዜ አንስቶ ወረርሽኙን ለመከላከልና ለመቆጣጠር እንዲሁም ከፍተኛ ጉዳት እንዳያደርስ ለማድረግ የሚያስችሉ በርካታ ስራዎች በሀገራችንም ሆነ በአስተዳደራችን ሲሰሩ ቢቆይም ከጊዜ ወደ ጊዜ በበሽታው የሚያዙ ፣ በፅኑ የሚታመሙና ለህልፈት የሚዳረጉ ሰዎች ቁጥር በፍጥነት እየጨመሩ መጥቷል ። በከተማችን ድሬዳዋ ላይም እስካሁን ድረስ 30.537 ናሙና ተመርምሮ 3.196 ሰዎች በቫይረሱ…

          Read More

            በድሬዳዋ አስተዳደር የወባ በሽታ በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩ ተገለፀ ።

            የወባ በሽታ በትንኝ አማካኝነት የሚከሰት በሽታ ሲሆን በተለይም ንፅህናው ባልተጠበቀና ባቆሩ ዉሀማ አካባቢ በሽታውን አስተላላፊ ለሆነው ትንኝ መራባት አመቺ ነው። የአስተዳደሩ ጤና ቢሮም የወባ በሽታን ለመከላከል ይቻል ዘንድ ዘርፈ-ብዙ ስራዎችን እያከናወነ የሚገኝ ቢሆንም ከሀምሌ እስከ የካቲት 2013 ዓ.ም ባለው ጊዜ ውስጥ 987 ሰዎች በወባ በሽታ ተይዘዋል ። በድሬዳዋ አስተዳደር የወባ በሽታ በከፍተኛ ደረጃ መጨመሩን የድሬዳዋ…

            Read More

              የገጠር ልማት ለከተማ ልማት መሰረት በመሆኑ አስተዳደሩ በትኩረት እየሰራበት መሆኑ ተገለፀ፡፡

              በዘንድሮው የ8ኛ ዙር የተፋሰስ ልማት በደማቅ ሁኔታ የመዝጊያ ስነስርዓት ተካሄደ በድሬ ደዋ አስተዳደር 38 የገጠር ቀበሌዎች “የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ለሁለንተናዊ ብልፅግናችን” በሚል መሪ ቃል የአፈርና ውሀ ጥበቃ ስራዎች ጥገና ፣የተሻሻለ የችግኝ ጉድጓድ ፣ማሳ ውስጥ የሚሰሩ ፣የማሳ እርከን ጥገና ፣የጎርፍ መቀልበሻ ቦይ ፣ፍግ ወደ ማሳ ማጓጓዝ እና በቀራ ነቀላ ትኩረት አድረጎ ሲሰራ የቆዉ የተፋሰስ ልማት ስራ…

              Read More

                ለ 76 የልማት ጀግኖች የዕዉቅና እና ሽልማት ተሰጠ::

                በ ድሬ ደዋ አስተዳደር 38 ገጠር ቀበሌዎች ሲከናወን ለቆየው የ8ኛ ዙር “የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ለሁለንተናዊ ብልፅግናችን” በሚል መሪቃል በተፋሰስ ልማት ለተሳተፉ 76 የልማት ጀግኖች የዕዉቅና እና ሽልማት ተሰጠ፡፡ በዚህ የምስጋናና የእውቅና ስነስርዓት ላይ የግብርና ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ሀላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ እንደገለፁት በዘንድሮው የአርሶና የአርብቶ አደራችን የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃና እንክብካቤ ስራዎች በ38 ገጠር ቀበሌዎች…

                Read More

                  በኮንትሮባንድና ህገ-ወጥ ንግድ የሚያደርሱትን ዘርፈ-ብዙ ጉዳቶች ለመከላከልና ለመቆጣጠር ህዝባዊ ንቅናቄ ተካሄደ ::

                  የኮንትሮባንድና ህገ-ወጥ ንግድ የሚያደርሱትን ዘርፈ-ብዙ ጉዳቶች ለመከላከልና ለመቆጣጠር በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙ የፍትህ እና ፀጥታ አካላት እዲሁም የከተማ ቀበሌ ተወካዮች ጋር የኮንትሮባንድና ህገወጥ ንግድ በግለሰብ ፣ በህብረተሰብ ብሎም በሀገር ፓለቲካዊና ማህበራዊ ጉዳቶች ለመከላከል በሚቻልበት ሁኔታ ዙሪያ ውይይት ተካሄደ፡፡ በዚህ ውይይት ላይ የመክፈቺያ ንግግር ያደረጉት ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ ኮንትሮባንድ በዘርፈ ብዙ መንገድ ማህበረሰብን የሚጎዳ፤ ለሀገር አለመረጋጋት መንስኤ…

                  Read More

                    College essays will be the backbone of college studies, and if they’re poorly written in any way, they can cast a shadow on your entire performance too.

                    This is the reason why college essays editor service is so important. They’re used by faculty and university faculties, to choose the right ones for each paper. In reality, most college essays are written during the second year when students are set to begin their school careers. For this reason, it’s very important that the…

                    Read More