የመንግሥት አገልግሎት ዘርፍ የለውጥ ፍኖተ-ካርታና ፕሮግራሞች ላይ ሲሰጥ የቆየው የግንዛቤ ማዳበሪያ ተጠናቀቀ::
ለድሬደዋ አስተዳደር ከመንግሥት ሠራተኞች የመንግስት አገልግሎት አሰጣጥን ዘመናዊና ሳይንሳዊ ለማድረግ የመንግሥት አገልግሎት ዘርፍ ነፃ፣ ገለልተኛና ብቃት ያለው አድርጎ ለማደራጀት በተዘጋጀው የለውጥ ፍኖተ-ካርታ የሰው ኃብት ልማትና ብቃት ማረጋገጫ ማዕቀፍ፣ የመንግሥት አገልግሎት ዕሴት ግንባታና ሥነ-ምግባር እንዲሁም ጥራት ያለው የመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥ ስርአት በሚሉ ዋና ዋና ጉዳዮች ላይ ትኩረት አድርጎ በሀረር ከተማ ለሁለት ተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የቆየው የግንዛቤ…


