የመንግሥት አገልግሎት ዘርፍ የለውጥ ፍኖተ-ካርታና ፕሮግራሞች ላይ ሲሰጥ የቆየው የግንዛቤ ማዳበሪያ ተጠናቀቀ::

    ለድሬደዋ አስተዳደር ከመንግሥት ሠራተኞች የመንግስት አገልግሎት አሰጣጥን ዘመናዊና ሳይንሳዊ ለማድረግ የመንግሥት አገልግሎት ዘርፍ ነፃ፣ ገለልተኛና ብቃት ያለው አድርጎ ለማደራጀት በተዘጋጀው የለውጥ ፍኖተ-ካርታ የሰው ኃብት ልማትና ብቃት ማረጋገጫ ማዕቀፍ፣ የመንግሥት አገልግሎት ዕሴት ግንባታና ሥነ-ምግባር እንዲሁም ጥራት ያለው የመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥ ስርአት በሚሉ ዋና ዋና ጉዳዮች ላይ ትኩረት አድርጎ በሀረር ከተማ ለሁለት ተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የቆየው የግንዛቤ…

    Read More

      በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ፖሊሲ፣ ስትራቴጂና ፕሮግራሞች ዙሪያ የዩኒቨርሲቲው መካከለኛ አመራርና መምህራን የ10 ዓመት እቅድ እና ቁልፍ ውጤቶች ላይ የስልጠናና የዉይይት መድረክ በማካሄድ ላይ ይገኛል፡፡

      በሀገር አቀፍ ደረጃ በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የተዘጋጀውን የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በአዲስ መልክ ስለተዘጋጀው የ10 ዓመት ፖሊሲና ስተራቴጂክ እቅድ ላይ የጠራ ግንዛቤ እንዲኖራቸው ያለመ የስልጠናዊ ውይይት መድረክ ላይ የዩኒቨርሲቲው መካከለኛ አመራርና መምህራን ተሳታፊ ሆነዋል፡፡ ለሁለት ቀን የሚቆየው ይህኑ ስልጠናዊ ውይይት የመጀመሪያ ዙር መድረክ በንግግር የከፈቱት የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶክተር ኡባህ አደም ዩኒቨርሲቲው የተጣለበትን አገራዊ ተልዕኮ…

      Read More

        The community should further strengthen efforts to increase the economic, political and social benefits of women

        International Women’s Day, March 8, has been celebrated by our administration since February 21. One of these events was organized by the Bureau of Women and Children’s Administration with the theme “Let’s build a society that respects women’s rights” with the participation of women leaders in a Talk show. This year’s International Women’s Day, which…

        Read More

          leenjiin hubannoo Gabbisuu Hojjatoota sivil sarvaantii Dirree

          Dhawaatiif kennamaa ture xumurame Hojjatoota sivil sarvaantii Bulchiinsa Dirree Dhawaatiif leenjiin hubannoo kan Karoora tarsiimawaa waggoottan 10 irratti Magaalaa Hararitti Guyyoottan lamaaf kennamaa ture xumurame. Itti-Aanaan Kantiibaa Bulchiinsa Magaalaa Dirree Dhawaa Obbo Ahmad Buuh Haasawa baniinsaa taasisaniin akka ibsanitti Kaayyoofi barbaachisummaan leenjichaas sivil sarvaantiin jijjirama akka biyyaatti jalqabame milkeesuuf danda’u uumuufii jedhan. Itti-gaafatamaa Waajira Komishinii…

          Read More

            በድሬደዋ አስተዳደር የሚንቀሳቀሱ ማንኛውም የህዝብና የጭነት ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች ከሚያዝያ 1 ጀምሮ የፍጥነት መገደቢያ መሳሪያ እንዲገጥሙ የሚስገድድ ህግ ተግባራዊ ሊደረግ መሆኑን በትራንስርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡

            ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ በፍጥነት መገደቢያ መሳሪያ አገጣጠምና ጠቀሜታው ላይ ያተኮረ ስልጠናን ለህዝብ እና ጭነት ማመላለሻ ተሽከርካሪዎችና ባለንብረቶችእንደሁም ለትራንስፖርት ተቆጣጣሪዎችና የትራፊክ አባላት ሰቷል፡፡ በያዝነው ወር በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች በሚደርሱ የትራፊክ አደጋዎች ሳቢያ በርካቶች ለህልፈት እንደሁም ለአካል ጉዳትና የንብረት ውድመት ሰለባ በመሆን ላይ ይገኛሉ፡፡ ለነዚህ አደጋዎች በመንስኤነት ከተለዩት መካከል አንዱና ዋነኛው ከፍጥነት በላይ ማሽከርከር መሆኑን የገለፁት በትራንስፖርት ባለስልጣን…

            Read More

              ለድሬደዋ አስተዳዳር በሰው ሀብት ብቃት ማዕቀፍ ዙሪያ የግንዛቤ ማዳበሪያ እየተሰጠ ነዉ::

              ይህን የግንዛቤ ማዳበሪያ በንግግር የከፈቱት የአስተዳዳሩ ምክትል ከንቲባ አቶ አህመድ ቡህ በመክፈቺያ ንግግራቸው የመንግስት አገልግሎት ዘርፍ በብቃት ላይ የተመሰረተ እና ነፃ ተወዳዳሪ ፣ ገለልተኛና ብቃት ላይ የተመሰረተ እና ወደ ተሸለ ደረጃ ለማድረስ የሀገራዊ ሪፎርሙ አንድ አካል መሆኑን ገልፀው የመድረኩ ተሳታፊዎች ከዚህ የሚያገኙትን እውቀት ወደ ተግባር እንድትለወጡ በማለት መልእክት አስተላልፈዋል ፡፡ በፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የፅ/ቤት…

              Read More

                ማህበረሰቡ ሴቶች በኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊ እና ማህበራዊ ጉዳዮች ተጠቃሚነታቸው ለማሳደግ የሚደረጉ እንቅስቃሴዎችን ይበልጥ ማጠናከር እንደሚገባ ተጠቆመ፡፡

                የአለም የሴቶች ቀን ማርች 8 ከየካቲት 21 ጀምሮ በተለያዩ ዝግጅቶች በአስተዳደራችን እየተከበረ ነው፡፡ ከእነዚህ ዝግጅቶች መካከል በአስተዳደሩ ሴቶችና ህጻናት ቢሮ አዘጋጅነት “የሴቶችን መብት የሚያከብር ማህበረሰብ አንገንባ” በሚል መሪ ቃል ሴት አመራሮች የተሳተፉበት የቶክ ሾው መድረክ ተካሄደዋል፡፡ በአለም አቀፍ ደረጃ ለ110ኛ ጊዜ በሀገራችን ደግሞ ለ45ኛ ጊዜ የሚከበረው የዘንድሮ የአለም ሴቶች ቀን በተለይም በሴቶች ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን…

                Read More

                  የሴቶች ቀንን ምክንያት በማድረግ ለመከላከያ ሰራዊት አባላት የድሬዳዋ አስተዳደር የሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ቢሮ የአልባሳትና የንፅህና መጠበቂያ ድጋፍ አደረገ ።

                  በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል በነበረው የህግ ማስከበር ተልእኮ ላይ ጉዳት የደረሰባቸው የኢ.ፌ.ድ.ሪ መከላከያ ሰራዊት አባላት በድሬዳዋ በሚገኘው የምስራቅ እዝ ደረጃ 3 ሆስፒታል የህክምና አገልግሎት እየተሰጣቸው ይገኛል ። የሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ቢሮም ማርች 8 የሴቶች ቀንን ምክንያት በማድረግ በህክምና ላይ ለሚገኙ የሰራዊቱ አባላት የሚሆን የአልባሳትና የንፅህና መጠበቂያ እቃዎችን ድጋፍ አድርገዋል ። በድጋፍ ስነ-ስርአቱ ላይም በመገኘት ንግግር ያደረጉት…

                  Read More