የኢትዮ ቴሌኮም ከፍተኛ ፍጥነት ያለውን የ 4 ጂ አገልግሎትን በድሬዳዋ አስተዳደር በይፋ አስጀመረ ።

    ኢትዮ ቴሌኮም በምስራቅ ኢትዮጵያ ባሉ ከተሞች የሞባይል ኢንተርኔትን በላቀ ፍጥነት መጠቀም የሚያስችለውን የአራተኛው ትውልድ የኢንተርኔት አገልግሎትን በድሬዳዋ ያስጀመረ ሲሆን ፕሮግራሙም በድሬዳዋ፣ አይሻ እንዲሁም በጭሮ ከተሞች ላይ ተግባራዊ ይሆናል ። የኢትዮ ቴሌኮም እጅግ ዘመናዊ ብሎም ከፍተኛ ፍጥነት ያለውን የ 4 ጂ አገልግሎትን በድሬዳዋ አስተዳደር በይፋ ባስጀመረበት ወቅት በእለቱ የተገኙት የኢትዮ-ቴሌኮም ዋና ስራ-አስፈፃሚ የሆኑት ወይዘሪት ፍሬህይወት ታምሩ…

    Read More

      የድሬደዋ ከተማ ስራ አስኪኃጅ ፅ/ቤት ግምታቸው ሶስት መቶ ሺ ብር የሚያወጣ የኦክስጅን ሲሊንደሮችን ግዢ በመፈፀም ድጋፍ አበረከተ፡፡

      የኮሮና ቫይረስ ወረሽኝን ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት የሚያግዙ ድጋፎች ተጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸው ተገፅዋል፡፡ ድጋፉን ያስረከቡት የፅ/ቤቱ ሃላፊ አቶ አብዱጁሃድ መሃመድ የበርካታ ዜጎችን ህይወት እየቀጠፈ ያለው የኮሮና ቫይረስ ወረሽኝ የበለጠ ጉዳት ሳያደርስ ለመከላከል የሚቻለው በሁሉም አካል እርብርብ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ከዚህ በመነሳት ፅ/ፈትቤታቸው ተከታታይ ድጋፎችን እያደረገ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ አክለውም ፅ/ቤቱ እንደ መሪ መስሪያቤት ለማህበረሰቡ ማህበራዊ አገልግሎትን ከመስጠት አንጻር የተጣለበትን…

      Read More

        Как установить Microsoft Visual Studio Code на Ubuntu 20 04

        Содержание Как установить VSCode на Macbook M1? Настройка VS Code для разработки на JavaScript Всё ещё ищете ответ? Посмотрите другие вопросы с метками visual-studio-codeinstallmacbookm1 или задайте свой вопрос. 12.2 Установка Visual Studio Code Интерфейс Visual Studio Code Как установить Visual Studio Code на Ubuntu До июня 2021 года нам нужно было скачивать исходный код VSCode,…

        Read More

          ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የተሰጠ ማሳሰቢያ….

          የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ6ተኛው አጠቃላይ ምርጫን ተግባራት እያከናውነ ቆይቶ የመራጮች ምዝገባ መጠናቀቁ እና የመራጮች ምዝገብ ይፋ መደረጉ ይታወቃል። የመራጮች ምዝገባ ሂደት ከሞላ ጎደል በስኬታማነት የተጠናቀቀ ቢሆንም ሂደቱ እየተከናወነበት ባለበት ጊዜ አንስቶ የሚታዪ በተለይ የዝቅተኛ የመንግስት እርከን ሰራተኞች(ወረዳ፣ ቀበሌ…ወዘተ) ጣልቃ ገብነቶችን በተለያየ መንገድ ለሚመለከታቸው አካላት ሲያሳውቅ ቆይቷል። በቅርቡም ቦርዱ በግንባር ወደ ምርጫ ጣቢያዎች በመሄድ በነጻ…

          Read More

            በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ 5 ተኛው ዙር የኢትዮጲያ ህግ ትምህርት ቤቶች ምስለ ፍርድ ቤት ውድድር ተካሂዷል ።

            የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በ 1999 ዓ.ም ከተቋቋሙ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አንዱ ሲሆን በተለይም ዩኒቨርሲቲው በመማር ማስተማር ፣ በምርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር እንዲሁም በማህበረሰብ አገልግሎት ዙሪያ በርካታ ስራዎችን ከመስራት በዘለለ በ 2030 ከአፍሪካ ምርጥ 10 የአፕላይድ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ ለማድረግ በመሰራት ላይ ይገኛል ። የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ከፌዴራል ፍትህና ህግ ምርምርና ስልጠና ኢንስቲትዩት ጋር በጋራ በመተባበር 5 ተኛው ዙር…

            Read More

              ለኤች አይቪ ኤድስ በሽታ ዛሬም ተገቢውን ትኩረት መስጠት እንደሚገባ ተገለጸ::

              ለኤች አይቪ ተጋላጭ የሆኑ የማህበረሰብ ክፍሎች አስፈላጊውን ምርመራ እንዲያገኙ ቫይረሱ ከተገኝባቸውም ወዲያውኑ ህክምና እንዲሁም መድሃኒት መጀመር የሚያስችል መርሃ ግብር / RoTA / ዘመቻ እንደ ድሬደዋ አስተዳደር እየተተገበረ ይገኛል:: የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ ሃላፊ ወ/ሮ ለምለም በዛብህ እነደ አገርም ሆነ እንደ ድሬደዋ የኤች አይቪ ስርጭትን ከመከላከል አንጻር መቀዛቀዝ መኖሩን ገልጸው ይህንን ሁኔታ ለመቀየር ታሳቢ ያደረገ መረሃግብር ተዘጋጅቶ…

              Read More

                የመራጮች ምዝገባ ዘግይቶ በጀመረባቸው ምርጫ ክልሎች መራጮች ምዝገባ ተጠናቋል::

                የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርደ ለ6ተኛው አጠቃላይ ምርጫ የመራጮች ምዝገባን በአጠቃላይ ያጠናቀቀ ቢሆንም ዘግይተው የጀመሩ ምርጫ ክልሎች ምዝገባ ሲከናወን እንደነበር ይታወቃል። በጊዜ ሰሌዳው መሰረት ዘግይተው የጀመሩ ምርጫ ክልሎች ላይ ያለው የመራጮች ምዝገባ ትላንትና ተጠናቋል። በዚህም መሰረት የመራጮች ምዝገባ በትላንትና ግንቦት 13 ቀን 2013 የተጠናቀቀባቸው ቦታዎች • በምእራብ ወለጋ ዞን ( ለቤጊ እና ሰኞ ገበያ ምርጫ ክልል…

                Read More

                  የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ከግማሽ ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የምግብ ነክ ቁሳቁሶችን ድጋፍ አደረገ።

                  የድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ ከመማር ማስተማሩ እንዲሁም ከምርምር ስራዎች ጎን ለጎን በተለያዩ ሰብአዊ ድጋፎች ላይም በንቃት እየተሳተፈ ይገኛል ። ይህንንም ተከትሎ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ አገልግሎት ዘርፍ ለዳዊትና አሰገደች አረጋውያን መርጃ ድርጅትና ለድሬዳዋ የስጋ ደዌ ተጠቂዎችና አካል ጉዳተኞች ማህበር የምግብ ነክ ቁሳቁሶችን ድጋፍ አድርጓል ። በ 2013 በጀት አመት ከኮቪድ ጋር ተያይዞ የተገዙ የምግብ ፍጆታዎችን ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸውና በድሬዳዋ…

                  Read More

                    የድሬደዋ አስተዳደር የመንግስት ሰራተኞች ምዕራባዊያን በኢትዮጲያ የዉስጥ ጉዳዮች ላይ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነት አወገዙ፡፡

                    የድሬደዋ አስተዳደር የመንግስት ሰራተኞች ምዕራባዊያን በኢትዮጲያ የዉስጥ ጉዳዮች ላይ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነት ሊያቆሙ ይገባል ፣ የዉጭ ሀገራት ከኢትዮጲያ ላይ እጃቸዉን ያንሱ በሚል መሪ ቃል በኢትዮጲያ የወስጥ ጉዳዮች ላይ የሚያደርጉ ጣልቃ ገብነት አወገዙ፡፡ የድሬደዋ አስተዳደር የመንግስት ሰራተኞች ምዕራባዊያን በኢትዮጲያ የወስጥ ጉዳዮች የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነት በማዉገዝ መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን በዚህ ስነስርዓት ላይ የድሬደዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አህመድ…

                    Read More

                      አቶ ደመቀ የታላቁ የታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር ሙሊት በተያዘለት ጊዜ እንደሚካሄድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ።

                      በጎረቤት አገራትና ታላላቅ ሃይቆች ክልል የሚገኙ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሚሲዮኖች ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤት ጋር በመተባበር “የናይል ፍትሃዊ አጠቃቀም፣ የታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ ለክልላዊ ትብብር ያለው ሚና” በሚል ርእስ በተዘጋጀው የበይነ መረብ ውይይት ላይ ተሳትፈዋል። የታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር ሙሊት በሶስቱ አገራት የሳይንቲስቶች ብሄራዊ ቡድን በወጣው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት እንደሚካሄድ አቶ ደመቀ መኮንን…

                      Read More