ፕሮፌሽናል ብስክሌተኛ በመሆን የሀገሩን ስም የማስጠራት ራእይ እንዳለው የአለም ሻምፒዮና ተሳታፊ የሆነው ኪያ ጀማል ተናግሯል ።

    ፕሮፌሽናል ብስክሌተኛ በመሆን የሀገሩን ስም የማስጠራት ራእይ እንዳለው የአለም ሻምፒዮና ተሳታፊ የሆነው ኪያ ጀማል ተናግሯል ። የብስክሌት ስፖርት በሀገራችን ኢትዮጲያ በስፋት የሚዘወተር ስፖርት ሲሆን ይህም ስፖርት ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በሀገራችን ኢትዮጲያ በሚገኙ የተለያዩ ከተሞች ላይ ውድድሮች እየተካሄዱ ከሀገራችን አልፎ በአህጉራችን አፍሪካ ብሎም በአለም አደባባይ በብስክሌት ስፖርት የሀገራችን ኢትዮጲያን ስም በጉልህ የሚያስጠሩ ስፖርተኞችን ማፍራት ተችሏል ።…

    Read More

      The Residents should practice the cleaning Campaign

      It is stated that the residents should practice the cleaning campaign in the areas where they live. Suturday Monring at 8:00 a.m the Dire Dawa Administration has launched a clean-up campaign to prevent the spread of Chikungunia, Malaria and Dengue Fever in the presence of the Administration’s Mayor, Kedir Juhar, and Deputy Mayor, Harbi Buh,…

      Read More

        Wakaalada dakhliga ee ismaamulka diri dhabe ayaa sheegtay in ay qorshahoodi rubaca koobaad ee sanadka ay kasoo hooyeen guul.

        Guddiga maamulka wakaalada oo manta yeeshay kulankoodi caadiga ahaa ayaa qiimeeyay qorshahoodi sadexdi biilood ee aan soo dhaafnay oo kazoo bilawday 1 bishi hamle sanadki 2013 ilaa 30 bishi maskaram 2014 TI. Guddiga ayaa sheegay in rubacani koobaad la uruuriyay dakhli dhan 502,807,591.78 iyadoo uu ahaa qorshuhuna in la uruuriyo 490,634,407.39 oo laga uruurinaayay dakhliga…

        Read More

          “To honor the past is to strive for the present!!” This was stated by the Director General of the Dire Dawa Branch of Federal Transport Authority, W/ro Saada Awale

          A visit was made to the retired staff and their families who had many years of service at the branch. W/ro Asegash Kebede left the institute for 6 years after working as an accountant from 1996-2008e.c. She was so hungry of Persons that she burst into tears when she saw her fellow workers knocking on…

          Read More

            ነዋሪው ህብረተሰብ በሚኖርባቸው አካባቢዎች የፅዳት ዘመቻን ባህል ሊያደርጉ እንደሚገባ ተገለፀ ።

            በዛሬው እለት ከጠዋቱ 12:00 ሰአት ጀምሮ በድሬዳዋ አስተዳደር የቺኩንጉኒያ፣ የወባና ደንጊን በሽታ ለመከላከል የፅዳት ዘመቻ የተካሄደ ሲሆን በዚህ የፅዳት ዘመቻ ላይም የአስተዳደሩ ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀርና ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ እንዲሁም ሌሎች ከፍተኛ አመራሮችና የከተማው ነዋሪዋች በተገኙበት የፅዳት ዘመቻው ተካሄዷል። የፅዳት ዘመቻው በየሳምንቱ አመራሩ ወቶ ከማህበረሰቡ ጋር በጋራ በመሆን በማፅዳት ለህብረተሰቡ ምሳሌ ሆኖ ድሬደዋ…

            Read More

              አዲስ አበባ ሜዲካል እና ቢዝነስ ኮሌጅ ድሬዳዋ ካምፓስ በቴክኒክና ሙያ የትመህርት ዘርፍ በመጀመሪያ ዲግሪና በማስተርስ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አሰመረቀ

              በምርቃት ስነስረአቱ የኮሌጁ ፕሬዝዳንት አቶ በላይነህ ረጋሳ ተቋሙ ከተመሰረተበት ከ1997 ዓም ጀምሮ ተማሪዎቹን በዘርፉ በተቀመጠው የጥራት ደረጃ ልክ በእውቀትና በክህሎት ጎልብተው እንዲመረቁ ከማስቻል ባለፈ ከፍሎ ለመማር ላልቻሉ ወገኖች በተለያዩ ጊዜያት ከሁለት ሚሊየን ብር በላይ ወጪ አድርጓ በማስተማርና በማስመረቅ ማህበራዊ ግዴታውን መወጣቱን አስረድተዋል።በቀጣይም ኮሌጁ ትምህርት አሰጣጡን ዘመናዊ ለማድረግ እየሰራ ያለውን ተግባር በማጠናከር የመማር ማስተማር ሂደቱን ወደላቀ…

              Read More