በድሬዳዋ አስተዳደር ለ6ኛው አገራዊ ምርጫ የሶስቱ ምክር ቤት እጩዎች ምልመላ ተጠናቀ።

    በድሬዳዋ አስተዳደር ለ6ኛው አገር አቀፍ ምርጫ ድሬዳዋን ወክለው ለተወካዮች ምክር ቤት የሚመለመሉ እጩዎች፣ ለአስተዳደሩ ምክር ቤት እና ለቀበሌ ምክር ቤት እጩዎች ተመልምለው ቀርበዋል። ለተወካዮች ምክር ቤት፣ ለአስተዳደሩ ምክር ቤትና ለቀበሌ ምክር ቤት የተመለመሉ እጩዎች መስፈርቱን መሰረት በማድረግ ከተማና ገጠርን ባማከለ መልኩ የተመለመሉ ሲሆን ለተወካዮች ምክር ቤት 2 እጩዎች፣ ለከተማ ምክር ቤት 189 እጩዎች እና ለቀበሌ…

    Read More

      በድሬዳዋ አስተዳደር ከኒትባ የተመራ ልዑካን ቡድን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን መንበረ ፖትርያርክ ጎበኙ።

      በክቡር ከንቲባ የተመራው የድሬደዋ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች ልዑካን ቡድን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስተዋህዶ ቤተክርስቲያን መንበረ ፖትርያርክ በመገኘት በፀጥታ አካላት እና አመራሩ እየተጠናከረ የመጣውን መልካም ግንኑኝነት ለማጠናከር የጋራ መድረክ አካሄዱ። ልዑካኑ በቤተክርስቲያኒቱ እየተካሄዱ ያሉትን የልማት ስራዎችም ለመጎብኘ ችለዋል። ይህ የምክክር መድረክ በከተማ መስተዳደር ደረጃ በአይነቱ የመጀመሪያ እንደሆነ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ የተገለፀ ሲሆን ብፁዕታቸውም ለከተማ አስተዳደሩ አመራር እና…

      Read More

        Hojiiwan Misooma Hawaasummaa irratti Diyaasporaa akkaan hirmaachisuuf Qindoominaa fi xiyyeefannoon hojjatamuu akka qabu ibsame .

        Qopheessummaa Daayireektoreetii Qindeessa Dhimmoota Diyaasporaa Dirree Dhawaattiin bakka bu’oota dhaabilee Tajaajila Hawaasummaa laachuu irratti boba’an kan Bulchiinsaa waliin marii taasifame irratti haasawa baniinsaa kan taasiste Hoogantuun Biiroo Barnoota Bulchiinsa Dirree Dhawaa Adde Muluukaa Mahamad akka jedhanitti Hojiiwan Misooma Hawaasummaa kanneen roga gara garaa irratti hawaasa Diyaasporaa hirmaachisuun guddina hawaasaa saffisiisuuf Biyti teenyaa fi Bulchiinsi keenyaa…

        Read More

          Dorgomii 8ffaa Pirimarlii Liigii Kubbaa Kaachoo Kilaboota Itiyoophiyaa xumurame.

          Dorgomii 8ffaa Pirimarlii Liigii Kubbaa Kaachoo Kilaboota Itiyoophiyaa kan Amajjii 16 hanga 20 marsaa 1ffaa magaalaa Dirree Dhawaatti geggeefamaa tureen Gama Dhiiraan Gareen Magaalaa Dirree Dhawaa Garee Kutaa Magaalaa Yekkaa 62 fi 54 yoo injifatu Gama Dubartootaan Gareen Magaalaa Hawaasa Garee Magaalaa Walqixee 44 fi 36 injifachuun marsaa 1 ffaa xumurameera marsaa 2 ffaan Magaalaa…

          Read More

            በጤናው ዘርፍ ከባለድርሻ ተቋማት ጋር ቅንጅታዊ አሰራርን ትኩረት በመስጠት እንደሚሰሩ የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ ኃላፊ አስታወቁ።

            የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ ላለፉት 10 ዓመታት የተከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት እና በቀጣይ 10 ዓመታት ሊሰሩ የታቀዱ አንኳር ተግባራት ላይ በአስተዳደሩ ካሉ ባለድርሻ ተቋማት ጋር ውይይት አካሄዶል፡፡ በወይይት መድረኩ የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ ኃላፊ ለምለም በዛብህ እንደተናገሩት ባለፉት 510 ዓመታት የእናቶችን ሞት መቀነስ፣ የህፃናትን ጤና ማሻሻያ፣ ተላላፊ የሆኑ በሽታዎችን መቆጣጠር፣ የጤና አገልግሎት ሽፋንን ማሳደግና ወባን መከላከል ላይ…

            Read More

              በአገር አቀፍ ሚዲያ ላይ ከሚዘግቡ የሚዲያ ባለሞያዎች ልምድ መቅሰም ተገቢ መሆኑ ተጠቆመ የሚዲያ ስራ እርስ በርስ ተመጋጋቢ በመሆኑ ልምድና ተሞክሮዎችን በመለዋወጥ የተሻለ ስራ መስራት እንደሚቻል የጀርመን ድምፅ ሬዲዮ ዘጋቢ ጋዜጠኛ መሳይ ተክሉ በድሬደዋ ለሚገኙ የሚዲያ ባለሞያዎች ልምዱን ባካፈሉበት ወቅት ይገልፀዋል ።

              Read More

                ለቀጣይ አስር ወራት የሚቆይ ብሄራዊ የወጣቶች በጎ ልማት ተግባራት የሚሳተፉ ሰልጣኞች በድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ ስልጠና መስጠት ተጀመረ፡፡

                ስልጠናው በሰላም ሚንስቴር አዘጋጅነት የተዘጋጀ ሲሆን ትምህርታቸውን ጨርሰው የተመረቁና ወደ ስራ አለም ያልተቀላቀሉ 85 ሺህ ወጣቶች የበጎ ሥራ ተግባራት ለ45 ቀናት የተለያዩ 8 ዩኒቨርሲቲዎች በኦን-ላይን በዛሬው እለት ስልጠና መሰጠት ተጀምሯል፡፡ የስልጠናውን መክፈቻ ስነ-ስርዓት በንግግር የከፈቱት የድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ኡባህ አደም እንደተናገሩት በሀገራችን የተለያዩ ባህል፣ እምነትና ማንነት በአንድነትና በመደጋገፍ የሚኖሩ ማህበረሰብ ባላቹ ሞያ በበጎነት ለማገልገል…

                Read More

                  በድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ መንስኤው ባልታወቀ ምክንያት በአንድ ሕንፃ ላይ የእሳት ቃጠሎ ተከስቷል፡፡

                  በድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ ዛሬ ከቀኑ 6 ሰዓት ገደማ በአንድ ህንፃ ላይ በሚገኝ የዕቃ ግምጃ ቤት ውስጥ በተነሳ የእሳት ቃጠሎ ለጊዜው ግምቱ ያልታወቀ ንብረት የጠፋ ሲሆን በአደጋው የአንዲት የዩኒቨርሲቲው ሰራተኛ የሆነ የዘጠኝ አመት ህፃን ልጅ ህይወት ማለፉ ታውቋል።ዩኒቨርሲቲው በደረሰው የሞት አደጋ የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ለቤተሰቦቹ እና ዘመዶቹ መፅናናትን ይመኛል፡፡ የአደጋውን መንስኤ ለማጣራት ፖሊስ የምርመራ ስራ የጀመረ…

                  Read More