የድሬድዋ ዩኒቨርሲቲ ማህበራዊ ችግሮችን ለመቅረፍ በተለያዩ ዘርፎች ጥናትና ምርምር ማዘጋጀቱን አስታወቀ ::

    ዩኒቨርስቲው በአስተዳደሩ የሚስታወሉ የተለያዩ ማህበራዊ ችግሮችን ለመቅረፍ የሚያስችል ማህ በረሰብ ተኮር ንድፈ ሀሳቦችን በማዘጋጀት ከባለድርሻ ተቋማት ጋር የተጠናቀቁ የጥናትና ምርምር ስራዎች ወርክ ሾፕ አካሄዷል። በተዘጋጀው ወርክ ሾፕ ላይ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ተወካይ እና የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዝዳንት ዶ/ር ሰለሞን ዘሪሁን እንደተናገሩት የምርምር ስራዎቻች የማህበበረሰቡን ችግር መፍታት በሚችሉ መልኩ መሰራት እንዳለባቸው ገልፀው ዩኒቨርሲቲው…

    Read More

      6 Months HIV Testing campaign to take place in Dire Dawa.

      An HIV Testing campaign for vulnerable segment of the society which had been set off nationwide was started yesterday in Dire Dawa Administration; different stakeholders took part in the start of the campaign. The campaign is intended to focus on treatment of those segments of the society who are vulnerable for HIVAIDS and creating conducive…

      Read More

        የድሬዳዋ አስተዳደር ባህልና ቱሪዝም ፅ/ቤት ከድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችሉ በተለያዪ ዘርፎች የጥናት እና የምርምር ስራዎችን ለመስራት የጋራ ስምምነት ሰነድ ተፈራረሙ፡፡

        የድሬዳዋ አስተዳደር ባህልና ቱሪዝም ጽ/ቤት ሐላፊ አቶ ሙራድ በደዊ እንደገለፁት ጽ/ቤቱ ከዩኒቨርሲቲው ጋር በቀጣይ ለመስራት የሚያስችሉ በባህልና ቱሪዝም ዘርፍ ላይ በርካታ የጥናት እና የምርምር ስራዎችን ለመስራት መስማማታቸውን ገልፀዋል፡፡ የጥናት ስራዎቹም በቱሪዝም ስራ እድል ፈጠራ፣በአፈረን-ቀሎ የኪነ-ጥበብ ቡድን እንዲሁም ኡጋዛዊ የግጭት አፈታት ሥነ-ሥርዓት በተለይም ባህላዊ የኢሳና ጉርጉራ የግጭት አፈታት ላይ በተመለከተ የጥናት ስራዎች ያተኮረባቸው እንደሆኑ ገልፀው የጥናቱ…

        Read More

          ለቀጣይ ስድስት ወራት የኤች አይ ቪ ተጋላጭ ማህበረሰብ የምርመራ ዘመቻ ለማድረግ የንቅናቄ መርሀ ግብር ተካሄደ፡፡

          እንደ ሀገር የተጀመረውን የኤች አይ ቪ ኤድስ ተጋላጭ ማህበረሰቦችን ምርመራ እና መፍትሄ ማመቻቸትና የንቅናቄ አቅጣጫ መርሀ ግብር በዛሬው እለት በድሬደዋ አስተዳደር ከባለድርሻ አካላት ጋር የንቅናቄ መርሀ ግብር ተካሄደ፡፡ በመረሀ ግብሩ ላይ የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ዩሱፍ ሰይድ እንደተናገሩት የኤች አይ ቪ ኤድስ ታማሚዎች እንደ ሀገር ቁጥራቸው አየጨመረ በመምጣቱ ትኩረት የሚሹ የማህበረሰብ ክፍሎችን በመለየት…

          Read More

            ታላቅ ምስጋና ለህዝብ ምእመኑን ለመላው የአስተዳደሩ ነዋሪ” በድሬደዋ የጥምቀት በአል ፍፁም ሰላማዊ ሆኖ በታላቅ ድምቀት ሁሉም ታቦታት ከባህረ-ጥምቀቱ ወደ ደብራቸው በሀይማኖታዊ ስርአቱ መሰረት በክብር ደርሰው ተመልሰዋል ::

            በመሆኑም በአሉ ፍፁም ሰላማዊ ሆኖ ባማረና በደመቀ ሁኔታ እንዲከበር መላ የእምነቱ ተከታይ የአስተዳደሩ ነዋሪ የፖሊስ ሀይላችንናየፌደራል፣ የመከላኪያና ሌሎችም የፀጥታ ሀይሎ ላበረከታችሁት ከሁሉ የላቀ ተኪ የለሽ ሚናና አስተዋፆ የድሬደዋ አስ/ፖሊስ ኮሚሽን ከልብ ያመሰግናል :: ምንጭ ከድሬ ፖሊስ ኮሚሽን

            Read More

              የጥምቀት በአል በድሬደዋ የክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በደማቅ ሃይማኖታዊ ስነስርአት ተከብሯል፡፡

              በድሬዳዋ አስተዳደር የጥምቀት በዓል በደማቅ ሁኔታ እየተከበረ ሲሆን ታቦታት ከጥምቀተ ባህሩ ተነስተው በካህና፣በዲያቆናት እና በምዕመናን ታጅበው የድሬዳዋ መገለጫ የሆነውን የፍቅር፣ የአብሮነት እና የመቻቻል እሴት በሚያሳይ መልኩ እና ወደየ ደብራቸው ሀይማኖታዊ ስርአቱን ጠብቆ በደመቀ ሁኔታ ተመልሰው ገብተዋል ።

              Read More

                በድሬዳዋ አስተዳደር የጥምቀት በዓል በድምቀት እየተከበረ ነው::

                በድሬዳዋ አስተዳደር የጥምቀት በዓል በደማቅ ሁኔታ እየተከበረ ሲሆን ታቦታት ከማደሪያቸው ተነስተው በካህናት፣በዲያቆናት እና በምዕመናን ታጅበው የድሬዳዋ መገለጫ የሆነውን የፍቅር፣ የአብሮነት እና የመቻቻል እሴት በሚያሳይ መልኩ እና ወደየ ደብራቸው ለመመለስ በጉዞ ላይ ይገኛሉ።

                Read More