በድሬዳዋ ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የድጋፍ ሰልፍ ተካሔደ ::
“ኢትዮጵያን ለማዳን የቱንም ርቀት እንጓዛለን፤ የቱንም መስዋዕትነት እንከፍላለን!” በሚል መሪ ቃል ኢትዮጵያን የማዳን ዘመቻ የድጋፍ እግር ጉዞ በድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ተካሄደ በእግር ጉዞው ላይ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ነዋሪዎች ፣ ምክትል ከንቲባ አህመድ መሐመድ ቡህ እና የካቢኔ አባላት ተሳትፈዋል፡፡ የድሬዳዋ ከተማ ህዝብና የመንግስት ሠራተኛው ለአገር መከላከያ ሠራዊት ያለውን አጋርነት እና ድጋፍ የሚያጠናክርበት ይህ ኢትዮጵያን የማዳን ዘመቻ…


