የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች የመራጮች ምዝገባ ተራዘመ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች የመራጮች ምዝገባ ጊዜን አራዝሟል፡፡

    ቦርዱ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች የመራጮች ምዝገባ በኢንተርኔት እንደሚከናወን ማሳወቁ እንዲሁም ይህንን ተከትሎ ምዝገባ ሲከናወን እንደነበር ይታወቃል። በየምርጫ ጣቢያዎቹ የሚደረገው የመራጮች ምዝገባ ቢጠናቀቅም ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ተጨማሪ የምዝገባ ጊዜ መሰጠት እንዳለበት ቦርዱ ወስኗል። በዚህ መሰረት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች እስከ ግንቦት 17 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ https://www.ovrs.gov.et በሚገኘው የመመዝገቢያ አድራሻን በመጠቀም መመዝገብ እንደሚቻል ከቦርዱ…

    Read More

      የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የኃይል ማስተላለፊያ መስመር ዝርጋታ ተጠናቀቀ::

      650 ኪሎ ሜትር የሚረዝመው የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የኃይል ማስተላለፊያ መሥመር ዝርጋታ ሙሉ በሙሉ መጠናቀቁ ተገለጸ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከኃይማኖት አባቶችና ከሲቪክ ማኅበራት ጋር ግድቡን በተመለከተ ዛሬ ውይይት አድርጓል፡፡ በዚህ ውይይት ላይ የኃይል መሥመር ዝርጋታው ከግድቡ ከተገነባበት ጉባ አንስቶ ብሔራዊ የኤሌክትሪክ ኃይል ቋት እስከሚገኝበት ሆለታ ድረስ ተዘርግቷል ተብሏል፡፡ የግድቡ ተደራዳሪዎች ቴክኒክ ቡድን አባል ዶክተር በለጠ…

      Read More

        መረጃ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ…..

        የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች የመራጮች ምዝገባ በኢንተርኔት እንደሚከናወን ማሳወቁ እንዲሁም ይህንን ተከትሎ ምዝገባ ሲከናወን እንደነበር ይታወቃል። በየምርጫ ጣቢያዎቹ የሚደገረው መራጮች ምዝገባ ቢጠናቀቅም ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ተጨማሪ የምዝገባ ጊዜ መሰጠት እንዳለበት ቦርዱ ወስኗል። በዚህም መሰረት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች እስከ ግንቦት 17 ቀን 2013 ድረስ https://www.ovrs.gov.et በሚገኘው የመመዝገቢያ ሊንክ በመጠቀም እንድትመዘገቡ…

        Read More

          የድሬዳዋ ከተማ በሁለንተናዊ መነቃቃት ላይ እንደምትገኝ የድሬዳዋ ብልፅግና ፓርቲ ፅ/ቤት የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሮቤል ጌታቸው ገለፁ፡፡

          ምርጫውን ነፃ፣ ፍትሃዊና ተአማኒ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን አመልክተዋል ፡፡ አቶ ሮቤል በተለይ ለወጋሕታ ጋዜጣ እንዳስታወቁት፣ ድሬዳዋ ከኢንዱስትሪ ጋር የቆየ ትስስር ያላት ከተማ ናት፣ ኅብረተሰቡም የዚህ ባህልና ልምድ ያለው በመሆኑ በአሁኑ ወቅት የብዙ ኢንቨስመንቶች መዳረሻ እየሆነች ነው። የኢንቨስትመንት ፍሰቱን ተከትሎ ብዛት ያላቸው ኢንዱስትሪዎች በከተማዋ እየተገነቡ እንደሆነ የጠቆሙት አቶ ሮቤል፣ ይህም ለከተማዋ ወጣቶች የሥራ እድል በመፍጠር ረገድ…

          Read More

            የመራጮች መዝገብ ለህዝብ ግልጽ የሚደረግበት ሂደት….

            የመራጮች ምዝገባ ከተጠናቀቀ በኋላ ተግባራዊ ከሚሆኑ ዋና ዋና የምርጫ ተግባራት አንዱ የመራጮች መዝገብን ለህዝብ ይፋ ማድረግ ነው። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የመራጮች መዝገብ ይፋ የማድረግን ሂደት ከቅዳሜ ግንቦት 7 ቀን 2013 – ግንቦት 17 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ ያከናውናል። በዚህም ወቅት ምርጫ ጣቢያዎች ክፍት ሆነው መዝገቡ ለህዝብ ይፋ የሚሆን ሲሆን በመራጭነት የተመዘገቡ ዜጎች መረጃቸውን ለማጣራት፣…

            Read More

              በደም እጥረት ሳቢያ ክቡር የሆነው የሰው ልጆ ህይወት እንዳያልፍ ሁሉም ሰው ደም በመለገስ የድርሻውን ሊወጣ ይገባል ተባለ ፡፡

              የድሬዳዋ አሰተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን አመራሮች እና አባሎች በዛሬው እለት የደም መለገስ ፕሮግራም አካሂደዋል ፡፡ የድሬደዋ አስተዳደር የደም ባንክ አገልግሎት ጽ/ቤት ሀላፊ የሆኑት አቶ ፋሲል ዘውዴ ለድሬደዋ ፖሊስ ሚድያ እንደገለፁት በደም እጥረት ሳቢያ ክቡር የሆነው የሰው ልጆ ህይወት እንዳያልፍ ሁሉም ሰው ደም በመለገስ የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ ተናግረው የድሬደዋ የደም ባንክ አገልግሎት በተለያየ ሁኔታ የደም እጦት የሚያጋጥማቸው…

              Read More

                ማህበረሰቡ በአመጋገብ ሰርአቱ ምግብን አመጣጥኖ ቢመገብ በሀገራችን ያለውን የስርአተ ምግብ ችግሮችን ለመቅረፍ ከፍተኛ ሚና እንዳለው ተገለፀ።

                የአስተዳደሩ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ለ9 የመንግስት ተቋማት የስርአተ ምግብ ተወካዮች እና ለባለድርሻ አካላት በ1000 ቀናት(ከፀንስ እስከ ሁለት አመት ዕድሜድረስ)፣በስርአተ ምግብ ፖሊሲ ዙሪያ ግንዛቢና በቀጣይ ችግሩን ለመቅረፍ የአሰራር አግባቡ ላይ የምክክር መድረክ አካሄዷል። በሀገራችን የስርአተ ምግብ ችግር በዜጎች ላይ የሚያደርሰው ጉዳት ከፍተኛ በመሆኑ ምግብን አመጣጥኖ መመገብ ቅንጦት አለመሆኑን በመገንዘብ በአመጋገብ ስርአታችንን በአካባቢያችን የሚገኙ…

                Read More

                  6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ከተያዘለት ጊዜ ከ2 እስከ 3 ሣምንታት ሊራዘም እንደሚችል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል፡፡

                  ቦርዱ በመራጮች ምዝገባ ሂደት እና ባጋጠሙ ችግሮች ዙሪያ ከፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች ጋር እየተወያየ ነው። የቦርዱ ሰብሳቢ ወይዘሪት ብርቱኳን ሚደቅሳ ምርጫ ጣብያዎችን በመክፈት በመራጮች ምዝገና በሌሎች ስራዎች ላይ የተፈጠረው መዘግየት የድምጽ መስጫ ቀኑን ሊገፋው ይችላል ሲሉ ጠቁመዋል፡፡ በሌላ በኩል የፌደራል የድምጽ መስጫ ቀን ከአንድ ሳምንት በኋላ ሊደረግ የነበረው የአዲስ አበባና የድሬዳዋ ድምጽ መስጫ ቀን በአንድ ቀን…

                  Read More

                    የመንገድ ላይ የትራፊክ አደጋን ለመቀነስ የአሽከርካሪውና የማህበረሰቡ ድጋፍ ሊጠናከር እንደሚገባ ተገለፀ፡፡

                    በዘንድሮው የበጀት አመት በተወሰደ ቅንጅታዊ የቁጥጥር ስራ የተሻለ ውጤት መገኘቱን በፖሊስ ኮሚሽን የመንገድ ትራፊክ ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት አስታውቋል፡፡ የዳይሬክቶሬቱ ዳይሬክተር ኢኒስፔክተር ይሄነው ሽፈራው እንዳስታወቁት በከተማችን ድሬደዋ ከጊዜ ጊዜ እየደረሰ የሚገኘውን የትራፊክ አደጋ መንስኤ በመለየት በተሰራ የቁጥጥር ስራ አደጋን በመቀነስ የመንገድ ፍሰቱት ለማሳለጥ ተችሏልም ብለዋል፡፡ ሌላው ከዚህ በፊት መጠነኛ አደጋዎች ሲከሰቱ አሽከርካሪዎች እርስ በእርስ በሚያደርጉት ስምምነት የትራፊክ…

                    Read More

                      በድሬዳዋ አስተዳደር በሞባይል በአፕሊኬሽን ሶፍትዌር በመታገዝ የሜትር ታክሲ ትራንስፖርት አገልግሎት ሊጀመር ነው ።

                      ኤልኔት ኢንጂነሪንግ ፒኤልሲ ስር ወደ ዘጠኝ የሚደርሱ ኩባንያዎች አሉ እነዚህም ዘጠኝ ኩባንያዎች ሙሉ ለሙሉ ሀገር በቀል ኩባንያዎች ሲሆኑ ንብረትነታቸውም የኢትዮጲያዊያን የሆኑ ድርጅቶች ናቸው ። በዋናነትም ድርጅቶቹ የሚሰሩትም የማህበራዊ አገልግሎትን መሰረት ያደረገ ቢዝነሶችን ሲሆን ኤልአውቶ አሴምብሊንግ የተባለው ኩባንያ ቼሪና ጃክ የተባሉ ብራንድ መኪናዎችን በማስመጣትና በመገጣጠም ይሸጣል ። ከዚህ ባለፈም ኤል ታክሲ ” ታክሲዬ ” በሚል ስያሜ…

                      Read More