Affordable Restaurant Website Makers

    Content What customers say about Builder.ai Map Search Catering Business Create an app for your restaurant Store locator If I decide to cancel my subscription, what happens to the app? Be independent of delivery platforms Why restaurants need an app? Customers can order as much or as little as they want, regardless of a minimum…

    Read More

      የኢድ አልፈጥር በአል ሲከበር ያለው የሌለውን በመርዳት እንዲሁም በፈጣሪ ዘንድ የሚወደዱትን ተግባራት በመፈፀም ሊሆን እንደሚገባ ተገለፀ፡፡

      1442 ተኛው የኢድ አልፈጥር በአል በድሬዳዋ አስተዳደር የእምነቱ ተከታዮች በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ተከብሯል፡፡ በድሬዳዋ አስተዳደር የኢድ አልፈጥርን በአል ለማክበር ከማለዳው 12 ሰዓት አንስቶ የእምነቱ ተከታዮች በከተማው በሚገኘው የኢድ ሰላት መስገጃ ስፍራ በሚያመሩበት ወቅት ተከቢርታ ወይም የአላህን ትልቅነት በማውሳት ወደ መስገጃ ስፍራው አምርተዋል፡፡ በኢድ ሰላት መሰገጃ ላይም በመገኘት ለእምነቱ ተከታዮች መልእክት ያስተላለፉት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ…

      Read More

        ለመላው የእስልምና ዕምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1442ኛው ዒድ አልፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ::

        የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፉ እስቅያስ ታፈሰ ለመላው የእስልምና እምነት ተካታዮች እንኳን ለ1442ኛው ለታላቁ የዕዲ ዓል-ፈጥር በዓል በሠላም አደረሳቹሁ እያልኩኝ ይህ በዓል የሠላም ፣ የጤና ፣ የፍቅር ፤ የመተሳሰብ ፣ የመረዳዳት እንዲሁም የወንድማማችነት እንዲሆንላችሁ ሲሉ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ መልካም የዕድ-አልፈጥር በዓል።

        Read More

          ከንቲባ አህመድ መሐመድ ቡህ ለ1,442 ኛው የኢድ-አልፈጥር በአል የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት::

          በቅድሚያ ለመላው የአስተዳደራችን እንዲሁም የሃገራችን የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች በሙሉ ፤ ቅዱሱን የረመዳን ወር በሰላምና በመደጋገፍ አሳልፋችሁ ፤ የፍቅርና የአብሮነት መገለጫ ለሆነው 1,442ኛው ታላቁ የኢድ አልፈጥር በዓል እንኳን በሰላምና በጤና አደረሳችሁ ፤ አደረሰን ለማለት እወዳለሁ። ኢድ ሙባረክ ! የጾም፣ የፀሎትና ከፈጣሪ ጋር የመገናኛ የሆነውን ቅዱሱን የረመዳን ወር ከክፉ ምግባር በራቀ መንፈሳዊ ምግባር እንዲሁም ባህላችን በሆነው መተዛዘንና…

          Read More

            በድሬዳዋ አስተዳደር የአፍጢር ፕሮግራም በድምቀት ተካሄደ፡፡

            በዚሁ ዝግጅት ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ም/ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር እንዲሁም የድሬዳዋ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ዓለሙ መግራ እና የተለያዩ የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በተካሄደው የአፍጢር ፕሮግራም ላይ በርካታ ህዝበ -ሙስሊሙ ተሳታፊ ሆነውበታል፡፡ ድሬዳዋ ከተማ ሁሉም ብሄር ብሄረሰቦች እና የተለያዩ እምነት ያላቸው ነዋሪዎች በፍቅር እና በአንድነት የሚኖርባት ነው ያሉት ም/ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር ይሄን የአብሮነት እና…

            Read More

              የ 9 ወራት የስራ አፈፃፀም በተመለከተ የመስክ ምልከታ ተካሄደ ::

              በድሬ ደዋ አስተዳደር የከተማ ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት የማናጅመንት አባላትና ባለድርሻ አካላት በጽ/ቤቱ የሚገኙ ተቋማት እየተካሄዱ የሚገኙ ፕሮጄክቶች የ 9 ወራት የአፈፃፀም ግምገማ ከሪፖርቱ ባሻገር በተጨባጭ ፕሮጄክቶቹ ያሉበትን ደረጃ በመዘዋወር የጎበኙ ሲሆን በፕሮጄክቶቹ በቀጣይ በትኩረት ሊሰሩ የሚገቡ ስራዎች ፣ መሻሻል ያለባቸዉ ተግባራትና ፕሮጄክቶቹ ከዕቅድ አንፃር ያሉበትን ደረጃ ጎብኝተዋል ፡፡ በዚህ ጉብኝት ከተጎበኙ ፕሮጄክቶች መካከል የመለስ ዜናዊ…

              Read More

                8ኛው # የብስክሌተኞችና # የእግረኞች ቀን መርሀግብር ድሬደዋ ላይ በተለያዩ መርሀግብሮች በድምቀት ተከብሯል፡፡

                አሽከርካሪዎችም ሆነ ተሳፋሪዎች ራሳቸውን ከትራፊክ አደጋ መጠበቅና በሚንቀሳቀሱበት ቦታ ሁሉ ማስክን ባግባቡ መጠቀም እንደሚገባቸው ተጠቁሟል፡፡ ወር በገባ የመጨረሻው እሁድ ሚከበረው የሞተረ አልባ ተሽከርካሪዎችና የእግረኞች ቀን የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎችን ባሳተፈ መልኩ ድሬደዋ ላይ ተከብሯል፡፡ በስነስረአቱ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት በትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰአዳ አዋሌ እንደተናገሩት ማህበረሰቡ አማራጭ የሞተር አልባ ተሽከርካሪዎችንና የእግር…

                Read More

                  በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ለ6ኛው አገርአቀፍ ጠቅላላ ምርጫ ህጋዊ እውቅና አግኝተው የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፖርቲዎች የጋራ መድረክ ምስረታ አካሂደዋል ።

                  በመድረኩ ዘጠኝ ፖርቲዎች የተሳተፈ ሲሆን የጋራ መግባቢያ የቃል ኪዳን ሰነድ ተፈራርመዋል። የፖለቲካ ፖርቲዎች መካከል የጋራ መድረክ መመስረቱ:- *በተፎካካሪ ፖርቲዎች መካከል በመተማመን ላይ የተመሰረተ ዲሞክራሲያዊ ውይይት እንዲኖ ለማስቻል ። *በመደማመጥና በመከባበር ላይ የተመሰረተ ምክንያታዊ ውይይት እንዲኖር። *የአገራዊ ጥቅምን ቅድሚያ መስጠትን። *የህዝብን ጥቅም ማስቀደም። *መሰረታዊ የሆኑ የሰብዓዊና የእኩልነት መርሆዎችን የተከተለ የጋራ የምክክር መድረክ በዘላቂነት እንዲኖር ለማስቻል ።…

                  Read More

                    ህይወታቸውን መቀየር እንዲችሉ የተመቻቸውን የሙያ ስልጠና የወሰዱ ጎልማሳ የጎዳና ተዳዳሪዎች በዛሬው ዕለት ተመረቁ::

                    በአስተዳደሩ በጎዳና ላይ ኑሮዋቸውን ይመሩ የነበሩ ጎልማሶች በስደስት የተለያዩ የሙያ መስኮች ለአምስት ወራት ስልጠና ተከታትለው ተመርቀዋል፡፡ ስልጠናው የድሬዳዋ አስተዳደር ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ኤጀንሲ ከሀረርጌ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን ጋር በመተባበር ጎዳና ላይ ይኖሩ የነበሩ አካላትን በመመልመል የተለያዩ ሙያዊ ስልጠና እንዲያገኙ በማመቻቸት የእራሳቸውን ህይወት የሚለውጡበት ሁኔታ ዓላማ ያደረገ መሆኑን የገለጹት የድሬዳዋ ከተማ ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ኤጀንሲ ሃላፊ አቶ…

                    Read More