የመራጮች ምዝገባ ለሰባት ቀናት መራዘሙን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ::
የመራጮች ምዝገባ ከአፋር እና ሶማሌ ክልሎች ውጭ ዛሬ በሚጠናቀቅባቸው ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች የመራጮች ምዝገባ እስከ አርብ ግንቦት 06 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ ለተጨማሪ 07 ቀናት እንዲከናወን መወሰኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል። ቦርድ እንዳስታወቀው በመጀመሪያ ሰሞን የነበረው የመራጮች ምዝገባ እየተሻሻለ መሆኑ እና ተደራራቢ የበዓል ቀናት ዝግ በመሆኑ ምርጫ ካርድ መውሰድ ሲገባቸው ያልወሰዱ ዜጎች መኖራውን…


