የመራጮች ምዝገባ ለሰባት ቀናት መራዘሙን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ::

    የመራጮች ምዝገባ ከአፋር እና ሶማሌ ክልሎች ውጭ ዛሬ በሚጠናቀቅባቸው ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች የመራጮች ምዝገባ እስከ አርብ ግንቦት 06 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ ለተጨማሪ 07 ቀናት እንዲከናወን መወሰኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል። ቦርድ እንዳስታወቀው በመጀመሪያ ሰሞን የነበረው የመራጮች ምዝገባ እየተሻሻለ መሆኑ እና ተደራራቢ የበዓል ቀናት ዝግ በመሆኑ ምርጫ ካርድ መውሰድ ሲገባቸው ያልወሰዱ ዜጎች መኖራውን…

    Read More

      በድሬደዋ አስተዳደር የእጩ አሽከርካሪዎች የፅሁፍ ፈተናን ከአማርኛ በተጨማሪ በኦሮመኛ እና በሱማለኛ ቋንቋዎች ለመስጠት የሚያስችለውን የቅድመ ዝግጅት ስራ ማጠናቀቁን በትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽቤት አስታወቀ፡፡

      ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የሁለቱን ቋንቋዎች የፅሁፍ ፈተናዎች የትርጉም ስራ ከድሬደዋ ዩኒቨርስቲ ተረክቧል፡፡ በርክክብ ስነስረአቱ ላይ የትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰአዳ አዋሌ እንደተናገሩት በጽ/ቤቱ ከዚህ ቀደም የእጩ አሽከርካሪዎች የፅሁፍ ፈተና ይዘጋጅ የነበረው በአማርኛ ቋንቋ ብቻ መሆኑን ተከትሎ በርካቶች ፈተናውን ተረድቶ ከመስራት አንፃር ሰፊ ክፍተት እንደነበር አስታውሰው በዚህም በተለይ የተግባር ፈተናውን ባግባቡ የሰሩ እጩ…

      Read More

        1442 ተኛውን ታላቁን የረመዳን ፆምን ምክንያት በማድረግ የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ከሰራተኞቹ ጋር በጋራ የአፍጢር ፕሮግራም አካሂዷል ።

        ታላቁ የረመዳን ፆም በድሬዳዋ አስተዳደር በጋራ ከማፍጠር ባለፈ ያለው የሌለውን በመርዳትና በመደጋገፍ ፆሙን እያሳለፍ ይገኛሉ ። ከዚሁ ጋር ተያይዞ የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ፆሙን ምክንያት በማድረግ ከቢሮው ሰራተኞች ጋር በጋራ የማፍጠር ስነ-ስርአት አካሂዷል። በፕሮግራሙ ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሀላፊ የሆኑት አቶ እስቂያስ ታፈሰ የረመዳን ፆም በከተማችን ድሬዳዋ…

        Read More

          በቀጣይ ቀናትም የጎርፍ አደጋ ሊደርስ ስለሚችል ህብረተሰቡ ተገቢውን ጥንቃቄ ሊደረግ እንደሚገባ ተጠቆመ::

          በድሬደዋ ከተማ በትናንትናው ዕለት በጣለው ከባድ ዝናብ ሳቢያ የአንድ መኖሪያ ቤት አጥር ግንብ ፈርሶ በመኖሪያ ቤት ላይ በመውደቁ የሶስት ሰዎች ህይወት ያለፈ ሲሆን በመብረቅ አደጋም የአንድ ሰው ህይወት ማለፉ ታውቋል፡፡ በድሬዳዋ ከተማ ቀበሌ 08 ልዩ ስሙ ለገሃሬ ከመንገድ በላይ ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ ከለሊቱ ዘጠኝ ሰአት ጀምሮ በጣለው ከባድ ዝናብ የአንድ መኖሪያ ቤት አጥር ተደርምሶ በአቅራቢያው…

          Read More

            በድሬዳዋ አስተዳደር የበልግ ወቅት የዝናብ ሁኔታ ሊያስከትል የሚችለውን አሉታዊ ተፅዕኖ ለመቀነስ የተሰጠ ቅድመ ማስጠንቀቂያ::

            ድሬዳዋ 2 የዝናብ ወቅቶች፣ ማለትም ከመጋቢት አጋማሽ እስከ ግንቦት መጨረሻ የሚኖረው (የበልግ የዝናብ ወቅት) እና ከሀምሌ መጀመሪያ እስከ መስከረም አጋማሽ የሚኖረው (የክረምት የዝናብ ወቅት) እንዳሏት ይታወቃል:: በየወቅቶቹ በአስተዳደሩና በአጎራባች የኦሮሚያ ወረዳዎች በሚዘንበው ዝናብና በሚፈጠረው ደራሽ ጎርፍ ሳቢያ፣ በተለያዩ ጊዜያት በሰዎች ላይ የሞት፣ በንብረት ላይ ውድመት፣ እንዲሁም በእለት ተእለት የህብረተሰቡ የአኗኗር ሂደት ላይ ጉዳት ሲያስከትል ቆይቷል::…

            Read More

              Lower of cost or net realizable value

              Content Why is inventory valued at NRV? How do you calculate NRV for raw materials? History of IAS 2 Cost Accounting Cost accounting is part of the managerial accounting of a company that aims to capture the production cost of a manufacturing intensive company. In 2015, the Financial Accounting Standards Board issued an update on…

              Read More

                በታላቁ የረመዳን ፆም ወቅት በጋራ ከማፍጠር በዘለለ የመረዳዳት ባህላችን ሊዳብር እንደሚገባ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አህመድ መሀመድ ቡህ አስታወቁ ።

                በቀበሌ 09 ታላቁን የረመዳን ፆም ምክንያት በማድረግ የአፍጥርና ድጋፍ የማድረግ ፕሮግራም ተካሄዷል ። 1442 ኛውን ታላቁን የረመዳን ፆምን ምክንያት በማድረግ በድሬዳዋ ብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ አዘጋጅነት በከተማችን በሚገኙ የተለያዩ ቀበሌዎች በጋራ ከማፍጠር ባለፈ አቅመ ደካማ ለሆኑ ነዋሪዎች ድጋፍ ሲደረግ ቆይቷል። በትናንትናው እለትም በ 09 ቀበሌ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አህመድ መሀመድ ቡህን ጨምሮ ከፍተኛ የአስተዳደሩ…

                Read More

                  በቀጣይ ዕሮብና ሐሙስ በአስተዳደሩ ይጥላል ተብሎ ለሚጠበቀው ከባድ ዝናብ ህብረተሰቡ ቅድመ ጥንቃቄ እንዲያደርግ የግንዛቤ ማስጨበጫ ተሰጠ።

                  ድሬዳዋ ላይ በተፈጥሮ አደጋዎች ምክንያት ጉዳት እየተከሰተ እንደሚገኝ የድሬዳዋ ህብረተሰብ ልማት ኤጀንሲ ዳይሬክተር አቶ ጎንፋ ሞሲሳ ጠቁሙዋው፡፡ አሁን በቀጣይ በድሬዳዋ ዕሮብ እና ሐሙስ በሚጥለው ዝናብ ለሚደርሱ አደጋዎች ህብረተሰቡ አውቆና ግንዛቤ ወስዶ እራሱን እንዲጠብቅ አስታወቀዋል፡፡ እዲሁም አደጋዎችን ለመቀነስ የግንዛቤ ማስጨበጫ በዘጠኙም የድሬዳዋ ቀበሌዎች በሚገኙ 122 መንደሮች ለሚኖሩ ማህበረሰቦች በተጠሪዎቻቸው አማካኝነ ግንዛቤ እየተሰጠ እንደሚገኝ አቶ ጎንፋ አያይዘው…

                  Read More

                    ሁሉም የማህበረሰብ ክፍል አረጋዊያንን ታሳቢ ያደረገ የበጎ አድራጎት ተግባር ማከናወን እንደሚገባ ተገለፀ::

                    የድሬዳዋ ዳያስፖራ ማህበር በዳዊት አረጋውያን መርጃ ማህበር ለታቀፉ አረጋውያን መሳ የማጋራት ፕሮግራም አካሂዷል። በምሳ ማጋራት ፕሮግራሙ ላይ የተገኙት የድሬደዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ ከድር ጁሐር አረጋዊያን የሀገር ሀብት መሆናቸውን ገልፀው ሁሉም ማህበረሰብ አረጋዊያንን ታሳቢ ያደረገ የበጎ አድራጎት ተግባር ማከናወን እንደሚገባ ተናግረዋል። አስተዳደሩ የአረጋዊያንን ኑሮ የሚደግፉ በርካታ ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ የገለፁት…

                    Read More