ስፖርታዊ ውድድሮች ኢኮኖሚያዊ ፋይዳውን በማሻሻል የሀገር ልማት ላይ ከፍተኛ ፋይዳ እንዲኖረው ከማድረግ በዘለለ ለወጣቶችም የስራ እድል እንዲፈጥር መሰራት እንዳለበት ተገለፀ፡፡
በድሬዳዋ አስተዳደር እየተካሄደ ለሚገኘው የቤትኪንግ ኢትዮጲያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር መሳካት የጎላ ሚና ለነበራቸው አካላት የእውቅና ፕሮግራም ተዘጋጅቷል፡፡ የ 2013 የቤትኪንግ የኢትዮጲያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር በድሬዳዋ አስተዳደር እየተካሄደ ይገኛል፡፡ 4 ተኛው ዙር የቤትኪንግ የኢትዮጲያ ፕሪሚየር ሊግ ላይ 13 ክለቦች ተሳታፊ ሆነው ውድድራቸውን እያካሄዱ ሲሆን ከዚሁ ጋር ተያይዞም ውድድሩ በተሳካ ሁኔታ ተጀምሮ እንዲጠናቀቅ ከፍተኛ አስተዋፆ ላበረከቱ የሚዲያ…


