የ‘ተረኝነት’ ጉዳይን በተመለከት

    ሀገራችን ለሁላችንም የሚበቃ ሀብት አላት። የተፈጥሮ፣ የታሪክ፣ የባህል እና ከምንም በላይ የጊዜ ሀብት አለን። ይህን ሰብስቦ ለጥቅም ማዋል ሲቻል፣ ሀገርን እንደ እቁብ አይቶ በዚህኛው ቀን ለእከሌ፣ በሌላ ቀን ለእከሌ በፈረቃ የምትደርስ ያደርጋታል። እንኳን ለሀገር፣ ለመብራትም ፈረቃ ይከብዳል። ሀገር የምትመራው በጋራ ነው። ሕግ አውጪ፣ ሕግ ተርጓም፣ ሕግ አስፈጻሚ እና ርዕሰ ብሔር የሀገረ መንግሥቱ ምሰሶዎች ናቸው። በሲቪል…

    Read More

      የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ እና የንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሀርቢ ቡህ በ03 ቀበሌ ድንገተኛ ጉብኝት አደረጉ፡፡

      በድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ተቋማትን የአገልግሎት አሰጣጥ ለማሻሻል በርካታ ስራዎች እየተሰሩ መሆናቸው ይታወቃል፡፡ በዚህም የከተማ ቀበሌዎች ለህብረተሰቡ የሚሰጡትን አገልግሎት ጥራት ያለው እና ቀልጣፋ እንዲሆን የሚያስችለውን ሪብራንዲንግ የተሰኘ ፅንሰ ሀሳብ እንዲተገብሩ መደረጉ ይታወቃል፡፡ በዚህም በአስተዳደር ደረጃ ያሉ ቀበሌዎች ባስመዘገቡት ውጤት መሰረት ተገምግመው ደረጃ የወጣላቸው ሲሆን ያገኙትን ውጤት መሰረት በማድረግም ለሶስት የከተማ ቀበሌዎች ማለትም 03፣04 እና 09 ቀበሌዎች…

      Read More

        ሚዲያን በተመለከተ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሰጡት ማብራሪያ ::

        የማህበራዊው ሚዲያ የተጽእኖ ምህዳር ሰፊ ነው። ጥቅሙን እያገኘን ጎጂ ተጽእኖውን የምንቀንስበትን መንገድ መፈለግ ነው ያለብን። በማህበራዊ ሚዲያ ገቢ የሚያገኙ ሰዎች ከገቢው የተነሳ የሀስትና ጎጂ ዜናዎችን ይሰራሉ። ይህ የሚስተካከልበት መንገድ መኖር አለበት። እነዚህ ማህበራዊ አንቂ የተሰኙ ሰዎች በጥፋት ተግባራት ላይም የሚሳተፉ ናቸው። ከለውጡ በኋላ የሚዲያ ብዝሃነት ጨምሯል። ጋዜጠኝነት የሚከበር ሙያ ነው፣ ከወሬ ፖለቲካ አልፎ በትጋት መሥራት…

        Read More

          “ህግ የማስከበሩ ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል!!” ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ::

          በኦሮሚያ፣ አማራ፣ ቤኒሻንጉል የጸጥታ ሁኔታ፣ በአዲስ አበባ (ቅሚያ እና የጠላት ቅጥረኞች) እንዲሁም በሶማሌ ደግሞ አልሸባብና ኮንትሮባንድ ዋነኛ የሰላም እክል ሆነው ተገኝተዋል። ከበ2 ወራት ውስጥ 1000 የሚበልጡ የሸኔ አባላት ርምጃ ተወስዶባቸዋል። በተሰራው የሰላም ማስከበር ሥራ በሁሉም ስፍራዎች መልካም ውጤት አግኝተናል። ከዚያ በኋላ መልሰን ሕዝቡን ስናወያይ መልካም ምላሽን አግኝተናል። ርምጃዎች ሲወሰዱ ዴሞክራሲያዊ አስተዳደርን ለማስለመድ በተቻለ መጠን ሰላማዊ…

          Read More

            Ministirri Muummee Itoophiyaa Dr. Abiyyi Ahimad, Mana Maree Bakka Bu’oota Uummataatti argamuun gaaffileefi yaadaa miseensoota mana mariichaa irraa ka’aniif deebii kennaniiru.

            Rifoormiin dura Itiyoophiyaan paarkota Indaastirii 3 qofa qabdi; Isaanis Hawaasaa,Kombolchaa fi Maqalee qofa turan; yeroo ammaa paarkota Indaastirii 12 ijaarteetti. Agroo Indaastirii 3 fi Paarkii indaastirii 9 ijaaruun danda’ameera. Al-ergiin keenya waggoota 7f hin guddatee ture erga rifoormii hojiirra oolee waggoota lamaan as Doolaara Ameerikaa Biiliyoona 4 gaheera. Jijjiiramaan dura daandiin KM kuma 127 ture…

            Read More

              Hojiilee hojjetameef beekkamtii kennaa kan hafan milkeessuuf tattaaffachuun hojii ijoo ta’uu qaba – MM Abiy Ahimad

              Hojiilee hojjetameef beekkamtii kennaa kan hafan milkeessuuf tattaaffachuun hojii ijoo ta’uu qaba jedhan Muummeen Ministiraa FDRI Abiy Ahimad gaaffii miseensota mana maree bakka bu’ootaa ummaataarraa ka’eef wayita deebii laatan. Jijjiirramaa as gama misooma daandiin hojiin hojjetame gaarii ta’uu kaasanii jiru. Iddoolee ga’umsaa fi tajaajila Daandii qilleensaa dabaluuf hojii hojjetameen bu’aan gaariin argamuu ibsaniiru. Tajaajila uwwisa…

              Read More

                “Abbaa dabaree wanni ja’amu hin jiru An waanan MM ta’eef, Oromoon waan argachuu qabu dhabuu hin qabu” MM Dr. Abiy Ahimd

                “Biiyti quubii miti kan faraqa faraqaan gaggeessan! Oromoon bu’aa argachuu dhiisii waan isaaf maluu hin arganne. Ani waanan Muummee Ministeeraa ta’eef gahee Oromoon argachuu qabu dhabuu hin qabu. Abbaa dabaree ja’anii mataa nama gad qabachiisuudhaaf ololli bifa duulaatiin gaggeyfamaa jiru sirrii miti kun sirraahu qaba. iddoo hundaahuu laala sakhatta’aa ramaddii ministeerummaa iraa jalqabee Ministeerri sabaan…

                Read More

                  ሚዲያን በተመለከተ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሰጡት ማብራሪያ ::

                  የማህበራዊው ሚዲያ የተጽእኖ ምህዳር ሰፊ ነው። ጥቅሙን እያገኘን ጎጂ ተጽእኖውን የምንቀንስበትን መንገድ መፈለግ ነው ያለብን። በማህበራዊ ሚዲያ ገቢ የሚያገኙ ሰዎች ከገቢው የተነሳ የሀስትና ጎጂ ዜናዎችን ይሰራሉ። ይህ የሚስተካከልበት መንገድ መኖር አለበት። እነዚህ ማህበራዊ አንቂ የተሰኙ ሰዎች በጥፋት ተግባራት ላይም የሚሳተፉ ናቸው። ከለውጡ በኋላ የሚዲያ ብዝሃነት ጨምሯል። ጋዜጠኝነት የሚከበር ሙያ ነው፣ ከወሬ ፖለቲካ አልፎ በትጋት መሥራት…

                  Read More