4ኛ ዙር የብልጽግና ፓርቲ መምህራን አባላት የአቅም ግንባታ ስልጠና ተጠናቋል ።

    “አዲስ ፖለቲካዊ እይታ- አዲስ አገራዊ እምርታ” በሚል መሪ ሀሳብ ትላንት መካሄድ የጀመረው 4ኛ ዙር የአቅም ግንባታ ስልጠና ርዕሶች ማለትም አዲስ ፖለቲካዊ እይታ – አዲስ አገራዊ እምርታ እና ለብልጽግና ጉዟችን የኮሚኒኬሽን ክህሎት እና የሚዲያ ሚና ዙሪያ የብልጽግና ፓርቲ መምህራን እና የቴክኒክና ሙያ አሰልጣኞች አባላት ሊኖራቸው የሚገባ ሚና ዙርያ በስፋት ውይይት ተካሂዶበታል። በዛሬው እለትም የብልጽግና ፓርቲ ድሬዳዋ…

    Read More

      በመልካም ስብዕና ግንባታ ላይ ያተኮረ መርሃግብር በኢትዮ ኢታሊ ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ ተካሂዷል። በመርሃግብሩ በአፍሪካ ልህቀት አካዳሚ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ምህረት ደበበ በአመለካከት ኃይል ዙሪያ ገለፃ ተሰጥቷል። በመርሃግብሩ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁኸርና በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የመንግስት ተጠሪ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍና ጥሪ የተደረገላቸው የሃይማኖት አባቶች ተገኝተዋል። በርካታ ወጣቶችም በመርሃ ግብሩ ታዳሚ ሆነዋል።

      Read More

        Koreen Dhaabbii Mana Maree Bakka Bu’oota Ummataa Daawannaa Bulchiinsatti geggeessaa ture xumuree dhimmoota sirreyfamuu qabanii fi xiyyeeyfannaa barbaadan irratti bulchiinsaa waliin marii gaggweyse.

        Mana Maree Bakka Bu’oota Ummata Itoophiyaatti Koreen Dhaabbii Dhimma Bishaan, Masnoo fi Naannoo Gammoojjii Kutaa Bulchiinsaa kan adda addaatti Daawannaa geggeessaa ture xumure. Jiilli Kabajamtuu Adde Fatiyaa Ahmad Walitti qabduu Koree Dhaabbii Dhimma Bishaan, Masnoo fi Naannoo Gammoojjii Mana Maree Bakka Bu’oota Ummata Itoophiyaattiin duurfame Daawannaa Kutaalee Bulchiinsaa kan adda addaatti taasisaa ture xumuruun Af-yaa’ii…

        Read More

          የድሬደዋ አስተዳደር የሞዴል ህፃናት ፓርላማ 3ኛ የስራ ዘመን 1ኛ አመት 1ኛ መደበኛ ጉባኤ ተካሄደ፡፡

          የድሬደዋ አስተዳደር የሞዴል ህፃናት ፓርላማ 3ኛ የስራ ዘመን 1ኛ አመት 1ኛ መደበኛ ጉባኤ በዛሬው እለት ተካሄዷል፡፡በጉባኤውም የሞዴል ህፃናት ፓርላማ ፕሬዚዳንት የተከበሩ ተማሪ ሮብሰን አብዱልቃድር የመክፈቻ ንግግር ካደረጉ በኋላ የድሬደዋ አስተዳደር የሞዴል ህፃናት ፓርላማ ምስረታ ጉባኤ ቃለ-ጉባኤ ቀርቦ ፀድቋል፡፡ በመቀጠልም የድሬደዋ አስተዳደር የሞዴል ህፃናት ፓርላማ 3ኛ የስራ ዘመን 1ኛ አመት 1ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ የ2014 ዓ.ም…

          Read More

            በድሬዳዋ አስተዳደር በቀጣይ አምስት አመታት በኢኮኖሚ በማህበራዊና በሲቪክ መስኮች ወጣቶችን ተጠቃሚ ለማድረግ እንደሚሰራ ተገለፀ።

            ፎረም ኦን ሰስተኔብል ችልድረን ኢምፓውርመንት ከዚህ ቀደም በህፃናት ትምህርትና ጤና ላይ ይሰራ የነበረ ሲሆን አሁን ላይ ደግሞ ከህፃናቱ ባለፈ ወጣቶች ላይ ትኩረት በማድረግና ለአምስት አመት የሚቆይ ” ከፍታ ” የሚል ፕሮጀክት በመቅረፅ በድሬዳዋ 80 ሺህ ፣ በጂጂጋ 80 ሺህ እንዲሁም በሀረር 40 ሺህ በአጠቃላይ 200 ሺህ የሚሆኑ ወጣቶችን ኢኮኖሚያዊ ማህበራዊና በሲቪክ መስኮች ላይ ከፍተኛ ተሳትፎ…

            Read More

              የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውሀ ፣ መስኖ ፣ ቆላማ አካባቢ እና የአካባቢ ጥበቃ ቋሚ ኮሚቴ በድሬዳዋ አስተዳደር ጉብኝት በማድረግ ላይ ይገኛል

              በኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውሀ ፣ መስኖ ፣ ቆላማ አካባቢ እና የአካባቢ ጥበቃ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የተከበሩ ወ/ሮ ፈቲህያ አህመድ እንዲሁም የቋሚ ኮሚቴው አባላት በድሬዳዋ አስተዳደር ጉብኝት በማድረግ ላይ ይገኛሉ፡፡ ጉብኝቱን አስመልክቶ የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ የተከበሩ ወ/ሮ ፈቲህያ አህመድ በሰጡት መግለጫ ቋሚ ኮሚቴው በተሰጠው ሃላፊነት መሰረት የሚሰራቸውን የክትትል ፣ ቁጥጥር እና የድጋፍ ስራዎች በክልል…

              Read More

                በአስተዳደሩ የተቋማትን አፈጻፀም አቅም ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ በ10 ተቋማት የሪፎርም ስራ እየተካሄደ መሆኑ ተገለፀ

                ዝርዝር ዜና በገር አቀፍ ደረጃ የመጣውን ሁሉን አቀፍ ለውጥ ተከትሎ የመንግስት አገልግሎት ዘርፉን ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሸጋገር፤ ብሎም ህብረተሰቡ የሚያነሳቸውን የመልካም አስተዳደር ችግሮች ደረጃ በደረጃ ለመቅረፍ፤ የመንግስት አገልግሎቶች ፈጣን ቀልጣፋ እና ውጤታማ እንዲሆኑ ለማስቻል በተለያዩ አስር ተቋማት ላይ የሪፎርም ስራ እየተከናወነ ይገኛል፡፡ ትላንት በአስተዳደሩ ከንቲባ አዳራሽ በስድስት ተቋማት ላይ የሪፎርም ስራ አተገባበራቸውን በተመለከተ ሪፖርት ያቀረቡ…

                Read More