በድሬዳዋ አስተዳደር የአነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ የእድገት ደረጃ ሽግግር እውቅና መርሀ-ግብር ተካሄደ

    በድሬዳዋ አስተዳደርና በፌደራል ትብብር በተፈጠሩ ምቹ ሁኔታዎች የከተማዋን የኢንዱስትሪ ማዕከልነትና በቀዳሚነት የሚያረጋግጡ ኢንዱስትሪዎች እየተስፋፉ ሲሆን በማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪዎች መስፋፋት ከተፈጠሩ ምቹ ሁኔታዎች መካከልም በከተማዋ የተገነቡት የኢንዱስትሪ መንደርና የኢንዱስትሪ ፓርክ ናቸው ፡፡ እነዚህም በመቶዎች የሚቆጠሩ አነስተኛ መካከለኛና ከፍተኛ ኢንዱስትሪዎች የድሬዳዋን የኢንዱስትሪ ማዕከልነት የሚያረጋግጡ ብቻ ሣይሆኑ አልሚዎችና ነዋሪዎቿ ብሩህ ተስፋ የሚያሰንቁ ብሎም ለሀገራችን የኢኮኖሚ ዕድገትም የላቀ አስተዋፆ የሚያበረክቱም…

    Read More

      ”የኛ ዘመን ወጣት ሚና “ በሚል መሪ ሀሳብ ወጣቶችን ያሳተፈ የዉይይት መድረክ ተካሄደ

      የውይይት መድረኩ በዋናነት ወጣቱ በሀገራዊ ጉዳይ የጋራ ግንዛቤ በመያዝ ሰላምና ልማትን ለማጠናከር ያለመ መሆኑ ነው የተነገረው ። የውይይት መድረኩን በይፋ ያስጀመሩት የድሬዳዋ ብልጽግና ፓርቲ ፅ/ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ደረጄ ጸጋዬ እንደገለጹት በሀገር ግንባታም ሆነ በማህበረሰብ ለውጥ ንቅናቄ ላይ ወጣቶች የማይተካ ሚና እንዳላቸው እና የለውጡ እውን መሆን ድርሻቸው ከፍተኛ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ የለውጡ ቱርፋት የሆኑትን የልማት፣…

      Read More

        የብልጽግና ፓርቲ ማእከላዊ ኮሚቴ አባላት በምእራብ ወለጋና በጋምቤላ በሰላማዊ ዜጎች ላይ የደረሰውን ጥቃት አወገዙ

        የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባውን በአዲስ አበባ በማካሄድ ላይ ይገኛል። የፓርቲው ማእከላዊ ኮሚቴ አባላት በምእራብ ወለጋና በጋምቤላ በሰላማዊ ዜጎች ላይ የደረሰውን ጥቃት አውግዘው በቀጣይ የጥቃቱን ተጎጂዎች ከመደገፍ ጎን ለጎን ህግ የማስከበር ስራው ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን ገልጸዋል። የማዕከላዊ ኮሚቴው አባልና የመስኖና ቆላማ ሚኒስትሯ ኢንጂነር አይሻ መሐመድ÷ ሸኔና ሌሎች አሸባሪ ኃይሎች ሀገርን ለማፍረስ ብዙ ጊዜ ሞክረው ሳይሳካላቸው…

        Read More

          በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙና በህግ ማስከበር ዘመቻ ወቅት የህክምና አገልግሎት እና የህክምና ግብአቶች ድጋፍ ላደረጉ የህክምና ተቋማት እና ባለሙያዎች የምስጋናና የእውቅና ምስክር ወረቀት ተሰጠ።

          የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ለመንግስት እና ግል ጤና ተቋማት ነው ምስጋናና አውቅናውን የሰጠው:: የተጎዱ የሰራዊት አባላትን የህክምና አገልግሎት የሰጡና በአፋር ክልል በጦርነቱ የወደሙ ጤና ተቋማትን ለማቋቋም ግብአት በማሰባሰብ ለተሳተፉ አካላት ምስጋና ለማቅረብ ፕሮግራሙ መዘጋጀቱን የቢሮው ኃላፊ ወ/ሮ ለምለም በዛብህ ተናግረዋል:: የድሬዳዋ ብልፅግና ፓርቲ ፅቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ሀላፊ አቶ ደረጃ ፀጋዬ በበኩላቸው በተካሄደው የህግ ማስከበር ዘመቻ…

          Read More

            #አረንጓዴ_ዐሻራችን – ለትውልዳችን❗ 4ኛው ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በሀገር አቀፍ ደረጃ ዛሬ በይፋ ተጀምሯል። እኛ ድሬዎች ደግሞ የተፈጥሮ አደጋ ብዙ ዋጋ አስከፍሎናልና፤ የአረንጓዴ ልማትን ጥቅም ከማንም በላይ እናውቀዋለን። ስለሆነም መላው የድሬዳዋ አስተዳደር ነዋሪዎች፤ በቀጣይ ጊዜያት በተባበረ ክንድ ችግኞችን በመትከል፤ ለአረንጓዴ ዐሻራ ግብ ስኬት ኃላፊነታችሁን ከወዲሁ ለመወጣት እንድትዘጋጁ ጥሪዬን አቀርባለሁ። ከድር ጁሃር የድሬዳዋ አሰተዳደር ከንቲባ

            Read More

              የአረንጓዴ ዐሻራ መርሀ ግብር በድሬዳዋ ለማስጀመር እየተከናወኑ የሚገኙ የዝግጅት ስራዎች ተጎብኝተዋል።

              “አረንጓዴ ዐሻራችን ለትውልዳችን” በሚል መሪ ቃል 4ኛውን ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሀ ግብር በአገር አቀፍ ደረጃ የአስተዳደራችን ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር በተገኙበት በመዲናችን አዲስ አበባ በይፋ የተጀመረ ሲሆን፤ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሀ ግብሩን በድሬዳዋ አስተዳደር ለማስጀመር እየተከናወኑ ያሉ የዝግጅት ስራዎችን፤ በአስተዳደሩ ም/ቤት የመንግስት ተጠሪ የሆኑት የድሬዳዋ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ ጎብኝተዋል። በጉብኝታቸውም በዘንድሮው የአረንጓዴ…

              Read More

                በባቡር ላይ የሚስተዋሉትን ስርቆቶች ለመከላከል ያለመ ውይይት ተካሄደ።

                ባቡር በሀገራችን የትራንስፖርት ዘርፍ ትልቅ አስተዋፆ እያበረከተ የሚገኝ ሲሆን በተለይም መንግስት ለዘርፍ ልዩ ትኩረት በመስጠት አዳዲስና እጅግ ዘመናዊ የሆኑ ባቡሮችን ወደ ሀገር ውስጥ በማስገባት ለነዋሪው ህብረተሰብ አገልግሎት እንዲሰጡ ከመደረጉም በዘለለ የባቡር ጣቢያዎችን ዘመናዊ በሆነ መልኩ በማስገንባት ለአገልግሎት ክፍት እንዲሆኑ ተደርገዋል ። ባቡር ለነዋሪው ህብረተሰብ ከፍተኛ አገልግሎት እየሰጠ ቢገኝም ነገር ግን ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በባቡር ላይ…

                Read More

                  Duula Hojii Ashaara Magariisaa marsaa 4ffaaf qophiin hojii Haalduree haalagaarii irra jiraachuun ibsame.

                  Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Duula ashaara Magariisaa marsaa 4ffaa “ashaaraan magariisni dhaloota Keenyaaf ” mata-duree jedhuun ji’oota ganna baranaa kana geggeefamuuf qophiin hojii Haalduree haalagaarii irra jiraachuun ibsame. Kana kan ibsan Ittigaafatamaa Waajjira Paartii Badhaadhina Dirree Dhawaa Obbo Ibraahim Yuusuf Guyyaa Arraa Waxabajjii 14-2014 Magaalaa Finffinnee kutaa magaala Gulalleetti sagantaa jalqabsiisa Hojii duula ashaara Magariisaa marsaa…

                  Read More

                    የድሬደዋን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ ቻርተር ሊኖር እንደሚገባ ተገለፀ

                    የድሬደዋ መተዳደሪያ ቻርተር አዋጅ ቁጥር 416/1996 ለማሻሻል በተዘጋጀ ረቂቅ ላይ ውይይት ተደርጓል። ድሬዳዋ ሐምሌ 23/1996 በወጣው አዋጅ ቁጥር 416/1996 እራሷን በራሷ እንድታስተዳድር መደረጉ ይታወሳል።ይሁን እንጂ በስራ ላይ ያለው ቻርተር በወቀቱ የነበሩ ችግሮችን በአንፃራዊነት ያስወገደ ቢሆንም በቻርተሩ ውስጥ ያሉ አንዳንድ ድንጋጌዎች በአስተዳደሩ ያለውን ነባራዊ ሁኔታ የማያመላክቱ፣በአወቃቀርና በአሰራር ላይ አንዳንድ ችግሮችን ያስከተሉ በመሆናቸው ችግሮችን በማስወገድ የአሰራርና የአደረጃጀት…

                    Read More