ናፍቆት የድሬዳዋ ሳምንትን ለማክበር እንግዶች ወደ ድሬዳዋ እየገቡ ነው ።

    ከፊታችን ሀምሌ 11 እስከ ሀምሌ 16 2014 ዓ.ም ድረስ በድሬዳዋ አስተዳደር ላይ ናፍቆት የድሬዳዋ ሳምንት በተለያዩ መርሀ-ግብሮች በታላቅ ድምቀት የሚከበር ሲሆን በዚህም በአል ላይ ለመካፈል በተለያዩ የአለማችን ሀገራት ላይ የሚኖሩ የድሬዳዋ ተወላጆችና ወዳጆች ወደ ድሬዳዋ በመግባት ላይ ይገኛሉ ። በዛሬው እለትም ናፍቆት የድሬዳዋ ሳምንት ላይ ለመካፈል ከተለያዩ የአለማችን ሀገራት ወደ ትውልድ ከተማቸው ድሬዳዋ ሲገቡ ከፍተኛ…

    Read More

      ወጣቶች ሀገርን በማስከበር ያከናወኑትን አኩሪ ተግባር በልማት እየደገሙት መሆኑ ተገለጸ

      ወጣቶች የሀገር ሉዓላዊነትን ለማስከበር እያከናወኑት ያለውን አኩሪ ተግባር በዘላቂ ልማቱ ላይ ለመድገም እየተረባረቡ መሆናቸውን የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ ዛሬ በድሬዳዋ ከተማ ሀገር አቀፍ የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን አስጀምረዋል፡፡ ሚኒስትሯ በዚሁ ወቅት ባደረጉት ንግግር÷ ወጣቶች ባለፉት ዓመታት ባከናወኗቸው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተግባራት በርካታ የህብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ…

      Read More

        የብልፅግና ፓርቲ የሴቶች ሊግ አንደኛ ጉባዔ ውይይቱን አጠናቆ አሁን ወደ ምርጫ ሂደቱ ገብቷል፡፡

        ጉባዔው በሶስት ደረጃ የሚካሄዱ ምርጫዎች ይኖሩታል፡፡ በዚሁ መሰረት የሊጉ ፕሬዝዳንትና ምክትል ፕሬዝዳንቶች ምርጫ አስቀድሞ ይካሄዳል፡፡ ቀጥሎም የማዕከላዊ ኮሚቴ ምርጫ የሚካሄድ ይሆናል፡፡ የማዕከላዊ ኮሚቴዎች ምርጫ ከተጠናቀቀ በኋላ አዲሶቹ የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ለብቻቸው በመሆን የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ምርጫ ያካሂዱና ጉባኤው እንዲያፀድቅላቸው ያቀርባሉ፡፡ የስነ ምግባር ኢንስፔክሽን አባላትን ደግሞ ከሁሉም ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች አንድ አንድ ተወካዮች ይመረጣሉ፡፡…

        Read More

          የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ/ 3rd Quarter.Rep. 2014abd

          መግቢያ የድሬዳዋ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ በአዋጅ በተሰጠው ስልጣን መሰረት በሥሩ ያሉትን አላማ አስፈፃሚ መ/ቤቶችን የገቢዎች ባለስልጣን፣ የፕላንና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት፣ የመንግስት ግዢና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ፤ግዢና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ጽ/ቤት እንዲሁም ለቢሮው ተጠሪ የሆኑት 2 ዋና የስራ ሂደቶችና 4 ድጋፍ ሰጪ ዳይሬክቴሬቶችን በማስተባበር ቢሮው ለመተግበር ያስቀመጣቸውን 17 ስትራቴጂክ ግቦችን በማድረግ በክልሉ የሚካሄዱ አጠቃላይ የልማት እንቅስቃሴዎች…

          Read More

            ለናፍቆት ድሬዳዋ ሳምንት በአስተዳደር ደረጃ የተዋቀረው ኮሚቴ የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን ገመገመ ።

            በተለያዩ የአለማችን ሀገራት እንዲሁም በሀገራችን ኢትዮጲያ ላይ ባሉ ከተሞች ላይ የሚገኙ የድሬዳዋ ተወላጆችና ወዳጆች የፍቅር የአንድነትና የመቻቻል ከተማ በሆነችው የድሬዳዋ ከተማ ላይ በሚካሄደው ናፍቆት የድሬዳዋ ሳምንት ይመጣሉ ። ይኸውም ፕሮግራም ከፊታችን ሀምሌ 11 እስከ ሀምሌ 16 2014 ዓ.ም ድረስ በተለያዩ መርሀ-ግብሮች በታላቅ ድምቀትም ይከበራል ። ናፍቆት የድሬዳዋ ሳምንት በስኬት ይከናወን ዘንድ በአስተዳደር ደረጃ ኮሚቴ ተዋቅሮ…

            Read More

              በሀጫሉ ሁንዴሳ ፋውንዴሽን የተዘጋጀ የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ የሙዚቃ አዋርድ ተካሄደ

              በሀጫሉ ሁንዴሳ ፋውንዴሽን የተዘጋጀ የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ የሙዚቃ አዋርድ በአዲስ አበባ ከተማ ኢሊሊ ሆቴል ተካሄዷል፡፡ በስነ ስርዓቱ ላይ በተደረገው የሙዚቃ ውድድር አሸነፊ ለሆኑ አርቲስቶች ሽልማት እና እውቅና ተሰጥቷቸዋል፡፡ የሀጫሉ ሁንዴሳ ፋውንዴሽን ለአርቲስት ሀሎ ዳዌ፣ ለአርቲስት ኢብራሂም አደም እና ለአርቲስት ዘሪሁን ወዳጆ የገንዘብ ሽልማት አበርክቷል፡፡ የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ ባለቤት ወ/ሮ ፋንቱ ደምሱ፣ ሀጫሉ እድሜውን ልክ ለኦሮሞ…

              Read More

                የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ የሪፎርም ስራዎች አፈጻጸም የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ በተገኙበት ተገምግሟል።

                የሪፎርም ስራዎች ሳምንታዊ የሪፎርም ስራዎች አፈጻጸም የቀረበ ሲሆን በሪፓርቱም የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ መዋቅራዊ አደረጃጀትን ወደ ቀበሌ ለማውረድ የተዘጋጀ ሰነድ ፣ የህግ ማእቀፎችን ከመለየትና ከማደራጀት፣ ዘመናዊ ቴክኖሎጂዎችን በአገልግሎት አሰጣጡ ላይ ከመተግበር አንፃር: የስራ ቦታን ምቹ ከማድረግና ካይዘን በቢሮ ከመተግበር አኳያ፣ የፋይል ማኔጅመንትና ገቢን ከመሠብሠብ አንጻር እንዲሁም ከቴክኖሎጂ ልማት አኳያ የተሠሩ ዝርዝር ስራዎች ተካተዋል። እንዲሁም ለረጅም…

                Read More

                  #”በጎነት_ ለኢትዮጵያ _ ከፍታ” _ *በ2014ዓም የድሬዳዋ የክረምት ወራት የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎትና ከወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ጋር የማስጀመሪያ መርሃ ግብር ሐሙስ ሰኔ 23ቀን በይፋ እንደሚጀመር የአስተዳደሩ ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ፉራንኦል ቡልቻ አመልክተዋል ፡፡

                  የዝግጅት ክፍላችን ያነጋገራቸው የስራ ኃላፊዎች እንደገለፁት # የ2014 ዓ.ም የክረምት ወራት የወጣቶች በጎ ፈቃድ በተደራጀ መልኩ የሚጀመረው ይህ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተግባር ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ፋይዳው የጎላ መሆኑን የሚናገሩት #ኮሚሽነር _ፉራንኦል _ ለተሳታፊዎች የሚሰጠው ሥነ-ልቦናዊ እርካታ፣ ልምድ ከመለዋወጥ፣ ከመተሳሰብ፣ አብሮነትን ከማዳበርና ከማህበራዊ መስተጋብር አኳያ የሚፈጥረው ዕድል፣ እንዲሁም ለሚደረግለት ሰው የሚያስገኘው ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ በቀላሉ የሚታይ አለመሆኑን ነው…

                  Read More

                    የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በድሬዳዋ ነገ ሐሙስ ሰኔ 23/2014 ይጀመራል፡፡

                    ሰኔ 23/ 2014 ዓ.ም ድሬ ዳዋ ቦታዉ ኮንጎ ሜዳ የተገነባዉ የወጣቶች ማዕከል ከጠዋቱ በ12 :00 ሰአት ይጀመራል #”በጎነት_ ለኢትዮጵያ _ ከፍታ!” _*በ2014ዓም የድሬዳዋ የክረምት ወራት የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎትና ከወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ጋር የማስጀመሪያ መርሃ ግብር ሐሙስ ሰኔ 23ቀን በይፋ እንደሚጀመር የአስተዳደሩ ወጣቶችና ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ፉራንኦል ቡልቻ ገልጸዉልናል ። ሁላችሁም ይመለከታችሃል…

                    Read More