የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የህግ፣ ፍትህና የመልካም አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የወረዳ 8 የዕቅድ አፈጻጸምን ገመገመ።
የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የህግ፣ ፍትህና የመልካም አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የወረዳ 8 የዕቅድ አፈጻጸማቸውን የገመገመ ሲሆን በልማት፣ በመልካም አስተዳደር ከነዋሪው ጋር የተቀናጀ የሰላም አደረጃጀት በመፍጠር በተለይ በፀጥታ ዘርፍ ላይ ውጤታማ ስራ መስራት መቻሉን የወረዳ 8 ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አብዱላዚዝ አሜ ለቋሚ ኮሚቴ አብራርተዋል፡፡ በተከበሩ አቶ አህመድ አብደላ ሰብሳቢነት የሚመራው የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት…


