የሰብዓዊ እርዳታ ለሚሹ ወገኖች ድጋፍ ለማዳረስ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አስቸኳይ የሰብዓዊ እርዳታ ለሚሹ ወገኖች ድጋፍ ለማዳረስ እየተሰራ መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የአገልግሎቱ ሚኒስትር ዴዔታ ሰላማዊት ካሳ በሰጡት መግለጫ÷በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የተከሰተውን የዝናብ እጥረት ተከትሎ በተለይም ከዚህ ቀደም በድርቁ ተጎጂ በነበሩ አካባቢዎች ያሉ ዜጎች የሰብዓዊ ድጋፍ እንደሚሹ ተናግረዋል፡፡ ለእነዚህ ዜጎች የሰብዓዊ እርዳታ ለማዳረስም መንግስት ከተለያዩ አጋር አካላት ጋር በቅንጅት እየሰራ መሆኑን ነው የገለጹት፡፡ በ2016…

Read More

የኮሚዩኒኬሽንና የተግባቦት ስራው ቴክኖሎጂን መሰረት ባደረገ ዘመናዊ መንገድ ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ የድሬደዋ አስተዳደር ምክርቤት የሴቶች ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የአስተዳደሩን የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ የ2016 ዓም የስድስት ወራት አጠቃላይ የስራ እንእስቃሴ ገምግሟል፡፡ በቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ የተከበሩ ወ/ሮ ጫልቱ ሁሴን የተመራው የድሬደዋ አስተዳደር ምክርቤት የሴቶች ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በቢሮው በነበረው ቆይታ ከአሰራር…

Read More

የታላቁ ህዳሴ ግድብ ለአፍሪካ የእርስ በርስ ትስስር መጠናከር ትልቅ አቅም ይሆናል- አቶ ደመቀ መኮንን

የታላቁ ህዳሴ ግድብ ለአፍሪካ የእርስ በርስ ትስስር መጠናከር ትልቅ አቅም እንደሚሆን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ። አቶ ደመቀ የተሳተፉበት የአፍሪካ ነፃ ንግድ ቀጣና አተገባበር ላይ የመከረ ስብሰባ በስዊዘርላንድ ዳቮስ ተካሂዷል። ከአለም የኢኮኖሚ ፎረም ጎን ለጎን በተካሄደው የምክክር መርሃግብር ነፃ የንግድ ቀጣና አተገባበርን ውጤታማ ለማድረግ ይበልጥ ደግሞ የግሉ ዘርፍ ተሳትፎ ሊጠናከር…

Read More

ባለፉት 3 ቀናት ሲካሄድ የቆየው የብልፅግና ፓርቲ የ6ወራት የስራ አፈፃፀም ግምገማ መድረክ ተጠናቋል

ባለፉት 3 ቀናት ሲካሄድ የቆየው የብልፅግና ፓርቲ የ6ወራት የስራ አፈፃፀም ግምገማ መድረክ ተጠናቋል በማጠቃለያ መርሀ ግብሩ ላይ በፓርቲያችን ምክትል ፕሬዚዳንት ክቡር አቶ አደም ፋራህ ለቀጣይ ስራ አቅጣጫዎች ስኬታማነት አቅም መፍጠር የሚችሉ የስራ መመሪያዎች ተሰጥተዋል። በሪፖርቶች የተመላክቱ የአፈፃፀም ችግሮች እንዲታረሙ፣በጥንካሬ የተነሱ ነጥቦች ይበልጥ ተጠናክረው እንዲቀጥሉ፣ በተለያዩ ክልሎች ያሉ እምቅ ሀብቶች በተደራጀ አቅም መውጣት እንዲችሉ፣ አመራሩ ምልአተ…

Read More

የማክሮ ኢኮኖሚ ኮሚቴ ስብሰባችንን አካሂደናል።

ባለፈው ዓመት የሚያበረታታ የወጪ ንግድ አፈጻጸም፣ ቀጥተኛ የውጭ ሙዓለ ነዋይ ፍሰት መጨመር ታይቷል። ባለፉት ሁለት ወራት የዋጋ ግሽበት መቀነስ፣ ከፍተኛ የአረንጓዴ ዐሻራ ክንውን፣ የበጎ ፈቃደኝነት ተግባራት፣ የሬሚታንስ ጭማሪ እና በቴክኖሎጂ የታገዘ የሥራ ክንውን የተመዘገቡበት እንደ ሆነ አረጋግጠናል። በዚህ ዓመት የተገኙ ስኬቶችን አጠናክሮ መቀጠል በእጅጉ አስፈላጊ ነው።

Read More

የጀኔራል ሰዓረ መኮንን ሐውልት ተመረቀ

ለቀድሞው የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጀኔራል ሰዓረ መኮንን በአዲስ አበባ ቦሌ ሩዋንዳ ድልድይ የቆመላቸው ሐውልት ዛሬ ተመረቀ፡፡ የምረቃ ሥነ ስርዓቱ የተከናወነው÷ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የመከላከያ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር)፣ የጀኔራል ሰዓረ መኮንን ቤተሰቦች እንዲሁም ጀነራል መኮንኖች እና የጀኔራል ሰዓረ የቀድሞ ባልደረቦች በተገኙበት ነው፡፡ ከንቲባ አዳነች በምረቃ ሥነ ስርዓቱ ላይ ባደረጉት ንግግር÷…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ በዘንድሮ በጀት አመት “የተፋሰስ ልማት ለሌማት ቱሩፋት” በሚል መሪ ቃል ሲሰጥ በነበረው ስልጠና መጠቃለያ ላይ የስራ አቅጣጫዎችን ሊከናወኑ በሚገባ ተግባራት ላይ መልክት አስተላለፉ።

ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ በመልክታቸው እንደገለጹት የተፋሰስ ልማት ስራዎችን በላቀ የህብረተሰብ ተሳትፎ ማከናወን የሞት ሽረት ጉዳይ እንደሆነ ባለፉት ዓመታት ባከናወናቸው ስራዎች የተገኙ ውጤቶች በቂ ማሳያ እንደሆኑ አመላክቷል። ከዚሁ ጋር ተያይዞ በዘንድሮ በጀት አመት “የተፋሰስ ልማት ለሌማት ቱሩፋት” በሚል መሪ ቃል ለምናከናውነው ተግባር ላለፉት ሁለት ቀናት በተዘጋጀው የእቅድ ውይይት ላይ በቂ ግንዛቤ እንደገኛችሁና በመተማመን የተቀናጀ…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር እና የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት በጋራ ለመስራት ተስማሙ፡፡

ስምምነቱ የድሬዳዋ አስተዳደር የስማርት ሲቲ እና ሌሎች የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ቴክኖሎጂ አበርክቶዎች ተጠቃሚ ለማድረግ ያለመ ነው፡፡ በዚህም የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ቴክኖሎጂን የላቀ አቅም በመጠቀም የከተማ አስተዳደሩን አገልግሎቶች በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የማደርጀት ዘርፈ ብዙ ተግባራት ዉጤታማ ለማድረግ ስምምነቱ አስቻይ አቅም እንደሚፈጥር ተገልጿል፡፡ በፊርማ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና (ኢንጅነር) ባስተላለፉት መልዕክት የከተማ አስተዳደሩ የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ…

Read More

የድሬደዋ አሰተዳደር ምክር ቤት የግብርና ተፈጥሮ ሀብትና አከባቢ ጥበቃ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በከተማ ግብርና ላይ እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን ጎበኘ።

የድሬደዋ አሰተዳደር ምክር ቤት የግብርና፣ ተፈጥሮ ሀብትና አከባቢ ጥበቃ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ከታህሳስ 24/2015 ዓ.ም ጀምሮ በከተማና በገጠር በግብርናው ዘርፍ እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን እየጎበኘ ሲገኝ በዛሬ ውሎውም በአካባቢ ልማት ኤጀንሲና በተደራጁ ወጣቶች የተሰሩ ስራዎችን ጎብኝቷል። በዚህም በከንቲባ ጽ/ቤት ጊቢ ውስጥ የሚገኙ ችግኞችን፣ በጎሮ ት/ቤት የሚገኙትን የተለያዩ የደረሱ አትክልቶችን እንዲሁም በገንደ ተስፋ አካባቢ በመገኘት በከተማ ግብርና…

Read More

የድሬዳዋ የቀድሞ ከንቲባ ክቡር አልፍሬድ ሻፊ ቤተሰቦች ለአስተዳደሩ ምስጋናቸውን አቀረቡ።

ቤተሰቡ ከምስጋናው በተጨማሪም ለድሬዳዋ ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የግማሽ ሚሊየን ብር የገንዘብ ስጦታ በግል አበርክቷል። በድሬዳዋ ዘመናዊ የከተማነት ስልጣኔ ታሪክ ውስጥ፤ ጉልህ ሚና ከነበራቸው ተጠቃሽ አመራሮች መካከል፤ የቀድሞው ክቡር ከንቲባ አልፍሬድ ሻፊ ዋነኛው ናቸው። ከንቲባው በመሪነት ዘመናቸው ለድሬዳዋ ያበረከቱት የልማት ትሩፋትና ህዝብን የማስተዳደር መልካም ስማቸው ለትውልድ በክብር እንዲተላለፍ፤ እርሳቸው ያስገነቡት ጥንታዊው የኮኔል ድልድይ “የአልፍሬድ ሻፊ…

Read More