የኮሪደር ልማት ስራ የሚከናወንባቸው ስፍራ ላይ ያሉ የንግድ እና መኖሪያ ቤቶች ደረጃቸውን የጠበቁ እንዲሆኑ እየተደረገ እንደሚገኝ ተገለፀ
በድሬዳዋ አስተዳደር የኮሪደር ልማትና የህንፃ ስታንዳርዶች እንዲሁም የቀጣይ የኮሪደር ልማት ምዕራፎችን ለማስተግበር ከሚመለከታቸው ነዋሪዎች፣ የህንፃ ባለቤቶችና ተቋማት ጋር የምክክር መድረክ ተካሂዷል። በዚህም በመድረኩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር የግንባታ ፍቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን ዳይሬክተር አቶ ኤፍሬም ግርማይ በኮሪደር ልማት ስራ የተከናወኑና በቀጣይም የሚከናወኑ ስራዎችን ዘመናዊና ደረጃቸውን የጠበቁ እንዲሆኑ የሚያስችል ተግባር እየተከናወነ እንደሚገኝ ገልፀዋል። በተለይም በኮሪደሩ የሚለሙ አካባቢዎች ላይ…


