በድሬዳዋ አስተዳደር የሞተር አልባ ትራንስፖርት እና የእግረኞች ቀን መርሀ -ግብር በተለያዩ ዝግጅቶች በድምቀት ተከብሯል

የድሬዳዋ አስተዳደር ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ባለስልጣን የመንገድ ትራፊክ ደህንነት እና መድህን ፈንድ ዳይሬክቶሬት ከድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ትራፊክ ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት ጋር በመቀናጀት ባካሄደው መርሀ-ግብር ላይ ላለፉት ወራት መሰረታዊ የመንገድ ደህንነት ትምህርትን ተምረው ያጠናቀቁ በቁጥር 35 የተማሪ ትራፊኮችም ተመርቀዋል። በስነ-ስረአቱ የባለስልጣን መስሪያቤቱ ዋና ስራ አስኪያጅ ክብርት ወ/ሮ ሹክሪ አብዱረህማን እንደተናገሩት ማህበረሰቡ አማራጭ የሞተር አልባ ተሽከርካሪዎችንና የእግር…

Read More

Gollaha hay’adaha dimaha ee ismamulka diridhabe ayaa sheegay in hay’adaha diimuhu kaalin wayn ku leeyihin nabadaynta iyo midnimada shacabka.

Gollah Hay’adaha diinmaha ee Diridhabe ayaa wada tashi la yeeshay qaybaha kala duwan ee hay’adaha ay khusayso arrimaha nabadaynta iyo ilaalinta nabadda uu maamulku abuuray. Sheekh Ibraahim Imaam, oo ah guddoomiyaha hay’adda dimaha ee magalada Diridhabe ayaa sheegay in nabaddu ay tahay fadli qiimo badan oo marka nabad la helo ayu jilkuna wax barta oo…

Read More

Warka / Waxaa la sheegay in laa sii xoojin doono tayada hay’adaha shaqada iyo xirfadaha ee fulinta hawlaha waxtarka u leh bulshada.

Xafiska shaqada iyo xirfadaha ee ismamulka diridhabe ayaa bah wadagta xafiska u qabtay madal dood wadag ah oo ku saabsan qiimaynta hirgalinta qorshaha sannad miisaaniyadka 2017 iyo qabyo qoraalka qorshaha sanad miisaaniyadeedka 2018-ka. Waxaana ugu horaynti madasha ka hadlay madaxa xafiiska shaqada iyo xirfadah ee ismamulka diridhabe mudane Roobek Getachaw, oo sheegay in aay dib…

Read More

ግብርን በታማኝነት መክፈል የሀገር ወዳድነት ምልክት መሆኑ ተጠቆመ

የዜጎችን ኢኮኖሚያዊ እና ማኅበራዊ ተጠቃሚነት በማረጋገጥ የአገርን እድገት ለማስቀጠል ግብር ከፍተኛ ሚና የሚጫወት ሲሆን፤ ይህንን በመረዳት በድሬዳዋ አስተዳደር በተለያዩ ዘርፎች ተሰማርተው ግብራቸውን በታማኝነትና በግንበር ቀደም የሚከፍሉ ግብር ከፋዮች ግብርን በታማኝነት መክፈል የሀገር ወዳድነት ምልክት ነው ሲሉ ይናገራሉ። በዚህም የቢኒያም ብረታ ብረትና የህንፃ መሳሪያ መሸጫ ባለቤት የሆነው ወጣት ቢኒያም ይትባረክ ግብሬን በአግባቡ በመክፈል በተደጋጋሚ ተሸላሚ ሆኛለሁ…

Read More

“ከ17ኛው የብሪክስ ጉባኤ አስቀድሞ ከብራዚል ፕሬዝደንት ሉዊዝ ኢናቺዮ ሉላ ደ ሲልቫ ጋር ተገናኝተን በሁለትዮሽ እና ባለብዙ ወገን ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገናል። የዛሬው ውይይታችን በቅርብ እያደገ የመጣውን የሁለቱ ሀገሮቻችንን ግንኙነት የበለጠ በማጠናከር ረገድ አንድ ርምጃ ወደፊት የወሰደን ሆኗል። በተለያዩ ዘርፎች የንግድ እና ኢንቨስትመንት ትስስሮቻችንን የበለጠ ለማጠናከር ተስማምተናል።”

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

Read More

” Bulchinsatti Nageenya Amansiisaa Mirkaneessuudhaan, Olaantummaa Seeraa Kabajchiisuundhaan Poolisii Ummataa Aantummaa Ummataa Qabu Uumuun Danda’amee jira. Kab. Kantibaa Kadiir Juhar

Bulchinsa Dirree Dhawaatti Ayyaanni Hundeeyfama Poolisii Itoophiyaa 116ffaa sagantaalee garagaraatiin kan kabajamaa Jiru yommuu ta’u guyyaa har’aas Simpoziyemiidhaan kabajamee oole. Simpooziyeemicharratti Kabajamoo Kantibaa Bulchinsaa Dirree Dhawaa Obbo Kadiir Juhaar, Kantibaa Itti Aanaa Obbo Harbii Buuh, Komishinar Alamuu Magaraa, Ajajaa Itti Aanaa Boobbii Bahaa Meejer Jeneraal Fiqaaduu Tasammaa, Ajajoota olaanoo Waraanaa, Raayyaa Ittisaa Biyyaatiif, Miseensota Kaabinee…

Read More

የአሜሪካ መንግሥት በአፍሪካ ሀገራት ላይ የጣለው የጉዞ ክልከላ ዲፕሎማሲያዊ ግኑኝነትን የሚያሻከር ነው – የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን

የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን የአሜሪካ መንግሥት ያወጣው የጉዞ ክልከላ አዋጅን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። ኮሚሽኑ በመግለጫው፣ የአሜሪካ መንግሥት በተለያዩ ሀገራት በተለይም በአፍሪካ ሀገራት ላይ የጣለው የጉዞ ክልከላ ጉዳት የሚያስከትል መሆኑን አስታውቋል። ማንኛውም ሀገር የዜጎቹን ደኅንነት እና የሀገሩን ሉዓላዊነት የማስጠበቅ መብት እንዳለው እናከብራለን ያለው ኮሚሽኑ፣ የክልከላ አዋጁ ሚዛናዊነትን ያልጠበቀ፣ ተዓማኒነትን እና ረጅም ዘመናትን ያስቆጠረው የአሜሪካ እና የአፍሪካ ግኑኝነትን…

Read More

አወዛጋቢው ንዑስ አንቀፅ እንዲወጣ ተደርጎ የኢትዮጵያ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር አዋጅ ፀደቀ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 34ኛ መደበኛ ጉባኤ የኢትዮጵያ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ረቂቅ አዋጅን በሙሉ ድምፅ አፀደቀ። አዋጁን በተመለከተ ዝርዝር ሪፖርት እና የውሳኔ ሐሳብ በምክር ቤቱ የውጭ ግንኙነት እና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ለምክር ቤቱ ቀርቧል። በአዋጁ ረቂቅ ላይ ከዚህ በፊት በተደረጉ ውይይቶች ውዝግብ ፈጥሮ የነበረው ከደመወዝ ላይ የሚቆረጥ መዋጮ በተደረገ ውይይት እና…

Read More

የ2017 ዓ/ም 6ኛው መላው የድሬዳዋ ጫዋታዎች የብስክሌት ውድድር በቶቶ ብስክሌት ክለብ አሸናፊነት ፍጻሜውን አግኝቷል

#DGC ግንቦት 24/2017 ሚያዝያ 26 ቀን 2017 ዓ/ም ጀምሮ በድሬዳዋ ከነማ፣ በድሬ ፖሊስና ቶቶ ብስክሌት ክለቦች መካከል ላለፉት ሳምንታት በድሬዳዋ ከተማ የጎዳና ላይ ክፍት የዙር ብስክሌት ግልቢያ ውድድር እንደዚሁም ግንቦት 03 ቀን 2017 ዓ/ም መነሻውን ከድሬዳዋ ከተማ አድርጎ እስከ አጎራባች የምስራቅ ሐረርጌ ዞን ጨለንቆ እና ቀርሳ ድረስ ከተሞችን ያካለለ ሀገር አቋራጭ የረጅም እርቀት ክፍት የጎዳና…

Read More