በግዳጅ ላይ የቆሰሉና ህክምና ላይ የሚገኙ ለሀገር የመከላከያ ሰራዊት አባላት ድጋፍ ተደረገ!
የድሬዳዋ አስተዳደር ሴቶች ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ እንዲሁም የአስተዳደሩ የብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ በግዳጅ ላይ የቆሰሉና በድሬዳዋ አስተዳደር ኩባ ከንብ የመከላከያ ሆስፒታል ውስጥ ህክሚና ለይ ላሉት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት አባላት የንጽህና፣ የአልባሳትና የተለያዩ የቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ። በድጋፉ ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ሴቶች ህፃናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ጫልቱ ሁሴንና ሌሎች የቢሮው አመራሮች ፣ የብልጽግና ፓርቲ…


