የባከኑ የህዝብና የመንግስት ሃብቶችን ማስመለስና አጥፊዎችን ተጠያቂ ማድረግ ይገባል ተባለ

    የባከኑ የመንግስትና የህዝብ ሃብቶችን ማስመለስና አጥፊዎችን በህግ ተጠያቂ ማድረግ ላይ ትኩረት ተሰጥቶ መሰራት እንዳለበት የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አባላት አሳሰቡ፡፡ ለገጠሩ ህዝብ ፍትህን ተደራሽ የማድረግ ሥራም ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ ነው የተገለፀው፡፡ የአስተዳደሩ ምክር ቤት 42ተኛ ዓመታዊ መደበኛ ጉባኤ በአስተዳደሩ የዋና ኦዲተር ጽ/ቤት፤ የምክር ቤቱ ጽ/ቤት፤ የብዙኃን መገናኛ ኤጀንሲ፣ በአስተዳደሩ የመጀመሪያ ደረጃና ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤቶች…

    Read More

      የቀዳማዊት እመቤት ፅ/ቤት ያስገነባውን የልዩ ፍላጎት 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መረቁ የቀዳማዊት እመቤት ፅ/ቤት ለገጣፎ በሚገኘው ዲቦራ ፋውንዴሽን ቅጥር ግቢ ውስጥ በ19 ሚሊዮን ብር ያስገነባነውን የልዩ ፍላጎት 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መረቁ።

      ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ወላጆች የአዕምሮ ውስንነት ያላቸውን ልጆች ወደ ትምህርት ቤት እንዲልኩና አቅም ያላቸው አካላት ደግሞ በዚህ አይነት በጎ አላማ የተሰማሩ ድርጅቶችን እንዲደግፉ ጥሪ አቅርበዋል። የተገነባው የልዪ ፍላጎት ትምህርት ቤቱ የአይምሮ እድገት ውስንነት ላለባቸው ታዳጊዎች አገልግሎት የሚሰጥ ነው። ፅ/ቤቱ ያስገነባው የልዩ ፍላጎት ትምህርት ቤት ፕሮጀክት በውስጡ 8 ልዩ ፍላጎት ላላቸው ተማሪዎች አመቺ የሆኑ ክፍሎችና ሙሉ…

      Read More

      በድሬዳዋ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን ቴክኒክ እና ሙያ አዲስ ሰልጣኞች ቅበላ ምዝገባ ከጥቅምት 12-30/2018 ዓ.ም የሚካሄድ መሆኑ ተገለፀ

      በትላንትናው ዕለት የስራና ክህሎት ሚኒስትር ይፋ ባደረገው የ2018 የትምህርትና ስልጠና ዘመን የቴክኒክና ሙያ ስልጠና የመቁረጫ ነጥብ መሰረት በአስተዳደሩ በሚገኙ የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች አዳዲስ ሰልጣኞች ምዝገባ ከጥቅምት 12-30/2018 ዓ.ም የሚካሄድ መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር ስራና ክህሎት ቢሮ ምክትል ኃላፊ እና የቴክኒክና ሙያ ኤጀንሲ ዳይሬክተር ወ/ሮ ፈጡም ሙስጠፋ ገልፀዋል። በድሬዳዋ አስተዳደር ለቴክኒክ እና ሙያ ስልጠና ትምህርት ከፍተኛ ትኩረት…

      Read More

      የጳጉሜ ቀናት በሀገር አቀፍ ደረጃ በተለያዩ ስያሜዎች ታስበው ይውላሉ፡- የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

      የ2017 ዓ.ም አምስቱ የጳጉሜ ቀናት ስያሜዎችን እና የአከባበር ሁኔታ አስመልክቶ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ ሚኒስትሩ በመግለጫቸው፤ የጳጉሜ ቀናት መታሰብ ዜጎች ለአዲስ ዓመት የግላቸውን መሻት እውን ለማድረግ ሲያቅዱ የመንግስት መነሳሳቶች፣ እቅድ እና አቅጣጫዎችን በእቅዳቸው ውስጥ እንዲያካትቱ ግንዛቤ ለመፍጠር ታስቦ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ የተጠናቀቀው የ2017 ዓ.ም የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ማጠናቀቅ፣ የኮሪደር ልማት፣…

      Read More

        አገራችን የገጠማትን ወቅታዊ ውጫዊና ውስጣዊ ችግሮች በተባበረ መንገድ በመፍታት ወደ ብልጽግና የሚደረገው ጉዞ እንዲሳካ ሁሉም ዜጋ የበኩሉን እንዲወጣ የብልጽግና አመራርና አባላት ጠየቁ ፡፡

        የድሬዳዋ አስተዳደር የብልጽግና አመራርና አባላት ዛሬ በምድር ባቡር አደባባይ በማስ ስፖርት የምረጡኝ ቅስቀሳ አድርገዋል ፡፡ በምረጡኝ ቅስቀሳው መልዕክት ያስተላለፉት የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ አቶ ከዲር ጁሐር በድሬዳዋ መለያ በሆነው ወንድማመችንት የታመመውን በማሳከም ፤ የታረዘውን በማልበስ ፣ የተቸገረን በመርዳትና በህብረት በመቆም ወደ ብልጽግና የሚደረገውን ጉዞ እንዲሳካ ሁሉም ዜጋ የበኩሉን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል ፡፡ በወጣቶችና ስፖርት የለውጥ ስራና…

        Read More

          #bayaan uu soosaaray maayarka ismaamulka diri dhabe.

          Duqa ismaamulka diri dhabe mudane khadiir jawhar warmurtiyeed qoraal ah oo uu kaga hadlay xaaladaha uu dalku maraayo u dhigan sida tan. Duqa ayaa ku nuux nuuxsaday in jihada barwaaqaynta dalka ee uu ku taagan yahay dalkeenu ay dib uga celin karin kooxaha hadimooyinka iyo arqaladaynta ku caan baxay. Mudane khadiir jawhar duqa ismaamulma ayaa…

          Read More

          መንግሥት የኢትዮጵያን የማንሰራራት ጉዞ እያሳካ ነው – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

          መንግሥት ቃልን በተግባር በመግለጽ የኢትዮጵያን የማንሰራራት ጉዞ እያሳካ ነው ሲል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ፡፡ አገልግሎቱ ባወጣው መግለጫ፤ መንግሥት ከለውጡ እውን መሆን ጀምሮ የገባቸዉን ቃሎች እየፈጸመ፣ ኢትዮጵያን ወደሚገባት ከፍታ ለማውጣት የብልጽግና ጉዞዉን እያሳመረ ቀጥሏል ብሏል፡፡ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት መግለጫ ሙሉ መልእክት እንደሚከተለው ቀርቧል፡- መንግሥት ቃልን በተግባር በመግለጽ የኢትዮጵያን የማንሰራራት ጉዞ እያሳካ ነው፡፡ መንግሥት ከለውጡ እውን መሆን…

          Read More

            ከሀይማኖታዊ ይዘት ባሻገር በአለም በማይዳሱ ቅርስነት በዩኔስኮ የተመዘገበው የመተሳሰብ የአብሮነት የአንድነት የፍቅር መገለጫ የሆነው የጥምቀት በዓል በዚህ በጥምቀተ ባህር በወንጌላዊው ቅዱስ ፊሊፖስ አብያተክርስቲያን በርካታ ምእመን በተገኝበት በታላቅ ድምቀት እየተከበረ ይገኛል።

            Read More

              አቶ ደመቀ የታላቁ የታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር ሙሊት በተያዘለት ጊዜ እንደሚካሄድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ።

              በጎረቤት አገራትና ታላላቅ ሃይቆች ክልል የሚገኙ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሚሲዮኖች ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤት ጋር በመተባበር “የናይል ፍትሃዊ አጠቃቀም፣ የታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ ለክልላዊ ትብብር ያለው ሚና” በሚል ርእስ በተዘጋጀው የበይነ መረብ ውይይት ላይ ተሳትፈዋል። የታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር ሙሊት በሶስቱ አገራት የሳይንቲስቶች ብሄራዊ ቡድን በወጣው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት እንደሚካሄድ አቶ ደመቀ መኮንን…

              Read More