A total of 400,000 birr worth of Medical supplies and medicines were donated to the Eastern Command III Hospital

    The support was provided by the Dire Dawa Health Bureau and HiwotMamo Drug Distributor. The Dire Dawa Health Bureau donated 250,000 birr worth of medicines and other items and the HiwotMamo Drug Dealer estimated at 150,000 birr. Deputy Mayor of Dire Dawa Administration, KedirJuhar on his part said that the Administration is providing various types…

    Read More

      የትምህርት ቤት ወርሃዊ ክፍያ ከ30% በላይ መጨመር እንደማይቻል ተገለፀ።

      በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የግል ትምህርት ቤቶች ለትምህርት አገልግሎት የሚያስከፍሉት ወርሃዊ ክፍያ ከ30% በላይ መጨመር እንደማይቻል ተገለጸ። በወቅታዊ የትምህርት ጉዳይ ላይ ያተኮረ ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰጥቷል የድሬዳዋ አስተዳደር ት/ቢሮ በወቅታዊ የትምህርት ጉዳይ ላይ በተለይም በግል ት/ቤቶች የዋጋ ጭማሪን በተመለከተ ዛሬ ለሚዲያ ተቋማት ቢሮው ባዘጋጀው ጋዜጣዊ መግለጫ ሰፊ ማብራሪያ ሰጥቷል ። የቢሮ ኃላፊዋ ወ/ሮ ሙሉካ መሀመድ በቢሮአቸው…

      Read More

        ወጣቶች በሰላም እሴት ግንባታ እረገድ የጎላ ተሳትፎ እንዲኖረው ማስቻል እንደሚገባ ተገለፀ ::

        በሃገር በቀል የሰላም እሴት ግንባታ እውቀት እንዲሁም ለዲሞክራሲ ስርአት ግንባታ ወሳኝ ሚና ያላቸው አካለትን ማዳበር ዙሪያ ያተኮረ የምክክር መድረክ ተካሂዷል መድረኩን በድሬደዋ ዩንቨርሲቲና የዮዝ ኤንድ ካልቸራል ዴቬሎፕመንት ፋውንዴሽን የጋራ ትብብት የተዘጋጀ ሲሆን የፋውንዴሽኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ ዜና ግርማ የማህበረሰቡን አጠቃላ ሰላም ለማስጠበቅ ዩንቨርስቲዎች እና ሲቪክ ማህበራት ወጣቶችን ማእከል ያደረገ የውይይት እና የምክክር መድረኮችን በስፋት ማካሄድ…

        Read More

          200 የሚጠጉ የቀድሞ መከላከያ ሰራዊት አባላት ዳግም ለመዝመት ሽኝት ተደረገላቸው ::

          አቶ ቴድሮስ ብርሃኑ ይባላል ባለትዳር እና የሁለት ልጆች አባት ሲሆን በሹፍርና ሙያ ህይወቱን እየመራ ይገኛል። ቀደም ሲል የመከላከያ ሰራዊት አባል በመሆን አገሩን አገልግሏል ። ከማንም ከምንም በላይ ሃገር ይቀድማል የሚለው አቶ ቴድሮስ የሹፍርና ሙያውን ትቶ፣ ቤተሰቦቹንም ተሰናብቶ አገራን ለማዳን እዘምታለው የትም መቼም በምንም በሚለው የዘመቻ ጥሪ ወደ ግንባር ለመሄድ ተዘጋጅቷል። አገር ሰላም ካልሆነ ማንኛውም ዜጋ…

          Read More

            የድሬዳዋ ሴቶች ለጀግናው መከላከያ ሰራዊት ስንቅ በማዘጋጀት የደጀንነት ሚናቸውን እየተወጡ ነው።

            ዛሬ በድሬዳዋ ምድር ባቡር ሜዳ በተከናወነው የስንቅ ማዘጋጀት መርሀግብር ላይ ከድሬዳዋ ሁሉም የከተማ ቀበሌዎች የመጡ ሴቶች የተሳተፉ ሲሆን መከላከያ ሰራዊታችን ድል እስኪጎናፀፍ ድረስ የደጀንነት ሚናችንን አጠናክረን እንቀጥላለን ብለዋል። በመድረኩ ላይ የመክፈቺያ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ፋጡም ሙስጠፋ ባደረጉት ንግግር እንደገለፁት የድሬዳዋ እናቶች ሀገር ለማዳን እየተደረገ ባለዉ ዘመቻ ላይ ስንቅ በማዘጋጀት…

            Read More

              Qorichaa fi Meeshaalee yaalaa Birrii Kuma 400tti Shalagamu Deegarsi taasifame.

              Hospitaala Raayyaa Ittisaa Biyyaatti Miseensota miidhamanii walaanamaa jiraniif kan oolu Deegarsi taasifame Qorichaa fi Meeshaalee yaalaaf oolan kan Birrii Kuma 400tti Shalagamu Biiroon Fayyaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa Qorichaa fi Meeshaalee Birrii Kuma 250tti Shalagamu akkasumaas Dhaabbanni Raabsaa Meeshaalee yaalaa Hiwot Maamoo Meeshaalee yaalaaf kan Birrii Kuma 150tti Shalagamu gumaachuun walumaagalatti Qorichaa fi Meeshaalee yaalaaf oolu…

              Read More

                ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት ፍታዊ በሆነ አገልግሎትና አሰጣጥ ለህብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ እየሰራ እንደሚገኝ የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ አሳወቀ።

                ይህ የተገለፀው የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ በስሩ ካሉ የጤና ተቋማት ጋር የ2013 በጀት አመት እቅድ አፈፃፀም ግምገማ መድረክ ላይ ሲሆን ለሁለት ተከታታይ ቀናት በሐረማያ ዪኒቨርስቲ በተካሄደው የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ መድረክ የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉት የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ለምለም በዛብህ እንደ ተናገሩት በ2013 በጀት አመት የእናቶችና የጨቅላ ህፃናት ሞት፣ ተላላፊ የሆኑ በሽታዋችንና ኤች አይ…

                Read More

                  አራት መቶ ሺህ ብር የሚገመት የህክምና ቁሳቁስ እና መድሐኒቶች ለመከላከያ የምስራቅ እዝ ደረጃ ሶስት ሆስፒታል ድጋፍ ተበረከተ።

                  ድጋፉን ያበረከቱት የድሬደዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ እና ሂወት ማሞ የመድሃኒት አከፋፋይ ሲሆኑ፣ የድሬደዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ 250 ሺህ ብር የሚገመት መድሐኒቶችና ሌሎች ቁሳቁሶች እንዲሁም ሂወት ማሞ የመድሃኒት አከፋፋይ 150 ሺህ ብር የሚገመት የህክምና ቁሳቁስ በጥቅሉ አራት መቶ ሺህ ብር የሚገመት የህክምና ቁሳቁስ እና መድሐኒቶች ተበርክቷል። በድጋፉ እርክክብ ላይ የድሬደዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር…

                  Read More