በድሬደዋ አስተዳደር የሚንቀሳቀሱ ማንኛውም የህዝብና የጭነት ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች ከሚያዝያ 1 ጀምሮ የፍጥነት መገደቢያ መሳሪያ እንዲገጥሙ የሚስገድድ ህግ ተግባራዊ ሊደረግ መሆኑን በትራንስርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡

    ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ በፍጥነት መገደቢያ መሳሪያ አገጣጠምና ጠቀሜታው ላይ ያተኮረ ስልጠናን ለህዝብ እና ጭነት ማመላለሻ ተሽከርካሪዎችና ባለንብረቶችእንደሁም ለትራንስፖርት ተቆጣጣሪዎችና የትራፊክ አባላት ሰቷል፡፡ በያዝነው ወር በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች በሚደርሱ የትራፊክ አደጋዎች ሳቢያ በርካቶች ለህልፈት እንደሁም ለአካል ጉዳትና የንብረት ውድመት ሰለባ በመሆን ላይ ይገኛሉ፡፡ ለነዚህ አደጋዎች በመንስኤነት ከተለዩት መካከል አንዱና ዋነኛው ከፍጥነት በላይ ማሽከርከር መሆኑን የገለፁት በትራንስፖርት ባለስልጣን…

    Read More

      ለድሬደዋ አስተዳዳር በሰው ሀብት ብቃት ማዕቀፍ ዙሪያ የግንዛቤ ማዳበሪያ እየተሰጠ ነዉ::

      ይህን የግንዛቤ ማዳበሪያ በንግግር የከፈቱት የአስተዳዳሩ ምክትል ከንቲባ አቶ አህመድ ቡህ በመክፈቺያ ንግግራቸው የመንግስት አገልግሎት ዘርፍ በብቃት ላይ የተመሰረተ እና ነፃ ተወዳዳሪ ፣ ገለልተኛና ብቃት ላይ የተመሰረተ እና ወደ ተሸለ ደረጃ ለማድረስ የሀገራዊ ሪፎርሙ አንድ አካል መሆኑን ገልፀው የመድረኩ ተሳታፊዎች ከዚህ የሚያገኙትን እውቀት ወደ ተግባር እንድትለወጡ በማለት መልእክት አስተላልፈዋል ፡፡ በፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የፅ/ቤት…

      Read More

        ማህበረሰቡ ሴቶች በኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊ እና ማህበራዊ ጉዳዮች ተጠቃሚነታቸው ለማሳደግ የሚደረጉ እንቅስቃሴዎችን ይበልጥ ማጠናከር እንደሚገባ ተጠቆመ፡፡

        የአለም የሴቶች ቀን ማርች 8 ከየካቲት 21 ጀምሮ በተለያዩ ዝግጅቶች በአስተዳደራችን እየተከበረ ነው፡፡ ከእነዚህ ዝግጅቶች መካከል በአስተዳደሩ ሴቶችና ህጻናት ቢሮ አዘጋጅነት “የሴቶችን መብት የሚያከብር ማህበረሰብ አንገንባ” በሚል መሪ ቃል ሴት አመራሮች የተሳተፉበት የቶክ ሾው መድረክ ተካሄደዋል፡፡ በአለም አቀፍ ደረጃ ለ110ኛ ጊዜ በሀገራችን ደግሞ ለ45ኛ ጊዜ የሚከበረው የዘንድሮ የአለም ሴቶች ቀን በተለይም በሴቶች ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን…

        Read More

          የሴቶች ቀንን ምክንያት በማድረግ ለመከላከያ ሰራዊት አባላት የድሬዳዋ አስተዳደር የሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ቢሮ የአልባሳትና የንፅህና መጠበቂያ ድጋፍ አደረገ ።

          በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል በነበረው የህግ ማስከበር ተልእኮ ላይ ጉዳት የደረሰባቸው የኢ.ፌ.ድ.ሪ መከላከያ ሰራዊት አባላት በድሬዳዋ በሚገኘው የምስራቅ እዝ ደረጃ 3 ሆስፒታል የህክምና አገልግሎት እየተሰጣቸው ይገኛል ። የሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ቢሮም ማርች 8 የሴቶች ቀንን ምክንያት በማድረግ በህክምና ላይ ለሚገኙ የሰራዊቱ አባላት የሚሆን የአልባሳትና የንፅህና መጠበቂያ እቃዎችን ድጋፍ አድርገዋል ። በድጋፍ ስነ-ስርአቱ ላይም በመገኘት ንግግር ያደረጉት…

          Read More

            መስማት አለመቻል ብቁ አሽከርካሪ ከመሆን አያግድም !

            የፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን መስማት የተሳናቸዉ ዜጎች የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ተጠቃሚ ለማድረግ በተዘጋጀዉ የአሰራር ማንዋል ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ዉይይት አካሄደ ፡፡ የፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን አሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ታምሩ ቱሉ እንደተናገሩት የዚህ ማንዋል መዘጋጀት ዋና አላማ መስማት ለተሳናቸዉ ሰዎች የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ተጠቃሚ ማድረግ የሚያስችል አሰራር ስርዓት በመዘርጋትና ተግባራዊ በማድረግ ተሸከርካሪን በማሽከርከር ከቦታ…

            Read More

              Deegarsi Meeshaalee Qulqulinaan eegatanii Raayyaa Ittisa Biyyaaf Taasifame.

              Guyyaa Dubartoota Idil adunyaa sababeefachuun Biiroon Dhimma Dubartoota fi Daa’iman Bulchiinsaa miseensota Raayyaa ittisa Biyyaaf deegarsa meeshaalee qulqulinaan eegachuuf oolanii gumaachaniiru Deegarsa kana kan gumaachuu fi miseensota RIB kan Izii Kaabaatti miidhamanii walaanamaa jiran Hospitaala Riferaala Humna Raayyaa Ittisatti walaanamaa jiran daawachuun deegarsa meeshaalee qulqulinaan eegatanii laataniiru.Sirna daawannaa fi deegarsa kennuu geggeefame irratti Hoogantuun Biiroo…

              Read More

                መልዕክተ ድሬ 713

                የጠንካራ አንድነታችን ቀጣይነት ለመጪው ትውልድ በማሰብ ይገለጣል ለመጪው ትውልድ እንዳይተላለፉ ተማምለን የተነሳንባቸውን ሀገራዊ ጉዳዮች አሳክቶ እዳር የማድረሱ ኃላፊነት በዚህ ትውልድ ጫንቃ ላይ የወደቀ አደራነው፡፡ምክኒያቱም ያለፈው ትውልድ ከደም፣ከሥጋ፣ ከአጥንትና ከህይወት ውድ ዋጋ ከፍሎ ያቆያትን ይህችን መተኪያ የሌላት ሀገር በከበረና ትልቅ ዋጋ ሊሰጠው በሚገባ አደራያስረከበው ለአሁኑ ትውልድነው፡፡ ስለዚህ ይህም ትውልድ በተራው ለተረከበው አደራ ታማኝና ቁርጠኛ በመሆን መጪው…

                Read More

                  Sagantaan Piroojektii Misooma Seeftineetii jiruu fi jireenya hawaasa baay’ee jijjiiraa jiraachuun ibsame.

                  Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Sagantaan Piroojektii Misooma Seeftineetiin Abbaa fi Haawan warraa hamatamanii turan kum 3 fi 428 ebbifamuudhaan turtii waggoottan sadii ce’aniiru. Hojiiwan Ijoo irratti hojjachaa turan Koosii sassaabuu fi qulquleessuu, misooma magariisaa, misooma sululaa fi Ijaarsa piroojektoota xixiqoo irratti bobbaba’uun miseensonni maatii kan kum 46 ta’u fayyadamoo ta’aniiru. Sagantaa Eebba Hojiiwan Bu’uraalee Misoomaa kan…

                  Read More

                    A draw was held for the production and sale of shades.

                    Deputy Mayor and Chairman of the Dire Dawa Industrial Cluster Development Corporation, Kedir Juhar, said that for the shopping mall located in Dire Dawa Administration Kebele 08 specifically in Legare 39 manufacturing and retail houses have been handed over to the beneficiaries. Deputy Head of the Trade, Industry and Investment Bureau, Abdi Muktar, on hispart…

                    Read More