የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በሰላም እሴት ግንባታ ዙሪያ አበክረው መስራት እንደሚገባቸው ተገለፀ::

    የምስራቃዊ እድገት ፋና የነዋሪዎች የበጎ አድራጎት ድርጅት ከyouth and cultural development foundation(YCDE) ጋር በመተባበር በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የስነ-ዜጋ ትምህርትን አስመልክቶ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ተካሄደ፡፡ በድሬደዋ ዩኒቨርስቲ በተዘጋጀው የግንዛቤ ማስጨበጫ የሀይማኖት አባቶችና የዩኒቨርስቲው ተማሪዎች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች የተገኙ ሲሆን በከፍተኛ ትምህርት ቤቶች የሰላም ትምህርት እንደ አንድ የትምህርት አይነት ቢካተት ወጣቱ በሰላም የመኖርና ልማት ላይ የመሳተፍ…

    Read More

      የዘንድሮው 6ኛው አገራዊ ምርጫ በሰላም እንዲጠናቀቅ እንዲሁም ዲሞክራሲያዊ በሆነ መልኩ እንዲካሄድ አስተዋጽኦ ለነበራቸው አካላት በተለይም ደግሞ ለመላው መራጭ ህዝብ የምሰጋና ስነስረአት ተካሂዷል።

      በስነስረአቱ ላይ የድሬደዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ አህመድ መሃመድ ቡህ በኢትዮጵያ የምርጫ ታሪክ የተለየ ስፍራ ያለው መሆኑን ገልፀው ዜጎች የሚወክላቸውን በፍላጎታቸው የመምረጥ ህገ መንግስታዊ መብታቸውን መጠቀም መቻላቸውን ገልፀዋል። 10 ፓርቲና 2 የግል ተወዳዳሪ እንደ ድሬደዋ በምርጫው መሳተፋቸውን፣ ምርጫው ውጤታማ እንዲሆን በርካታ አካላት ያሳዩት ተሳትፎ ዲሞክራስያዊ ስረአትን ለመገንባት በተለይም ከምንም በላይ ሃገርን የማስቀደም ዝንባሌ በዳበረ መልኩ…

      Read More

        ለታላቁ የኢትዮጲያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ አስፈላጊውን ሁሉ ድጋፍ ለማድረግ መዘጋጀታቸውን የድሬዳዋ አስተዳደር ነዋሪዎቹ ተናገሩ ።

        የታላቁ የኢትዮጲያ ህዳሴ ግድብ ዋንጫ ድሬዳዋ አስተዳደር ገብቷል ። ታላቁ የኢትዮጲያ ህዳሴ ግድብ የአሁኑን ትውልድ ከመጪው ትውልድ ጋር የሚያስተሳስር ኢትዮጲያዊያን አብረን በጋራ ማእድ መቋደስ ብቻ ሳይሆን በጋር መስራት እንደሚቻል ለአለም ያሳየንነት ህያው ምስክራችን ነው ። ታላቁ የኢትዮጲያ ህዳሴ ግድብ ዋንጫ ያለፍትን አምስት ወራት በሀረሪ ክልል ቆይታ አድርጎ ወደ ድሬዳዋ አስተዳደር ሲገባ ከፍተኛ የመንግስት አመራሮችና የአስተዳደሩ…

        Read More

          በድሬዳዋ አስተዳደር በ 2013 የክረምት ወራት የበጎ ፍቃድ አግልግሎት ስራዎች ላይ ከ 55 ሺህ በላይ ወጣቶች በመሳተፍ ከ 40 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የልማት ስራ አንደሚከወን ተገለፀ ።

          በድሬዳዋ አስተዳደር የክረምት ወራት የወጣቶች የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ተጀመሯል ። በድሬዳዋ አስተዳደር በየአመቱ በሚካሄደው የክረምት ወራት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ስራዎች ላይ በአስተዳደሩ በሚገኙ በከተማም ሆነ በገጠር የህብረተሰቡን ችግሮች ሊፈቱና ሊያግዙ የሚችሉ ዘርፈ-ብዙ የማህበራዊ አገልግሎት ስራዎች የሚሰሩ ሲሆን በ 2013 ዓ.ም የክረምት ወራት የወጣቶች የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ስራዎች ላይም የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በሽታን የመከላከል ፣ የችግኝ…

          Read More

            ሁሉም ዜጋ ለሃገር ልማት በተሰማራበት ዘርፍ የዜግነት ግዳታውን መወጣት እንደሚገባ የድሬደዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን ሰራተኞችና ግብር ከፋዮች ገለፁ ::

            የባለስልጣኑ ሰራተኞችና ግብር ከፋዮች የችግኝ መትከል እና የደም ልገሳ ስነስረአት አካሂደዋል። በስነስረአቱ ላይ የድሬደዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ አብዱሰላም መሃመድ ባለስልጣኑ ለሃገር ኢኮኖሚ ግንባታ ወሳኝ የሆነውን ግብር ከመሰብሰብ ተልእኮውን ከመወጣት ጎንለጎን ስራተኞቹና ደንበኞቹ በተለያዩ የበጎ ፈቃድ ተግባር እንዲሳተፉ እንደሚሰራ ተናግረዋል። አክለውም አሁን ላይ እንደሃገር እየተከናወነ ያለውን የአረንጓዴ አሻራ ዘመቻ የበኩላቸውን ለመወጣት እንደዚሁም የአገርን…

            Read More

              ለሀገራዊ ጥሪ ምላሽ ለመስጠት የሚንቀሳቀሰውን የድሬዳዋ አስተዳደር ልዩ ሃይል አባላት ሽኝት ተደረገላቸው ።

              የአሸባሪውን የህውሀት ጁንታ ቡድን ሀገርን የማፈራረስና የመበታተን የሽብር ተግባርና ተልእኮ የማምከንና ህግን የማስከበር ሀገራዊ ጥሪን ተከትሎ በተለያዩ ከተሞች የሚገኙ ልዩ ሀይሎች ሀገራዊ ጥሪውን ተቀብለዋል ። ይህንንም ሀገራዊ ጥሪ በመቀበልም በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙ የልዩ ሀይሎች በሀገራዊው የህግ የማስከበር ዘመቻ ለሚሳተፉ የአስተዳደሩ ፖሊስ ኮሚሽን የልዩ ሀይል አባላት የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባና የካቢኔ አባላቶቻቸው፣ የሀገር ሽማግሌዎች ፣ የሀይማኖት አባቶችና…

              Read More

                NFT невзаимозаменяемый токен что это такое простыми словами Тюлягин

                Содержание Раздачи NFT (про NFT Airdrops) Как отправить NFT другому человеку Позиционирование NFT Главные тренды рынка NFT в 2022 году NFT простыми словами Возможности применения NFT токенов Проблемы правовой защиты Для этого вам необходимо подписаться на наш канал. Первым музыкантом, который превратил в токен собственный альбом, стал диджей 3LAU. Он продал альбом ограниченным тиражом и…

                Read More

                  የድሬደዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የንግድ ኢንዱስትሪና ኢነቨስትመንት ቢሮ ሃላፊ አቶ ከድር ጁሃር በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡

                  በመግለጫቸው አራት ዋና ዋና አጀንዳዎችን አንስተዋል- #ህዳሴ ግድብ ዋንጫ ወደ ድሬደዋ አስተዳደር እንደሚመጣና ለ5 ወራት እንደሚቆይ በቆይታውም ማህበረሰቡን በማስተባበር እንደዚሁም ከተለያዩ የንግድና የግል ተቋማት 30 ሚሊዮን ብር በላይ ለመሰብሰብ መታቀዱን አስታውቀዋል፡፡ #ከክረምት በጎ ፍቃድ ጋር ተያይዞ በዘንድሮ አመት ከ55 ሺህ በላይ ወጣቶች እንደሚሳተፉ የደም መለገስ ፤የማጠናከሪያ ትምህርት አገልግሎት፤ የአረጋውያን በቶች ጥገና እና ግንባታ እንደዚሁም ጽዳትና…

                  Read More

                    የድሬዳዋ አስተዳደርን የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄ ሊመልስ በሚችል መልኩ ለመስራት መዘጋጀታቸውን የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ አብዱሰላም መሀመድ አስታወቁ ።

                    የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን በ 2013 በጀት አመት ከ 1.6 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰብ መቻሉን አስታወቀ ። ግብር ለአንድ ሀገር ኢኮኖሚያዊ እድገትና ልማት ከፍተኛ አስተዋፆ እንደሚኖረው ይታመናል ። የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣንም ከነዋሪውና ከንግዱ ማህበረሰብ ገቢን በመሰብሰብ ለከተማችን ድሬዳዋ ኢኮኖሚያዊ እድገት መሳካት ዘርፈ-ብዙ ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል ። በዚህም መሰረት የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን በ…

                    Read More

                      በድሬዳዋ አስተዳደር ባለፍት ሁለት አመት የደም ልገሳ ስርአቱ የተሻለ መሆኑ ተገለፀ ።

                      በ 2013 ዓ.ም 5 ሺህ 489 ዩኒት ደም መሰብሰብ መቻሉም ተገልፆል ። ደም ከተለያዩ በጎ ፍቃደኛ ከሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች ተሰብስቦ አደጋ ለደረሰባቸው ፣ የደም ማነስ ላለባቸው ፣ በወሊድ ምክንያት ደም ለሚፈሳቸው ፣ የደም ህክምና ለሚያስፈልጋቸው ህሙማን የድሬዳዋ ጤና ቢሮ ደም ባንክ አገልግሎት ዘርፈ-ብዙ ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል። የድሬዳዋ ጤና ቢሮ ደም ባንክ አገልግሎት በ 2013 ዓ.ም…

                      Read More