የናሽናል ሲሚንቶ አክስዮን ማህበር የማህበረሰብ አቀፍ ተግባራትን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ።

    የናሽናል ሲሚንቶ አክስዮን ማህበር በድሬዳዋ አስተዳደር በከተማም ሆነ በገጠር በተለያዩ የማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት ስራዎች ላይ በስፋት በመሰማራት ዘርፈ-ብዙ ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል ። ፋብሪካው በድሬዳዋ አስተዳደር ለረጅም ጊዜያት በመብራት እጦት ሲቸገሩ ለነበሩ የኢጃነኒ የገጠር ቀበሌ ነዋሪዎች ተጠቃሚ ያደረገና በ 5 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ወጪ የትራንስፎርመር ተከላና የመስመር ዝርጋታ ሙሉ ወጪ በማጠናቀቅ ለአገልግሎት ማብቃት ችሏል። ከዚህ…

    Read More

      በፍጥነት እየተሰራጨ የሚገኝውን የኮቪድ 19 ዴልታ ዝርያ ለመግታት የሁሉንም አካላት እርብርብ እንደሚጠይቅ ተገለፀ።

      በዴልታ ዝርያ ምክንያት የተከሰተውን ሶስተኛው የኮቪድ 19 ማዕበል የመከላከልና የመቆጣጠር ስራዎችን ለማጠናከርና ባለድርሻ አካላትን ቅንጅታዊ አሰራር ለማጠናከር የሚያስችል የምክክር መድረክ ተካሂዷል። በመድረኩ የድሬደዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ለምለም በዛብህ በድሬዳዋ አስተዳደር ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ የኮቪድ 19 ስርጭት አሳሳቢ በሆነ መልኩ እየተሰራጨ መሆኑን ገልጸው በየቀኑ በአስተዳደሩ ከሚመረመሩት ውስጥ 20 በመቶ ቫይረሱ እየተገኘባቸው እንደሆነና ባለፉት ሁለት…

      Read More

        ኢትዮ ቴሌኮም በድሬደዋ አስተዳደር ለሚገኙ ችግርተኛ ተማሪዎች 1500 ደርዘን የመማሪያ ደብተር ድጋፍ አደረገ ::

        በአስተዳደሩ በገጠርና በከተማ ለሚገኙ የመንግስት ትምህርት ቤት ችግርተኛ ተማሪዎችድጋፍ ማድረጋቸውን የገለፁት የምስራቅ ሪጅን ኦፕሬሽን ዳይሬክተር አቶ ጣሰው ሽመልስ በትምህርት ላይ የሚደረግ ድጋፍ ለነገ በውቀት ሀገሩን ተረካቢ ዜጋ እንዲኖር ትልቅ አስተዋፅኦ አለው ብለዋል፡፡ የአስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሙሉካ መሀመድ በመርሃ ግብሩ ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልእክት ኢትዮ ቴሌኮም ቀደም ባሉት ጊዜያት ለተቋማችን መምህራኖች እና ለተማሪዎች የተለያዩ…

        Read More

          ነጩ ፖስታ ለነጩ ቤተ-መንግስት መርሀ-ግብር በድሬዳዋ አስተዳደር ያሉ በየደረጃው የሚገኙ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ፊርማቸውን አኑረዋል ።

          አሸባሪው የህወሀት ቡድን ሀገራችን ኢትዮጲያ ላይ እያደረሰ ያለውን ሰብአዊና ቁሳዊ ውድመት ብሎም የውሸት ፕሮፖጋንዳ የአሜሪካ መንግስትና መላው አለም አቀፍ ማህበረሰብ የሽብርተኛውን ቡድን ሴራ ይረዱት ዘንድ መላውን የአስተዳደሩን ነዋሪዎች በማስተባበር ” የነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት ” በሚል መሪ ቃል ስለ አሸባሪው የህወሀት ሴራ ደብዳቤ ላይ በመፈረምና በፖስታ በማድረግ በዛሬው እለት የሚገኙ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች…

          Read More

            ነጩ ፖስታ ለነጩ ቤተ-መንግስት መርሀ-ግብር በድሬዳዋ አስተዳደር በይፋ ተጀምሯል ።

            አሸባሪው የህወሀት ቡድን ሀገራችን ኢትዮጲያ ላይ እያደረሰ ያለውን ሰብአዊና ቁሳዊ ውድመት ብሎም የውሸት ፕሮፖጋንዳ የአሜሪካ መንግስትና መላው አለም አቀፍ ማህበረሰብ የሽብርተኛውን ቡድን ሴራ ይረዱት ዘንድ መላውን የአስተዳደሩን ነዋሪዎች በማስተባበር ” የነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት ” በሚል መሪ ቃል ስለ አሸባሪው የህወሀት ሴራ ደብዳቤ ላይ በመፈረምና በፖስታ በማድረግ በዛሬው እለት ከፍተኛ የአስተዳደሩ አመራሮች በተገኙበት…

            Read More

              የድሬዳዋ ልጆችና ወዳጆች ማህበር አነስተኛ ገቢ ላላቸው ተማሪዎች ድጋፍ አደረገ ።

              በአሜሪካ ብሎም በተለያዩ የአውሮፓ ሀገራት በሚኖሩ የድሬዳዋ ልጆችና ወዳጆች አማካኝነት የተመሰረተው የድሬዳዋ ልጆችና ወዳጆች ማህበር በተለይም በድሬዳዋ አስተዳደር ለሚኖሩ አነስተኛ ገቢ ላላቸው የህብረተሰብ ክፍሎችና ተማሪዎች ድጋፍ እያደረገ ከመሆኑም በዘለለ ከዚህ ቀደም ለኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በሽታ መመርመሪያ የሚሆን ማሽን በመግዛት ለአስተዳደሩ ድጋፍ ማድረግ ችሏል ። የድሬዳዋ ልጆችና ወዳጆች ማህበር በድሬዳዋ አስተዳደር ለሚኖሩ አንድ መቶ ለሚሆኑ አነስተኛ…

              Read More

                “የነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ መንግስት” የትዊተር ዘመቻና የማህደር ምስል ዛሬ ይቀየራል::

                ”የነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ መንግስት” የትዊተር ዘመቻና የማህደር ምስል ዛሬ ከቀኑ 7፡00 ሠዓት ከ7 ደቂቃ ላይ የመቀየር መርሃ ግብር እንደሚካሄድ የዘመቻው ብሔራዊ አስተባባሪ ኮሚቴ አስታወቀ። የማኅበራዊ ትስስር ገጾች ተጠቃሚ ኢትዮጵያዊያን በተጠቀሰው ሠዓት የማህደር ምስላቸውን /ፕሮፋይል ፒክቸር/ የነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት በሚል በተዘጋጀው እንዲቀይሩም ጥሪ ቀርቧል። በተጨማሪም የነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ…

                Read More