በድሬዳዋ አስተዳደር የውጭ ንግድ ሂደት ላይ አይነተኛ ሚና ከሚጫወቱ መንግስታዊና የግል ተቋማት ጋር የውይይት መድረክ ተካሂዷል ።

    በከተማችን ድሬዳዋ ላይ የተለያዩ በኤክስፖርት ስራዎች ላይ የተሰማሩ ባለሀብቶና ተቋማት ፣ አገልግሎት የሚሰጡ ተቋማቶች ፣ እንዲሁም ከ 15 በላይ የሆኑ የተለያዩ ተቋማት አመራሮች ጋር ውይይት ተካሂዷል ። በዚህም ውይይት ላይ በተለይም ለሀገሪቱ ኢኮኖሚ ጠቀሜታ ያላቸውና የውጪ ምንዛሬ ሊያስገኙ የሚችሉ ተቋማት ላይ ያሉትን ችግሮች በመነጋገር በቀጣይ በጋራ መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ የጋራ ፎረም ለመመስረት ታልሞ ውይይቱ…

    Read More

      Campaign call

      The task force led by the Deputy Mayor of Dire Dawa has assessed the direction and said that a high level of prevention is needed due to the increasing prevalence of the Delta virus, Chigungunia, Dengue and Malaria. As a result, all Residents and staff of the Administration are required to clean our living space…

      Read More

        ለ14ኛ ጊዜ የሚከበረው የኢፌዲሪ ሰንደቅ ዓላማ ቀን በዓል በነገው ዕለት ይከበራል።

        መስከረም 30፣2014 የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ለብዙሃን መገናኛ በሰጡት መግለጫ መሰረት በአገር አቀፍ እና በአስተደዳሩ ለ14ኛ ጊዜ የሚከበረው የኢፌዲሪ ሰንደቅ ዓላማ ቀን በዓል በነገው ዕለት እንደሚከበር የተከበሩ ወ/ሮ ፈትያ አደን የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ገልጸዋል ። የዘንድሮው የሰንደቅ ዓላማ ቀን በዓል ለ14ኛ ጊዜ “በአዲስ ምዕራፍ በተሟላ ሉዓላዊነት ለሰንደቅ ዓላማችን ከፍታ” በሚል መሪ…

        Read More

          የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በገንደ ተስፋ ለገ-ኦዳ አካባቢ ለሚኖሩ የማህበረሰብ ክፍሎች ያሰራቸውን ሶስት የቦኖ ውሀዎች አስመርቋል ።

          የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ከሚያከናውናቸው የመማር ማስተማርና የምርምር ስራዎች ባሻገር በተለይም የነዋሪውን ህብረተሰብ ችግር ሊፈቱ የሚችሉ የተለያዩ ማህበራዊ ስራዎችን በማከናወን ላይ ይገኛል ። ከዚሁ ጋር ተያይዞም የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በገንደ ተስፋ ለገ-ኦዳ አካባቢ ለሚኖሩ የማህበረሰብ ክፍሎች በእጅግ የሚያገለግሉና ከ 450 ሺህ ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው ሶስት የቦኖ ውሀዎችን ከፍተኛ የአስተዳደሩ አመራሮች በተገኙበት አስመርቋል ። በዚሁም የምረቃት ስነ-ስርአት ላይ…

          Read More

            Waxaa si diiran looga xusiyaa maalinta qaranka ee astaanta calanka ismaamulkani diri dhabe

            Masuuliyinta ismaamulka oo uu horkacaayo duqa ismaamula ayaa kasoo qayb galay xuskani oo lagu qabtay xerada xafiiska duqa ismaamulka. duqa ismaamulka oo qudbad ka jeediyay munaasubadani ayaa sheegay in wakhtigani la joogo uu dalkeenu ku jiro cadaadis uga imanaaya dawladaha shisheeye oo ay ku rabaan in ay ku wiiqaan qarannimada dalkeena iyago adeegsanaaya kooxo ku…

            Read More

              13 ተኛው የእግረኞችና የብስክሌተኞች ቀን በድሬዳዋ አስተዳደር ተካሄደ ::

              በአለማችን በአፍሪካ እንዲሁም ሀገራችን ኢትዮጲያን ጨምሮ የሰው ልጆችን ህይወት በመንጠቅ ቀዳሚውን ስፍራ የሚይዘው የትራፊክ አደጋ በአመት 1.3 ሚሊዮን የሚሆን የሰው ልጆች ህይወትን ይነጥቃል ። ከዚህ ጋር ተያይዞም በሀገር አቀፍ ደረጃ የትራፊክ አደጋን ለመከላከል የፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት አዘጋጅነት ከጳግሜ እስከ ጳግሜ እንደርሳለን መርሀ-ግብር 13 ተኛው የእግረኞችና የብስክሌተኞች ቀን በምድር ባቡር አደባባይ ላይ…

              Read More

                Maalinta astaanta calanka qaranka ayaa maalinta bari ee bishu tahay diqimti 1/2014 ti si heer qaran ah looga xusi doona dalka iyo ismaamulkaba.

                Sanadkani oo marki 14aad laxusayo maalintan ayaa waxaa halkudhag looga dhigay”WAKHTIGAN CUSUB QARANIMADEENA ANAGO ILAALINAYNA KOR HA UQAADNO CALANKEENA” ayaa maalinta biri si diiran munaasibado kala duwan lagu xusi doona. Af-hayeenka golaha wakiilada shacabka ismaamulka marwo fadxiya aadan ayaa warbaahinta u sheegtay in wakhtigan loobaahan yahay in kor looqaado qaranimada dalkeena oo la tacaalaya dhibaatooyinka…

                Read More