GALAALCHA DIRREE 11

    Manni Marii Gamtaa Dhaabilee Siyaasaa Dirree Dhawaa Filannoo Biyaalessaa marsaa 6ffaa milkawaa taachaa ibse. Manni Marii Gamtaa Dhaabilee Siyaasaa Dirree Dhawaa kan Filannoo Biyyaalessaa marsaa 6ffaa Bulchiinsatti Dorgomaa turan milkawaa fi kan bu’urri Dimokraasii itti kaa’amee jechuun Bulchiinsaa fi qaamolee shoora gumaachaniis galateefatan……GALAALCHA DIRREE oro 11Wixata – Waxabajjii 28- 2013 Artist Haacaaluu albamii osoo hojjechaa…

    Read More

      መልዕክተ ድሬ 743

      የድሬደዋ አስተዳደር ካቢኔ ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን አስተላልፏል… የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ በአዲስ መዋቀሩ ተከትሎ አዲስ አሰራሮችን ለመዘርጋትና ለመተግበር አቅዶ ወደ ስራ የገባ ሲሆን ይህንኑ ተግባራዊ ለማድረግ ይቻለው ዘንድ መስከረም 26 ቀን 2014ዓ.ም ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል፡፡ የተላለፉትን ውሳኔዎች በተመለከተ የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ እስቅያስ ታፈሰ ለጋዜጠኞች መግለጫ የሰጡ…

      Read More

        6 ተኛው ሀገራዊ ምርጫ ሰላማዊ በሆነ አግባብ ከመካሄዱ ጋር ተያይዞ የ 02 ቀበሌ የምስጋናና የእውቅና ፕሮግራም አካሂዷል ።

        በሀገራችን ላይ የተካሄደው 6 ተኛው ሀገራዊ ምርጫ ሰላማዊና ፍትሀዊ በሆነ አግባብ መካሄዱ ይታወቃል ። ይኸው ሀገራዊ ምርጫ በድሬዳዋ አስተዳደር ሲካሄድ በአስተዳደሩ በከተማም ሆነ በገጠር የሚገኙ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች በነቂስ በመውጣት ይበጀኛል ብሎም ያስተዳድረኛል ብለው ያመኑበትን ፍፁም ሰላማዊ በሆነ አግባብ መርጠዋል ። ከዚሁ ጋር ተያይዞም ምርጫው በሰላም መጠናቀቁን ተከትሎ የ 02 ቀበሌ የምስጋናና የእውቅና ፕሮግራም አዘጋጅቷል…

        Read More

          A forum was held with the public and private institutions that play an important role in the Dire Dawa Administration’s Foreign Trade Process

          Discussions were held in Dire Dawa with investors and institutions engaged in Export activities, Service providers, as well as Leaders of more than 15 different institutions. The Mayor of Dire Dawa Administration, Kedir Juhar, said the forum was aimed at establishing a joint forum on issues that are important to the country’s economy and that…

          Read More

            ለጅቡቲ ሪፕብሊክ የተዘጋጀው 40 ሺህ ችግኝ ዛሬ ተልኳል::

            በአገር አቀፍ ደረጃ በተጀመረው አረንጓዴ አሻራ መርሃግብር በሃገር ውስጥ ብቻ ተገድቦ እንዳይቀርና ለጎረቤት አገራት ችግኝ ለማቅረብ ከተያዘው እቅድ አንዱ የሆነው ለጅቡቲ ሪፕብሊክ የተዘጋጀው 40 ሺህ ችግኝ ዛሬ ተልኳል። በችግኝ ሽኝቱ ላይ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር ሁኔታው ከጎረቤት አገር ጅቡቲ ጋር ከኢኮኖሚያዊ ትስስር ባለፈ ኢትዮጵያ ያላትን በጋራ የመልማት ፍላጎትን ያንፀባርቃል ብለዋል። በድሬደዋ አስተዳደር የአካባቢ…

            Read More

              የ14ኛው የሰንደቅ አላማ ቀን በድሬደዋ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን ቅጥር ግቢ በድምቀት ተከብሯል ::

              በበአሉ ስነ-ስርአት ላይ የድሬደዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር፤ የድሬደዋ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ አለሙ መግራ ፤ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት እና የፖሊስ አባላት ታድመዋል፡፡

              Read More

                የ14 የሰንደቅ ዓላማ ቀን “በአዲስ ምዕራፍ በተሟላ ሉዓላዊነት ለሰንደቅ ዓላማችን ከፍታ” በሚል መሪ ቃል በድሬደዋ ተከበረ።

                የሰንደቅ ዓላማ ቀን በዓል 4:30 ሰዓት በድሬደዋ በከተማና በገጠር አራቱም ክላስተሮች በእኩል ሰአት ተከብሯል። የኮቪድ 19 ወረርሽኝ መከላከልን ስርአትን በጠበቀ መልኩ ተከብሯል። የአስተዳደሩ ከንቲባ አቶ ከድር ጆሀር በስነ ስርአቱ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት እንደተናገሩት የኢትዮጵያን አዲስ ምእራፍ መንግስት በተመሠረተበት እንዲሁም በመደመር እሳቤ ተባብረን የተደቀኑብንን ፈተናዋች ለመሻገር በአንድነት በተሰለፍንበት ወቅት የሚከበር በመሆኑ ከወትሮ የተለየ ያደርገዋል ብለዋል።

                Read More

                  የድሬዳዋ አስተዳደር ውሀና ፍሳሽ ባለስልጣን የ 2014 በጀት አመት የደንበኞች ፎረም መድረክ ተካሂዷል ።

                  የድሬዳዋ አስተዳደር ውሀና ፍሳሽ ባለስልጣን የ 2014 በጀት አመት የደንበኞች ፎረም መድረክ ያካሄደ ሲሆን በመድረኩ ላይም በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ የሆኑት አቶ ከድር ጁሀር በቀደሙት ጊዜያት የባለስልጣኑ የቦርድ ሰብሳቢ ሳሉ የጀመሩትን ጥረት አጠናክሮ በማስቀጠል በተቋሙ ላይ ተጨባጭ ለውጥ እንዲመጣ እንደሚደግፍም አቶ ከድር ገልፀው በተለይም በደንበኞች ፎረም የሚነሱ ሀሳቦች ገንቢ ስለሆኑ ህብረተሰቡ በግልፅነት ጥቆማዎችንና…

                  Read More