ኢትዮጲያን ለማዳን በሚደረገው ጥረት አስፈላጊውን ሁሉ ድጋፍ እንደሚያደርጉ በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙ የንግዱ ማህበረሰብ ተናገሩ ።

    የአሸባሪውን የህወሀት ቡድን ሴራ ለማጋለጥና ከጀግናው መከላከያ ሰራዊት ጎን መሆናቸውን ለመግለፅ የተዘጋጀ ውይይት ከንግዱ ማህበረሰብ ጋር በዛሬው እለት ተካሂዷል ። በዚሁም የውይይት መድረክ የድሬዳዋ ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ በተለይም አሸባሪው ቡድን ባለፍት ሶስት አመታት ሀገራችን ኢትዮጲያን ለማፍረስ ብሎም ለውጡን ለማደናቀፍ በርካታ ስራዎችን መሰራቱን እንዲሁም አሸባሪው የህወሀት ቡድን በሀገራችን ላይ እያካሄደ ያለውን…

    Read More

      ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ከስምንት መቶ ሺህ ብር በላይ ድጋፍ ላደረጉ የሸማቾችና የየህብረት ስራ ዩኒየኖች ዕውቅና ተሰጠ

      ሸማቾችና ዩኒየኖችም ድጋፋቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተናግረዋል ፡፡ በእውቅናና ምስጋና ፕሮግራሙ ላይ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከዲር ጁሀር የሸማቾችና የየህብረት ስራ ዩኒየኖች የሀገር መከላከያ ሰራዊት እያደረገ ላለው ኢትዮጵያን የማዳንና ትውልድን የማስቀጠል የህልውና ዘመቻ ላበረከታችሁት ድጋፍ ከልብ አመሰገናለሁ ብለዋል ፡፡ ከንቲባ ከዲር ጁሀር ሀገርን የማዳን ዘመቻው በአስተዳደረችን ተጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን ገንዘብ ያለው በገንዘቡ ፣ ዕውቀት ያለው በዕውቀቱ…

      Read More

        “ድሬደዋ የአርመን እና የኢትዮጵያን ለዘመናት የዘለቀ የጠበቀ ትስስርን ማሳያ ናት”

        በኢትዮጵያ የአርመን አምባሳደር አርቲም አዝናሪዮን አምባሳደሩ በድሬደዋ አስተዳደር በመገኘት የአርመን ማህበረሰብ የተለያዩ ቅርሶችን እና በአስተዳደሩ የሚገኙ የቱሪስት መስህቦችን የጎበኙ ሲሆን በጉብኝታቸው የተመለከቱትን ጉዳይ ሲያስረዱ በድሬደዋ በርካታ የውጭ ሀገራት ዜጎች አሻራቸው ያረፈባት ከተማ መሆኗን መገንዘብ መቻላቻን ተናግረዋል፡፡ ይህ ለከተማዋ ልዩ መገለጫ መሆኑን ገልጸው እንዲህ አይነት ለቱሪስት መስህብ የሚሆኑ ቅርሶችና ስፍራዎች በሚገባ ተጠብቀው ከመልማት ባለፈ ተገቢው የማስተዋወቅ…

        Read More

          ኢትዮጵያን ማዳን የህልውናችን ዋናው ተቀዳሚ ጉዳይ አድርገን እየሠራን እንገኛለን

          የድሬዳዋ የኃይማኖት ተቋማትና የማህበረሰብ መሪዎች አገር አፍራሽ አሸባሪ ቡድኖች ለመገርሰስ የማካሄደው ዘመቻ በስኬት እንዲደመደም አስፈላጊውን ድጋፍ ማድረጋቸውን እንደሚቀጥሉ በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙ የኃይማኖት ተቋማት መሪዎች ፣አባገዳዎችና ዑጋዞች ተናገሩ፤ የኃይማኖት ተቋማት መሪዎቸና አባገዳዎችአገርና ሠላም የሌለው ሰው ምንም ስለሌለው አገርን መጠበቅ ቀዳሚ የህልውና ጉዳይ መሆኑን አመልክተዋል። በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙ የኃይማኖት ተቋማትና የአገር ሽማግሌዎች እንዲሁም ኡጋዞችና አባገዳዎች በአገር ወቅታዊ…

          Read More

            Better Online deposit $5 get 80 casinos In the us

            Articles Better Halloween Harbors To give you Regarding the Spooky Heart Western Internet casino Application Company Gambling enterprise Incentives Research Of your own Better 5 Online casinos An informed internet casino bonuses for all of us participants are a good method of getting to understand a gambling establishment site and you can just what it…

            Read More

              አላግባብ የዋጋ ንረት ለመጨመር የሚጥሩ አካላት ላይ አስተዳደራዊና ህጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድ ተገለጸ

              በአስተዳደሩ የሸቀጦችና የአገልግሎት የዋጋ ንረትን ለመከላከል የተቋቋመው ግብረ ሀይል ውይይት አካሂዷል ፡፡ በውይይቱም የሚታዩ የዋጋ ንረቶችን ለመከላከል የተከናወኑ ተግባራት የተገመገሙ ሲሆን በተለይም ከመሰረታዊ የፍጆታ እቃዎች ጋር በተያያዘ እጅግ የገነነ ችግር መኖሩ ተመላክቷል፡፡ በነዳጅ አቅርቦት ረገድም እንደዚሁ ከፍተኛ ችግር መኖሩ የተገለጸ ሲሆን የሚመለከተው አካል ለችግሩ አፋጣኝ መፍትሄ ለመስጠት ከባለድረሻ አካላት ጋር በመቀናጀት ለችግሩ መፍትሄ ለመስጠት መስራት…

              Read More

                ነዋሪው ህብረተሰብ ከፀጥታ ሀይሎች ጋር በጋራ በመሆን የአሸባሪውን የህወሀት ቡድን ሴራ ማክሸፍ እንደሚገባ ተገለፀ ።

                አሸባሪው የህወሀት ቡድንና የኦነግ ሸኔ ቡድን በተለይም በአፋር ፣ በአማራ ክልል እንዲሁም በአንዳንድ የኦሮሚያ አካባቢዎች የፈፀሙትን ጥቃትና ወረራ በማክሸፍ ደረጃ ነዋሪው ህብረተሰብ ከዳር እስከ ዳር ተነቃንቆ በአጭር ጊዜ ውስጥ ይህንን ሴራ ለመቀልበስ ህዝባዊ ንቅናቄ ይፈጠር ዘንድ እንዲሁም የተጀመረው ትግል የህዝብ ትግል ሆኖ አሸባሪው የህወሀት ቡድን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ይወገድ ዘንድም የተለያዩ ስራዎች በመሰራት ላይ ይገኛሉ…

                Read More

                  ፐብሊክ ሰርቫንቱ ህብረተሰቡ የሚፈልገዉን አገልግሎት በጥራትና በፍጥነት እንዲያቀርብ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

                  በድሬዳዋ አስተዳደር የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ከአስተዳደሩ ሴክተሮች እና የከተማ ቀበሌዎች ጋር ለውጥ ስራ አመራሮች ባካሄደዉ ውይይት ላይ የድሬ ደዋ አስተዳዳር ፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ሀላፊ አቶ አቡበከር አብዶሽ ባደረጉት ንግግር እንደገለፁት ፐብሊክ ሰርቫንቱ ህብረተሰቡ የሚፈልገዉን አገልግሎት በጥራትና በፍጥነት እንዲያቀርብ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ገልፀዋል፡፡ አቶ አቡበከር አክለዉም በየተቋማቱ የተለዩ የመልካም…

                  Read More