የፅዳት ዘመቻውን ህዝባዊ የማድረግ ስራ እንደሚሰራ ተገለፀ ።7ተኛው ዙር የፅዳት ዘመቻም በዛሬው እለት በኢንዱስትሪ ፓርክ ተካሂዷል ።
በዛሬው እለት ከጠዋቱ 12:00 ሰአት ጀምሮ በድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክ የፅዳት ዘመቻ የተካሄደ ሲሆን በዚሁም የፅዳት ዘመቻ ላይም የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ አመራሮችና የኢንዱስትሪ ፓርኩ ሰራተኞችን አመራሮች በተገኙበት የፅዳት ዘመቻው ተካሄዷል። የፅዳት ዘመቻው በየሳምንቱ መካሄዱ በነዋሪው ህብረተሰብ ላይ ጥሩ የሆነ መነሳሳትን ከመፍጠሩም ባለፈ በቀጣይም የፅዳት ዘመቻውን ህዝባዊ የማድረግ ስራ እንደሚሰራ የድሬዳዋ…


