Miidhaa Koronaa ittisuu fi To’achuuf Sochiin Hagoogii Kaayachuu jalqabame.

    Bulchiinsa Dirree Dhawaatti miidhaa dhibeen Koronaa hawaasaa fi Dinagdee irraan ga’uu danda’u ittisuu fi to’achuun akka danda’amuu fi miira of-dagannoo hamaa hawaasa biratti mul’atu jijjiiruuf “akka isin Tajaajilluuf Hagooggii kaayadhaa” dhasdannoo jedhuun dhaabileen mara Hagoogii Afaanii fi funyaaniin ala akka hin sochoone kan dirqisiisuu fi sochiin dadamaqsuu jalqabameera. See Translation

    Read More

      ሰበር ዜና ስዩም መስፍንን እና አባይ ፀሐዬን ጨምሮ የጁንታው ቀንደኛ አመራሮች ተደመሰሱ::

      የመከላከያ ሰራዊት ሀይል ስምሪት መምሪያ ሀላፊ ብርጋደል ጀነራል ተስፋዬ አያሌው፣ ጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊት እና ሌሎች የፌዴራል የፀጥታ ተቋማት ዛሬም እንደ ትናንቱ አስደናቂ ጀግንነታቸውን በአንፀባራቂ ድል ታጅበው በድል መወጣት መቀጠላቸውን ለኢዜአ ገልፀዋል። አሁንም የተቀሩትን የጁንታ አመራሮች የገቡበት ገብተው የማደን ተግባራቸውን አጠናክረው ቀጥለዋልም ብለዋል። የጁንታው ቡድን ከትጥቅ ትግሉ ጀምሮ በስልጣን ላይ እያለ ኢትዮዽያዊ፣ ከስልጣን ሲወርድና የማይመች…

      Read More

        ‹‹እንድናገለግልዎ ማስክ ያድርጉ›› ዘመቻ ማስጀመሪያ ስነ-ስርአት ተካሄደ ::

        የኮሮና ቫይረስ በሀገራችን ከተከሰተ በኋላ በየቀኑ የሚያዙ የቫይረሱ ተጠቂዎች ብዛት በጣት የሚቆጠር ቢሆን አሁን ላይ በየቀኑ ከ400 እስከ 500 የሚሆኑ ዜጎች በቫይረሱ እየተያዙ ይገኛሉ ፡፡ የመያዝ ቁጥሩ አነስተኛ በሆነበት ወቅት ቁጥጥሩ ጠንካራ የመሆኑን ያህል ግን በመቶዎች የሚቆጠሩ ዜጎች በቫይረሱ በየቀኑ እየተያዙ ጥንቃቄ የሚባለው ነገር ተዘንግቷል መዘናጋቱም ከጊዜ ወደ ጊዜ ጨምሯል፡፡ ‹‹ እንድናገለግልዎ ማስክዎን ያድርጉ ››…

        Read More

          Ogeeyyiin damee Fayyaa Sagantaa Fooyyessa Ogummaa Ittifufaan of ga’oomsuu akka qaban ibsame

          Qopheessummaa Biiroo Eegumsa Fayyaattiin Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Ogeeyyiin damee Fayyaa hoj-maataa fi meeshaalee Fayyaa kan yeroo gara yerootti fooya’anii waliin haala wal-simuun haala itti Ogummaa fooyyefachuu qabanii fi fuul-duraas hayamni Hojii Ogummaa fi dhimmoottan biro bu’ura Sagantaa Fooyyessa Ogummaa Ittifufiinsaan of ga’oomuu Ogeeyyiin dame Fayyaa fudhatan yoo xiqaate waggaatti Sa’aa 30 ykn qabxii 30 ol…

          Read More

            በጤና ዘርፍ የተሰማሩ ባለሙያዎች በየጊዜዉ ከዘርፉ ጋር እራሳቸዉን ማብቃት እንዳለባቸዉ ተገለፀ::

            በድሬዳዋ አስተዳደር የጤና ባለሙያዎች እና የሙያ ማህበራት ተወካዮች የተሳተፉበት የግንዛቤ መፍጠሪያ መድረክ ላይ ንግግር ያደረጉት የአስተዳደሩ ጤና ጥበቃ ቢሮ የሰዉ ሀብት አስተዳደር ዳይሬክተር አቶ መሀመድ ሀቢብ በጤናው የሙያ ዘርፍ የተሰማሩ ባለሙያዎች በየጊዜዉ የዘርፉ ሙያ ከሚተገበሩ አዳዲስ አሰራሮችና ግብዓቶች ጋር እራሳቸዉን ማብቃት አለባቸዉ ብለዋል፡፡ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኩ በሀገራቀፍ ደረጃ በተቀመጠው የጤና ባለሙያዎች ተከታታይ የሙያ ማሻሻያ ፕሮግራም…

            Read More

              በድሬዳዋ አስተዳደር የአስፈፃሚ አካላት የ2013 በጀት ዓመት የስድስት ወር የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ እየተካሄደ ነው::

              በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙ ሴክተር ተቋማትና ቀበሌዎች የ2013 በጀት አመት የመጀመሪያ ስድስት ወር የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማ በዛሬው ዕለት መካሄድ ጀምሯል፡፡ ሪፖርት ግምገማው ለተከታታይ አምስት ቀናት በማካሄድ ጥር 8/ 2013 ዓ.ም የሚጠናቀቅ ይሆናል፡፡ የሪፖርት ግምገማ የንግድ ኢንዱስትሪና ኢኒቨስትመንት ቢሮ በማቅረብ የተጀመረ ሲሆን በቀጣይም በዛሬ እለት በሚደረገው የሪፖርት ግምገማ ግብር ውሃና ማዕድን ኢነርጂ ቢሮ፣ ኮንስትራክሽን ቢሮ እንዲሁም…

              Read More

                የድሬዳዋ ብልጽግና ፓርቲ የቁጥጥርና ኢኒስፔክሽን ኮሚሽን ለአባላቱ የግንዛቤ ማዳበሪያ ስልጠና ሰጠ ::

                በግንዛቤ ማዳበሪያ መድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ወ/ሮ ጫልቱ ሁሴን የኮሚሽኑ አባላት በተመረጡበት አካባቢ እንዴት ስራዎችን መስራት እንዳለባቸው በቂ ግንዛቤ በመያዝ ወደ ስራ ለመግባትና ያሉትን ክፍተቶች ለመዝጋት ስልጠናው ያግዛል ብለዋል። በመድረኩ የቀረቡ 3 አጀንዳዎች የብልጽግና ፓርቲ ቁጥጥርና ኢኒስፔክሽን የውስጥ አሰራር እና የስራ አፈጻጸም ክትትል መመሪያ፣ በኮሚሽኑ እቅድ እና በሪፖርት ማድረጊያ ቅጽ ዙሪያ በአስተዳደሩ ለሚገኙ…

                Read More

                  በድሬዳዋ የመጠቀሚያ ጊዜ ያለፈባቸው ምግቦችና ጥራታቸውን ያልጠበቁ መድኃኒቶች ከየመደብሩ ተሰብስበው እንዲወገዱ ተደረገ::

                  በድሬዳዋ አስተዳደር በተካሄደ ቁጥጥር የተሰበሰቡ የመጠቀሚያ ጊዜ ያለፈባቸው ምግብ ነክ ሸቀጦችና ጥራታቸውን ያልጠበቁ መድኃኒቶች እንዲወገዱ ተደረገ። የማስወገዱ ሥራ ዛሬ በተከናወነበት ወቅት በአስተዳደሩ ጤና ቢሮ የጤናና ጤና ነክ አገልግሎት ግብዓቶች ጥራት ቁጥጥር የስራ ሂደት ባለቤት ሲስተር ሰሪዶ ኡመር ለኢዜአ እንደተናገሩት፤ በማቃጠል የተወገዱት ምግብ ነክ ሸቆጦች ከግማሽ ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያላቸው ናቸው። እነዚህ በከተማው ከሚገኙ 340…

                  Read More

                    በወ/ሮ ፍሬአለም ሽባባው የተመራ የሚኒስቴሩ የልዑካን ቡድን በድሬዳዋ ከተማ በመገኘት ከአመራሮች፣ የሐይማኖት አባቶች፣ የአካባቢው ሽማግሌዎች እና ከኢሳ ጎሳ መሪዎች ጋር ተወያዩ::

                    በሰላም ሚኒስቴር የህግ ማስከበር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ፍሬአለም ሽባባው የተመራ የልዑካን ቡድን በድሬዳዋ ከተማ ተገኝቶ የዞንና ወረዳ አመራሮች፣ የሐይማኖት አባቶች፣ የአካባቢው ሽማግሌዎች፣ የኢሳ ጎሳ መሪዎች ጋር ተወያይተዋል:: የልዑካን ቡድኑ ከጥቂት ቀናት በፊት በአፋር ክልል በመገኘት በተመሳሳይ የማህበረሰብ እና አመራሮች ውይይት ማድረጉ የሚታወስ ነው፡፡ በውይይቶቹ ከተሳታፊዎች ጥያቄዎች እና ዘላቂ ሰላምን ለማምጣት የሚበጁ ገንቢ አስተያየቶች ቀርበዋል፡፡…

                    Read More

                      Boordichi qajeelfama weerara vaayrasii koroonaa ittisuu fi too’achuuf ba’e irratti yaada uummataa fudhachuuf waamicha dhiyeesse

                      Boordiin Filannoo Biyyaalessaa qajeelfama weerara vaayrasii koroonaa ittisuu fi too’achuuf ba’e irratti yaada uummataa fudhachuuf waamicha dhiyeesseera. Kaayyoon qajeelfamichaa adeemsa filannoo walqabatee weerara vaayrasii koroonaa ittisuu fi too’achuuf yoo ta’u,filannoo duraa, guyyaa sagalee laachuu fi filannoo booda weerarri vaayrasichaa akka hin babal’anne ittisuufi jedhame. Qajeelfachi wixinee Boordichaa fi qooda fudhattoota boordichaa, akkasumas qaamolee filannoo raawwachiisaaniif…

                      Read More