#ዜና | በህብረተሰቡ የሚነሱ የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን ለመፍታት በትኩረት እንደሚሰራ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የድሬዳዋ የህዝብ ተመራጭ አባላት ገለጹ፡፡

በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የድሬዳዋ የህዝብ ተመራጭ አባላቶች ከተለያዩ ወረዳዎች ከተወከሉ ህብረተሰብ ተወካዮች ጋር ውይይት አካሂደዋል፡፡ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የድሬዳዋ አስተዳደር የህዝብ ተመራጭ አባል የሆኑት ዶክተር ቢፍቱ መሀመድና አቶ አብዱልጁሀድ መሀመድ ከተለያዩ ወረዳዎች ከተወከሉ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር በአስተዳደሩና በፌደራል ደረጃ ሊፈቱ የሚገቡ የህዝቡ የልማት፣ የኑሮ ማሻሻያ እና አንገብጋቢ የሆኑ መሠረታዊ ጥያቄዎች ላይ ውይይት አካሂደዋል፡፡…

Read More

የህብረት ስራ ማህበራት በአቅርቦት፣ በተደራሽነትና አገልግሎትን በማሻሻል ውጤታማ እየሆኑ ነው

የህብረት ስራ ማህበራት በአቅርቦት፣ በተደራሽነትና አገልግሎትን በማሻሻል በኩል ውጤታማ መሆናቸውን የድሬዳዋ አስተዳደር ገለጸ። የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ተጠሪ እና የብልፅግና ፖርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ፤ የህብረት ስራ ማህበራት ለማህበራዊና ምጣኔ ሃብታዊ ዕድገት የጎላ ሚና ቢኖራቸውም በተለያዩ ችግሮች ሲፈተኑ መቆየታቸውን ገልጸዋል። የህብረት ስራ ማህበራቱ የካፒታል ውስንነት፣ የአሰራር ስርዓት ግልጸኝነት ችግር፣ የባለሙያ እጥረት እንዲሁም የቁጥጥርና ኦዲት ስራም…

Read More

Turtii teenya tan Finfinneetiin waliigaltee obbollummaa magaalootaa tan Bulchiinsa magaalichaa waliin hojjechuuf mallatteessineen ala, yeroo daawwannaa pirojektoota misoomaa gaggeeysinetti gahee hoggansa keenyaa roga cimsuutiin haala nu dandeeysisu irratti galtee fi muuxanno gaarii arkannee jirra.

Kaabineen bulchiinsa keenyaa ittifufiinsaan roga muuxannoo Smart City, raawwii haaromsa dhaabbilee fi sagantaa nyaachisa ijoollee, akkasumas raawwii Pirojektiilee kaappitaalootaa ilaalchisuun muuxannooleefi galteewwan arkannetti fayyadamuudhaan akaata hujiilee tana lafatti gadi buusuun guddina waliigalaa Dirree teenyaatiif ciminaan hojjennu irratti daran cimee nu fayyada je’etiin amana. Jabaadhaa Ni jabaannaa! ~~~~~~~ Joogitaankayaga Addis ababa waxaan ka sokow mataanaynta labada…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከአዲስ አበባ አስተዳደር ጋር የነበራቸውን ቆይታ አስመልክቶ በማህበራዊ ሚዲያ የትስስር ገፃቸው የሚከተለውን መልዕክት አስተልምለፏል።

በአዲስ አበባ ቆይታችን ፥ ከከተማ አስተዳደሩ ጋር ለመስራት ከተፈራረምነው የእህት ከተሞች ስምምነት ባሻገር ፥ ሰው ተኮር በሆኑ የልማት ፕሮጀክቶች ጉብኝት የአመራር ሰጪነት ሚናችንን ለማጎልበት የሚረዱ ግብዓቶችን አግኝተናል። የአስተዳደራችን ካቢኔ በቀጣይ፥ በስማርት ሲቲ፥ በተቋማት ሪፎርም ትግበራ እና ምገባ ፕሮግራም፥ እንዲሁም በካፒታል ፕሮጀክቶች አፈፃፀም ዙሪያ ያገኘውን ልምድና ተሞክሮ ወደ መሬት በማውረድ፥ ለድሬዳዋችን ሁለንተናዊ እድገት በይበልጥ እንደሚተጋ አምናለሁ።…

Read More

#warkaǀ waxaa la sheegay in sobabaha ay mashaaricaha ismaamulka magaalada addis ababa wakhti dhaw ugu dhamaadan ay tahay in ahmiyadda la siiyay habaynta cududa shaqaalaha.

#DGCǀ cirir 24/2016 T.I Waxaa booqasho khibrad is waydaarsi ah magaalada addiis ababa ku jooga masuuliyinta golaha kaabineedka ismaamulka dir dhabe iyo kuwa xafiiska xisbiga barwaaqo laantiisani dir dhabe oo uu hor kacayo duqa ismaamulka dir dhabe mudane khadiir juhar. Masuuliyintani ayaa kor meer kusoo maray mashaariicaha kala duwan ee wakhtiyadi ugu danbaysay laga soo…

Read More

#ዜና | በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአጭር ጊዜ ውስጥ እውን የሆኑ ፕሮጀክቶች የሚደነቁ በመሆናቸዉ፥ በድሬዳዋ አስተዳደር በሰው ተኮር ስራዎች የሚተገበሩ እንደሆነ ተገለፀ።

#DGC የካቲት 24/2016 የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር እና ካቢኔያቸው፥ በአዲስ አበባ የተገነቡ ህብረተሰብ ተኮር የልማት ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል። ቡድኑ ተዘዋውሮ ከጎበኛቸው የልማት ፕሮጀክቶች ውስጥ ተስፋ ብርሀን የምገባ ፕሮግራም፥ የሴቶች ማበልፀጊያ ማዕከል እንዲሁም የለሚ የእንጀራ ማምረቻ ፋብሪካ ፣ የአረንጓዴ ልማትን እና ሌሎች ፕሮጀክቶች ይገኙባቸዋል። ካቢኔው በአጭር ግዜ ተሰርቶ የተጠናቀቀውን የአድዋ መታሰቢያ ሙዝዬምን የጎበኘ ሲሆን፥ ከንቲባ…

Read More

Jiilli kantiiba bulchiinsa Dirree Dhawaa kabajamoo obboo Kadiir Juhaariin duurfamu Kantiiba Bulchiinsa Magaala Finfinnee Kabajamtuu Aaddee Adaanech Abeebee fi Kabinoota isi waliin Waltajjii wal jijjiirraa muuxannoo gaggeeysan.

Waltajjii mariichaa irrattiis, Hojiilee roga gara garaatiin Bulchiinsi lamaan waliin hojjachuu danda’an irrattiifii dhimmoottan obbolummaa magaaloota lamaanii cimsan fi bu’aa qaban kan damee adda addaa irratti waliigaltee waloo mallatteessinee jirra

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር የተመራ ልኡክ ከአዲስ አበባ ከንቲባ ክብርት ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና ካቢኔዎቻቸው ጋር የልምድ ልውውጥ መድረክ አካሂደዋል።

በመድረኩም ሁለቱ አስተደሮች በተለያዩ ዘርፎች ላይ በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የእህትማማች ከተሞች ስምምነት ተፈራርመዋል።

Read More

#ዜና | ህብረተሰቡ በፍትህ ዘርፍ ለሚያነሳቸዉ የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ተገቢዉን ምላሽ በመስጠት ተአማኒነት ያለዉ የፍትህ ስርአትን መገንባት እንደሚገባ ተገለፀ፡፡

#DGC | የካቲት 2016 ዓ.ም በሶሰተኛ ዙር ለፍ/ቤት ዳኞች፣ዐ/ህጎችና ሌሎች የህግ ባለሞያዎች ሲሰጥ የነበረ የአቅም ማጎልበቻ ስለጠና ተጠናቋል ። በ3ኛ ዙር ለፍ/ቤት ዳኞች፣ዐ/ህጎችናሌሎች የህግ ባለሞያዎችሲሰጥ በነበረ የአቅም ማጎልበቻ ስለጠና መድረክ መጠናቀቂያ ላይ ተገኝተዉ የመዝጊያ ንግግር ያደረጉት እና መልእክት ያስተላለፉት የፌደራልና የድሬዳዋ የፍትህ ተቋማት የጋራ መድረክ ሰብሳቢ ተወካይና የድ/ዳ ፖሊስ ወ/ል/ም/ ዘርፍ ሃላፊ ም/ኮሚሽነር ማኦ ተሾመ”…

Read More

#ዜናሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች በጋራ ለመስራት ተስማሙ

#DGC የካቲት23/2016 የአዲስ አበባ እና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር በጋራ ለመስራት የእህትማማች ከተሞች ስምምነት ተፈራርመዋል:: ሁለቱ ከተሞች በቀጣይ በሰው ተኮር ፣ በአቅም ግንባታ ፣ በልምድ ልውውጥ እንዲሁም በህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ላይ በጋራ ለመስራት የተግባቡ ሲሆን÷ ስምምነቱን የሁለቱ ከተማ አስተዳደር ከንቲባዎች ተፈራርመዋል:: በዚህ ወቅት የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ÷የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ልምድና ተሞክሮዎቹን ለማካፈል…

Read More