ድሬዳዋ ከነማ እና ስሑል ሽረ ያደረጉት ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቀቀ
በዛሬው እለት በድሬዳዋ ስታዲየም በተካሄደው የአራተኛ ሳምንት የኢትዮጲያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ድሬዳዋ ከነማ ከ ስሑል ሽረ ጋር የተጫወቱ ሲሆን በ 21 ኛው ደቂቃ ላይ ቻርለስ ሙሲጌ ለድሬዳዋ ከነማ ባስቆጠራት ጎል እንዲሁም ደግሞ በ 55 ተኛው ደቂቃ ላይ ብርሐኑ አዳሙ ድሬዳዋ ከነማ ላይ ባስቆጠራት ጎል ጨዋታው አንድ አቻ በሆነ ውጤት ተጠናቋል ። በአለማየሁ አበበ ፎቶ :-…


