ድሬዳዋ ከነማ እና ስሑል ሽረ ያደረጉት ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቀቀ

በዛሬው እለት በድሬዳዋ ስታዲየም በተካሄደው የአራተኛ ሳምንት የኢትዮጲያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ድሬዳዋ ከነማ ከ ስሑል ሽረ ጋር የተጫወቱ ሲሆን በ 21 ኛው ደቂቃ ላይ ቻርለስ ሙሲጌ ለድሬዳዋ ከነማ ባስቆጠራት ጎል እንዲሁም ደግሞ በ 55 ተኛው ደቂቃ ላይ ብርሐኑ አዳሙ ድሬዳዋ ከነማ ላይ ባስቆጠራት ጎል ጨዋታው አንድ አቻ በሆነ ውጤት ተጠናቋል ። በአለማየሁ አበበ ፎቶ :-…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር በሀገር አቀፍ ደረጃ የእውቅና ሽልማት ተበረከተለት ።

” በጎነት ለኢትዮጲያ ከፍታ ” በሚል መሪ ሀሳብ በሀገር አቀፍ ደረጃ የ 2016 የክረምት ወራት የበጎ ፍቃድ ማጠቃለያ መርሀ-ግብር በኦሮሚያ ክልል ጅማ ዞን በዛሬው እለት ተካሂዷል ። ባሳለፍነው አመት የክረምት ወራት የበጎ-ፍቃድ አገልግሎት በ 14 የተለያዩ መርሀ ግብሮች መከናወኑ ይታወቃል ። ከነዚህም 14 መርሀ-ግብሮች ውስጥም እንደ ድሬዳዋ አስተዳደር ሁሉንም መርሀ-ግብሮች ከማከናወን በዘለለ በሀገር አቀፍ ደረጃ…

Read More

ድሬዳዋ ከነማ 1 – 1 ስሑል ሽረ

በድሬዳዋ ስታዲየም እየተካሄደ ባለው የአራተኛ ሳምንት የኢትዮጲያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ድሬዳዋ ከነማ ከ ስሑል ሽረ ጋር እየተጫወተ ሲሆን በ 55 ተኛው ደቂቃ ላይ ብርሐኑ አዳሙ ባስቆጠራት ጎል አንድ አቻ በሆነ ውጤት ጨዋታው ቀጥሏል ። በአለማየሁ አበበ ፎቶ :- አገኘው ሸዋረጋ

Read More

በአራተኛ ሳምንት የኢትዮጲያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ድሬዳዋ ከነማ ሶስተኛ ጨዋታውን በአሁን ሰአት ከስሑል ሽረ ጋር እየተጫወተ ሲሆን በ 21 ኛው ደቂቃ ላይ የድሬዳዋ ከነማው ተጫዋች ቻርለስ ሙሲጌ ባስቆጠራት ጎል ስሑል ሽረን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት እየመራ ይገኛል ።

በአለማየሁ አበበ ፎቶ :- አገኘው ሸዋረጋ

Read More

#Warka Kuliyadda Farsamada Ee Ethio-Italian Polytechnic Iyo Diridhabe Polytechnic College Ayaa Sii Wada Jir Ah Waxaa Maanta Uga Qalin jabiyay 681 Arday Oo Tababar ku qaatay qaybo Kala Duwan.

Waxana Xafladda qalin jabinta ardayda Marti Sharaaf ka aha Duqa Magaalada Ismamulka Diridhabe Mudane Khadiir Juhaar oo ugu horaynti hambalyo u diray ardayda qalin jabisay ayaa sheegay in Waqti xaadirkan aay ismamulka diridhabe ka jiraan xarumo badan oo warshado wuxuna duqu ugu baqaay ardayda maanta qalin jabisay in ay ka faa’idaystaan ​​shaqoyinka laxidhidha tabobarka farsamoyinka…

Read More

Baratoonni Leenjii Ogummaa fi Teknikaan leenjifaman 671 eebbifaman

# DGC 9/2017 Onkololeessa Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Koollejjiin Poolii Teknika Dirree Dhawaa fi Koollejjiin Poolii Teknika Itiyoo-Xaaliyaan Baratoota Ogummaa gara garaan leenjisaa turan 671 ebbisiisan. Sagantaa kana irratti eebbifamtootaa fi maatii eebbifamtootaan ergaa baga geessanii fi baga gammadanii kan dabarsan Kantiibaan Bulchiinsa Dirree Dhawaa Kabajamoo Obbo Kadiir Juhaar Kallattii fuula duraa kan dhaamaniin eebbi arraa…

Read More

#ዜና “የዛሬ ተመራቂዎች ከስልጠናው ካገኛችሁት እውቀት በተጨማሪ ራሳችሁን በቴክኖሎጂ በማሳደግ ማህበረሰቡን ማገልገል ይጠበቅባቹሀል”

የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የድሬዳዋ አስተዳደር የኢትዮ-ጣሊያን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ እና የድሬዳዋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በጋራ በመሆን በተለያዩ መስኮች ያሰለጠኗቸውን 681 ሰልጣኞች በዛሬው ዕለት በድምቀት አስመርቀዋል:: በምርቃት ስነ-ስርአቱ ላይም የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር በመገኘት ለተመራቂዎች የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክታቸውን በማስተላለፍ በሰልጠና ቆይታችሁ ካገኛችሁት እውቀት በተጨማሪ በየጊዜ እራሳችሁን በቴክኖሎጂዎች በማበልፀግ…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሚኒስትሮች ምክር ቤትን የ100 ቀን የአፈፃፀም ግምገማ አስጀመሩ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሚኒስትሮች ምክር ቤትን በመሰብሰብ የማክሮ ኢኮኖሚ እድገት እና ቁልፍ የክዋኔ መስፈሪያዎች የቀረቡበትን የካቢኔ የ100 ቀን የአፈፃፀም ግምገማ አስጀምረዋል። ግምገማው ዓለም አቀፋዊ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ዝንባሌዎችንና ፍኖቶችን በመፈተሽ በኢትዮጵያ ላይ የሚኖራቸውን ተፅዕኖ ተመልክቷል። 8.45 በመቶ በተተነበየው የመጪው ዓመት እድገት የለውጡ አበረታች ውጤቶች አካታች እና ዘላቂ የኢኮኖሚ እድገትን የሚያሳዩ፣ የጨመረ የመንግሥት ገቢ…

Read More

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በሩብ ዓመቱ የተሻለ የኢኮኖሚ አፈጻጸም እንዲመዘገብ ማድረጉ ተገለጸ

የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያው የ100 ቀናት አፈጻጸም ግምገማ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት መካሄድ ጀምሯል። የፕላንና ልማት ሚኒስትሯ ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)፤ በተያዘው በጀት ዓመት የ8 ነጥብ 4 በመቶ እድገት የማስመዝገብ ውጥን መያዙን ተናግረዋል፡፡ በ2017 የመጀመሪያው 100 ቀናት ተግባራዊ የተደረገው የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው የተሻለ የኢኮኖሚ አፈጻጸም እንዲመዘገብ ማድረጉም ነው የተገለጸው፡፡ ይህም የተቀመጠው እድገት እንደሚመዘገብ…

Read More

#ዜና | ” ከስልጠናው ያገኘውን እውቀት ወደ መሬት በማውረድ ማህበረሰባችንን እና ሀገራችንን በይበልጥ ከፍ ባለ ደረጃ በማገልገል የብልፅግና ጉዞአችንን አናፋጥናለን ” የብልፅግና ፓርቲ ሁለተኛ ዙር የአቅም ግንባታ ሰልጣኝ አመራሮች።

በድሬዳዋ አስተዳደር “የህልም ጉልበት፤ ለእምርታዊ እድገት” በሚል መሪ ሀሳብ ለ 10 ተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የቆየው ሁለተኛ ዙር የብልፅግና ፓርቲ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና በዛሬው እለት ተጠናቅቋል። የስልጠናውን መጠናቀቅ አስመልክቶም ሀሳባቸውን ለድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮምኒኬሽን ያካፈሉ ሰልጣኝ አመራሮች በተጨባጭ ሀገራችንን ለማሳደግና የብልፅግና ጉዟችንን ለማሳካት ስልጠናው ከፍተኛ አስተዋፆ እንዳላው በመግለፅ በሁሉም ዘርፎች የተጀመሩ የሪፎርም ስራዎችንንም አጠናክረን ለማስቀጠል…

Read More