የድሬዳዋ አስተዳደር ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የዘርፉን ያለፈው አመት አፈፃፀምና የዘንድሮ አመት እቅድ ላይ ከወጣት አደረጃጀቶች ጋር ተወያይቷል
በአስተዳደሩ ከአጠቃላይ የንፁ መጠጥ ውሃ አቅርቦት አርባ በመቶ የሚሆነው ለብክነት እንደሚዳረግ ፣ የወጣት አደረጃጀቶች ስነ ምግባር ችግርና ህገ ወጥ የውሃ አጠቃቀምን መከላከል ላይ አተኩረው እንዲሰሩ ጥሪ ቀርቧል። የመልካ ቁጥር ሁለት የንፁህ መጠጥ ውሃ ማስፋፊያ ፕሮጀክት ላይ ከተደረገ የመስክ ምልከታ በማስቀጠል ሰፊ የመድረክ ውይይት የተደረገ ሲሆን የባለ ስልጣኑ የባለስልጣኑ የውሃ አቅርቦትና ስርጭት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ኢንጂነር ረመዳን…


