የ 2017 በጀት አመት የመጀመሪያ 6 ወራት የመስክ ምልከታና ቁጥጥር ተካሄደ::
የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት የሴቶች ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የ 2017 በጀት አመት የመጀመሪያ 6 ወራት ስራ አፈፃፀምን አስመልክቶ በዛሬው እለት የመስክ ምልከታ እና ቁጥጥር ያካሄደ ሲሆን በጀልዴሳ ክላስተር አያሌ ጉምጉም ቁጥር ሁለት ትምህርት ቤት ፣ ለገዲኒ አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ፣ መልካ ቀሮ አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እንዲሁም የመልካ…


