በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚከበረውን የሰላም ቀን አከባበርን አስመልክቶ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሄደ::

በአስተዳደሩ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚከበረውን የሰላም ቀን አከባበርን አስመልክቶ ከተለያዩ የሀይማኖት ተቋማት የተውጣጡ ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሄደ። ውይይቱ በዋናነት ድሬዳዋ የሰላም ቀጠና በመሆን ለሀገራችን ብሎም ለዓለም ተምሳሌትነትን ያሳየችበት ከተማ በመሆኑ የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ በሀገር አቀፍ ደረጃ የፊታችን ታህሳስ 12 ቀን “ሀይማኖቶች ለሰላም እና ለአብሮነት“ በሚል መሪ ሀሳብ የሚከበረውን የሰላም ቀን በአስተዳደሩ በደማቅ…

Read More

በቱርክ ሲደረግ የነበረው የኢትዮጵያ እና የሶማሊያ ድርድር በስምምነት ተጠናቀቀ።

በቱርክ ፕሬዚዳንት ረሲፕ ጣይብ ኤርዶሃን አደራዳሪነት በአንካራ ለሶስተኛ ጊዜ የተካሄደው የኢትዮጵያ እና የሶማሊያ ድርድር ሁለቱንም አገራት በሚያግባባ ስምምነት ተጠናቅቋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሐሰን ሼክ ሞሐሙድ በቱርክ ፕሬዝዳንት ጣይብ ኤርዶጋን ግብዣ ዛሬ ምሽት በአንካራ ውይይት አድርገዋል፡፡ ሁለቱ መሪዎች ውይይቱን ካደረጉ በኋላም በጋራ መግለጫ ሰጥተዋል። መሪዎቹ በመግለጫቸውም፤ ኢትዮጵያ በሶማሊያ የባሕር ዳርቻ በኩል…

Read More

የሀብት መረጃ ማደራጀትና የካቢታል ፕሮጀክት ማስጀመሪያ ሰነድ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሄደ

በድሬዳዋ አስተዳደር የከንቲባ ፅ/ቤት በ2017 በጀት አመት የሚተገበር የአስተዳደሩ የተጠቃለለ የሀብት መረጃ ማደራጀት የካቢታል ፕሮጀክት ማስጀመሪያ ሰነድ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር የውይይት መድረክ ተካሄደ ፡፡ ለድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ በኢኮኖሚ እና መሰረተ ልማት አማካሪ ደ/ር ፍቃዱ በየነ በውይይት መድረኩ እንደተናገሩት የማስጀመሪያ መርሀ ግብሩ በወረዳ 02 እና 04 እንደሚጀመር በመግለፅ ወደ መሬት ወርዶ ተግባራዊ ሲሆም ለኢንቨስትመንት ፣ለውሳኔ…

Read More

ለጎርፍ ተጋላጭ የሆኑ ማህበረሰቦችን ህይወት በዘላቂነት ለማሻሻል በቅንጅት መስራት እንደሚገባ ተገለፀ

በድሬዳዋ አስተዳደር የአካባቢ ደንና የአየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን በወረዳ 6 እና በወረዳ 9 እየተተገበረ የሚገኝውን የአየር ንብረት ለውጥ ተጋላጭነት ማቋቋሚያ ( EAC ) ፕሮጀክት ከባለድረሻ አካላት ጋር የመግባቢያ ሰነድ የፊርማ ስነስረት ተካሂዷል። ባለስልጣኑ የመግባቢያ ሰነዱን የተፈራረመው ከድሬ ማይክሮ ፋይናንስና ከኢትዮ ኢጣሊ ፖሊቴልኒክ ኮሌጅ ጋር ነው። በስነ-ስረአቱ ላይ በድሬዳዋ አስተዳደር የአካባቢ ደንና የአየር ንብረት ለውጥ ባለስልጣን…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ በኢትዮጵያ የፓኪስታን ሙሉ ስልጣን አንባሳደር ከሆኑት አጢፍ ሸሪፍ ጋር በቀጣይ በኢንደስትሪውና በማኒፋክቸሪንጉ ዘርፍ አብሮ ለመስራት በሚቻልባቸው ነጥቦች ዙሪያ ተወያዩ

በዚህም በውይይቱ በቀጣይ ፓኪስታንና ድሬዳዋ በተለያዩ ዘርፎች አብሮ ለመስራት በመድረኩ የተነጋገሩ ሲሆን፤ በተለይም የአምራች ኢንደስትሪውን ዘርፍ በማሳደግና የፓኪስታን ኢንቬስተሮችን ወደ ድሬዳዋ በመሳብ በተለያዩ ዘርፎች እንዲሰማሩ ለማድረግ በትብብርና በቅንጅት እንደሚሰራ ከመድረኩ ተገልጿል። ከውይይቱ በመቀጠልም አንባሳደሩ የድሬዳዋን ነፃ የንግድ ቀጠና እንዲሁም ደረቅ ወደብን ተዘዋውረው የጎበኙ ሲሆን፤ ድሬዳዋ በኢንደስትሪው ዘርፍ የሚበረታታ ስራዎችን እየሰራች እንደምትገኝ መመልከታቸውን አንባሳደር አጢፍ ተናግረዋል።…

Read More

የከተማ ልማታዊ ሴፍቲኔት ስራ ፕሮጀክት በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ያሉ ዜጎችን የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ ከፍተኛ አስተዋፆ እንዳለው ተገለፀ

#DGC ታህሳስ 1/2017 በድሬዳዋ አስተዳደር የከተማ ስራ አስኪያጅ ጽ/ቤት የከተማ ምግብ ዋስትና ዳይሬክቶሬት በዛሬው እለት የ2017 ዓ.ም በአዲስ የከተማ ልማታዊ ሴፍቲኔት ስራ ፕሮጀክት ተጠቃሚ የሚሆኑ ዜጎችን አጠቃላይ ተግባራቶች ለስትሪንግ ኮሚቴው ያቀረበ ሲሆን ስትሪንግ ኮሚቴውም በቀረበው ሰነድ ላይ ተወያይቶ አፅድቋል። በዚህም በመድረኩ የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ በድሬዳዋ የከተማ ልማታዊ ሴፍቲኔት ስራ ፕሮጀክት…

Read More

ዜና እረፍት

ከድሬዳዋ አስተዳደር የተላለፈ የሀዘን መግለጫ በድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ስር በሚገኘው በድል ጮራ ሪፈራል ሆስፒታል እንዲሁም በግል ጤና ተቋማቸው ሮቃ ክሊኒክ ለድሬዳዋና ህብረተሰብና ለአካባቢው አጎራባች ክልሎች የህክምና አገልግሎት ከመስጠት ባለፈም የህዝብ ተጠሪ በመሆን የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አባል በመሆን ሲያገለግል የቆዩትና የኑሮ ደረጃቸው ዝቅተኛ የሆኑ ህሙማንን በሙያቸው በመደገፍና በተለያዩ ማህበራዊ አገልግሎት ላይ በመሳተፍ የሚታወቀው ዶ/ር…

Read More

ልባችንን ወደ ሰላም በመመለስ ኢትዮጵያን ለማበልጸግ በጋራ እንስራ – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ልባችንን ወደ ሰላም እና ወደ ፍቅር በመመለስ ኢትዮጵያን ለማበልጸግ በጋራ እንስራ ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡ ኢትዮጵያ ተቀድታ የማታልቅ ባህር ናት ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፤ ሀገሪቱን በየቀኑ ለመቅረብ መሞከር የተሻለ ዕውቀት ለመሰነቅ እንደሚያግዝ አስገንዝበዋል፡፡ ሀገሪቱ ተዝቆ የማያልቅ ሐብት ባለቤት መሆኗን ያወሱት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፤ በቁንጽል ዕውቀት ኢትዮጵያን ለማብራራት ከመሞከር ይልቅ…

Read More