የመደመር ትውልድ ቤተ-መፅሀፍት ግንባታ ፕሮጀክት በስራ ሂደቱ ከ2 መቶ በላይ ለሆኑ ዜጎች ቋሚና ጊዜአዊ የስራ እድል ፈጥሯል

የኢፌድሪ ማዕድን ሚኒስትር ክቡር ኢንጂነር ሀብታሙ ተገኝ ከድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀርና ከአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በጋራ በመሆን በድሬዳዋ አስተዳደር እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ሲገኝ የመደመር ትውልድ የቤተ መፅሀፍት ግንባታ ፕሮጀክት የስራ ሂደትንም ተመልክተዋል። በዚህም ቤተ-መፅሀፍቱ ዘመናዊ በሆነ መልኩ በጥራትና በፍጥነት የግንባታ ሂደቱን እያከናወነ ሲገኝ ሲጠናቀቅም ለዩኒቨርስቲ፣ ለ ቲቪኢቲ፣ ለሀይስኩል እንዲሁም ከኤለመንተሪ/…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀርና ከአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በጋራ በመሆን የድሬዳዋን የኮሪደር ልማት የፕላን ንድፍ ላይ ከኢፌድሪ ማዕድን ሚኒስተር ክቡር ኢንጂነር ሀብታሙ ተገኝ በተገኙበት ውይይት አደረጉ።

በአሁኑ ሰአት በድሬዳዋ አስተዳደር የወረዳ 2 አስተዳደር ጽ/ቤት በመገኘት በወረዳው በ6 ወራት የተሰሩ የልማትና የፕሮጀክት ስራዎች አፈፃፀም ሪፖርትን እያደመጡ ይገኛሉ። በዚህም በሪፖርቱ በስራ እድል ፈጠራ፣ በንግድ ዘርፍ፣ ዲጂታል ድሬን በማፋጠኑ ረገድ፣ በወረዳ ደረጃ ገቢን በመጨመር እንዲሁም በሌማት ቱሩፋት ማለትም በእንቁላል፣ በማርና በወተት ምርት እንዲሁም በከተማ ግብርናው ዘርፍ የተሰሩ ስራዎች ቀርበዋል። በአጠቃላይ ከመድረኩ የአካባቢውን ማህበረሰብ ተጠቃሚ…

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር በሌማት ቱሩፋትና በአትክልትና ፍራፍሬ ምርት ላይ እየተሰሩ የሚገኙ ስራዎች አበረታች መሆናቸው ተገለፀ::

የኢፌድሪ ማዕድን ሚኒስተር ክቡር ኢንጂነር ሀብታሙ ተገኝ ከድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀርና ከመስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በጋራ በመሆን በዛሬው ዕለት በድሬዳዋ አስተዳደር በሌማት ቱሩፋት፣ በከተማ ግብርናና በአትክልትና ፍራፍሬ ምርት እንዲሁም በተለያዩ ዘርፎች እየተሰሩ የሚገኙ የልማት ስራዎችን ጎብኝተዋል። በጉብኝታቸውም የዶሮ እርባታ፣ የወትተና የወተት ውጤት ስራዎችን፣ የከብት እርባታን፣ የአትክልትና የፍራፍሬ እርሻዎችን፣ የከተማ ግብርናን፣ የውሃ ግድቦችን፣…

Read More

የካይዘን ፍልስፍናን ለኢንደስትሪ መር ኢኮኖሚ ግንባታ የሚኖረው ሚና የጎላ መሆኑ ተገለፀ::

በድሬደዋ ካይዘን ኢንስቲትውዊትና በድሬዳዋ ዩንቨርሲቲ የመጀመሪያው የካይዘን ትግበራ ፎረም ተካሂዷል። ከኢንዱስትሪና ቴክኖሎጂ ጋር ግንኙነት ያላቸው ባለድርሻ አካላት ተሳትፈውበታል። መድረኩን የድሬዳዋ አስተዳደር ንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ምክትል ሀላፊ አቶ አብዲ ሙክታር ኢንዱስትሪን በሚፈለገው ልክ በጥራትና በምርታማነት ለማስቀጠል ባለ ድርሻ አካላት ተቀናጅቶ መስራት እንዳለባቸው ገልፀዋል። ከባለድርሻ አካላቶች መካከል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አንዱ ሲሆን የተማረ የሰው ሀይል በማፍራት…

Read More

የአርቲስት መሃዲ ሼካ <<ቶኩማ>> የተሰኘው 14ተኛ አልበም ተመረቀ።

በመረዋ ድምፁ እና ገዥ በሆነው የመድረክ አያያዙ፤ የብዙዎችን ቀልብ መሳብ የቻለው ስለ ኦሮሞ ጥበብ እና ባህል በሙዚቃዎቹ ያስተዋወቀው አርቲስት መሃዲ ሼካ በዛሬው እለት 14ተኛ አልበሙን በድሬዳዋ አስተዳደር አስመረቀ:: ከዚህ ቀደም 13 አልበሞችን ለአድናቂዎቹ ያበረከተውና በተለይም <<መንኢ አባ ገዳ>> በሚለው ዘፈኑ በብዙዎች ዘንድ የሚታውቀው አርቲስት መሃዲ ሼካ <<ቶኩማ>> የተሰኘው 14ተኛ አልበሙን ወዳጅ ዘመዶቹ፣ የሙያ አጋሮቹ፣ እንዲሁም…

Read More

የ3 መቶ ሺህ ብር ድጋፍ – ለአሸዋ የእሳት አደጋ ተጎጂዎች ተደረገ::

የድሬደዋ ወንጌላዊያን አብያተ ክርስቲያናት ህብረት 38ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን ምክንያት በማድረግ ሰኔ 25/2016 ዓ.ም በድሬዳዋ አስተዳደር አሸዋ የገበያ ስፍራ በተከሰተው የእሳት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች መልሶ መቋቋሚያ የሚውል 3 መቶ ሺህ ብር የገንዘብ ድጋፍ አበረከተ። የድሬደዋ ወንጌላዊያን አብያተ ክርስቲያናት ህብረት ከዚህ ቀደም በተለያዬ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች በተለያዬ ጊዚያትም ከአስተዳደሩ ጉን በመቆም የተለያዬ ድጋፎችን ያበረከተ ሲሆን፤ መደበኛ…

Read More

በዘላቂ የልማት ግብ ላይ ትኩረት ያደረገ የወጣቶች የንቅናቄ መድረክ በድሬዳዋ ሊካሄድ ነዉ::

ወጣቶችን በዘላቂ ሰላም እና በአየር ንብረት ለውጥ ላይ ተሳትፎቸውን ለማሳደግ እና ለማጠናከር የሚያስችል የድሬ ወጣቶች ፎረም መድረክ ሊካሄድ መሆኑን የድሬዳዋ ወጣቶች ምክር ቤት፣የስካውት ካውንስል እና የከፍታ ወጣቶች ጥምረት ጋር በጋራ በመሆን በዛሬው እለት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቀዋል። የድሬዳዋ አስተዳደር ወጣቶች በዘላቂ የልማት ግቦች ዙሪያ ግንዛቤ በመፍጠር አለም አቀፍ እሳቤ እንዲኖራቸው ከማስቻል ባለፈ የመፍትሄ አካል በመሆን…

Read More

በሀገሪቱ እየተመዘገቡ ያሉ የልማት ግቦች የኢትዮጵያን ከፍታ የሚያበስሩ ናቸው” የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሀር።

ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሀር ይህን ያሉት በትላንትናው እለት ከሰዓት በኋላ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ አስተዳደር ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች ጋር ውይይት ባደረጉበት ወቅት ነዉ ። በውይይቱም በክቡር ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር ዓብይ አህመድ እና በሳቸው አመራር ሰጪነት የሚመራው የለውጥ ሀይል የሀገሪቱን ሁለንተናዊ ብልጽግና ከማረጋገጥ አንጻር ያስቀመጧቸውን ግቦች በተጨባጭ ተግባራዊ እየሆኑ ና የኢትዮጵያን ከፍታ የሚያበስሩ…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ጽ/ቤት እና ተጠሪ ተቋማት ፀረ-ሙስና ቀንን ምክንያት በማድረግ ውይይት አካሄዱ::

የውይይት መድረኩን በንግግር የከፈቱት የከንቲባ ጽ/ቤት ኃላፊ እና የካቢኔ ጉዳዮች ኃላፊ አቶ ገበየሁ ጥላሁን ባስተላለፉት መልዕክት ሙስና የአስተዳደር ስርዓትን የሚሸረሽር፣ የህዝብ አመኔታን የሚንድ እና ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እድገትን የሚያደናቅፍ መሆኑን አንስተዋል፡፡ 21ኛው ዓለም አቀፍ የፀረ=ሙስና ቀን ‘”ከወጣቶች ጋር በመተባበር ሙስናን መከላከል፤ የነገን ስብዕና ለመቅረጽ“ በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ ሲሆን መሪ ቃሉ ለበዓሉ የተመረጠበት ምክንያት ሙስና ያለልዩነት…

Read More

የ ዶ/ር አቤል መልካሙ የቀብር ስነ- ስርአት በድሬዳዋ በቅዱስ እግዚአብሔር አብ ቤተክርስቲያን ተፈፀመ

በዚህም በስፓርት ኮምሽን ሁለ-ገብ ሜዳ የድሬዳዋ ከፍተኛ አመራሮች፣ ቤተሰቦቹ፣ የሙያ አጋሮቹ እና የድሬደዋ ነዋሪዎች በተገኙበት የስንብት መርሐ-ግብር በማከናወን በእግዚአብሔር አብ ቤተክርስቲያን የቀብር ስነ ስርዓታቸው ተፈፅሟል። በሽኝት ስነ-ስርአቱ ላይ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር በዶ/ር አቤል መልካሙ ህልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ጥልቅ ሀዘን የገለፁ ሲሆን፤ ዶ/ር አቤል ትንሽ ትልቁን አክባሪ፣ ስራ ወዳድና ህዝባቸውን…

Read More