የሰቆጣ ቃል ኪዳን የሀገር በቀል መፍትሔ ውጤታማ ማሳያ መሆኑ ተገለፀ::

የሰቆጣ ቃል ኪዳን የመቀንጨር ችግርን ከኢትዮጵያ ለማጥፋት በመንግስት ባለቤትነት የሚተገበር፤ የሀገር በቀል መፍትሔ ውጤታማ ማሳያ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገልጸዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት “የኢትዮጵያ ምግብ ሥርዓት ትራንስፎርሜሽን፣ የምግብ እና ሥርዓተ ምግብ ስትራቴጂ እና የሰቆጣ ቃል ኪዳን እንዲሁም የማኀበረሰብ አቀፍ ጤና መድን የ2016 ዓ.ም አፈፃፀም እንዲሁም የ2017 ዓ.ም ዕቅድን ገምግመናል” ብለዋል፡፡ የዜጎችን…

Read More

በድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ የአእምሮ ጤና ላይ ያተኮረ ወርክ ሾፕ ተካሄደ::

የድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ ከአሊ ቢራ ፋውንዴሽን እንዲሁም ከአሜሪካ ሚኒሶታ ዩኒቨርስቲ ጋር በመተባበር የስነ አእምሮ ጤና ላይ ያተኮረ ወርክ ሾፕ በዛሬው ዕለተ አካሄደ:: በመድረኩ የተገኙት የድሬዳዋ ዩኒቨርስቲ የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ኃላፊ አቶ ሁሴን መሀመድ የዚህ ወርክ ሾፕ ዋንኛ አላማ ለማህበረሰቡ የስነ አእምሮ ጤና ላይ ግንዘቤ መፍጠር ነው ሲሉ አብራርተዋል:: በተለይም የበሽታውን የስርጭት መጠን ለመቀነስ ቅድመ ጥንቃቄ…

Read More

በአስተዳድሩ አለም አቀፍ የወጣቶች ቀን በተለያዩ መሰናዶች ተከበረ

ወጣቶችን በቴክኖሎጂ ማብቃት ለዘላቂ ልማት ግቦች ስኬት” በሚል መሪ ሀሳብ አለም አቀፍ የወጣቶች ቀን በአስተዳድሩ ለ21ኛ ጊዜ በተለያዩ መርሀ ግብሮች ተከብሯል። በመርሀ ግብሩም ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር የወጣቶች እና ስፖርት ኮሚሽን ኮሚሽነር ካሊድ መሀመድ የዘንድሮ አለም አቀፍ የወጣቶች ቀን ወጣቶችን በቴክኖሎጂ ማብቃት ለዘላቂ ልማት ግቦች ስኬት” በሚል መሪ ሀሳብ ማክበር ያስፈለገበት አብይት ጉዳይ…

Read More

ወይዘሮ አለሚቱ ኡሞድ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሆነው ተሾሙ

የጋምቤላ ህዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ጉባዔ ወይዘሮ አለሚቱ ኡሞድን በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አድርጎ ሾሟል። የክልሉ ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 6ኛ ዙር 3ኛ የስራ ዘመን 2ኛ አስቸኳይ ጉባኤ ነው ለርዕሰ መስተዳድሯ ሹመቱን የሰጠው፡፡ አዲስ ሹመት የተከናወነው ወቅቱ የሚጠይቀውን አሻጋሪ የለውጥ አመራር በማምጣት የህዝቡ የሰላም፣ የልማትና የመልካም አስተዳደር…

Read More

“በታላቅ ቦታ፣ የታላቅ ሰው ስም በሚዘከርበት ስፍራ አረንጓዴ አሻራ ማሳረፍ ትርጉሙ ዕልፍ ነው፡፡

የምትተክል ሀገር፣ የሚያጸና ትውልድ” በሚል መሪ ቃል የጀመርነውን የዘንድሮውን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ዛሬ በድሬዳዋ ከተማ በአሊቢራ ፓርክ ቀጥለናል፡፡ የዘንድሮው መርሐ ግብር ከተያዘው የ7.5 ቢሊየን ችግኝ 40 በመቶ የሚሆነው በታላቁ ህዳሴ ተፋሰስ አካባቢ የሚተከል በመሆኑ ለየት ያደርገዋል፡፡ የአብሮነትና የደግነት ምሳሌ በሆነችው ከተማ ለተደረገልን አቀባበል ብሎም የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በማዘጋጀት እንድንሳተፍ በመደረጉ ምስጋና ለማቅረብ እንወዳለን፡፡”…

Read More

በአሸዋ ገበያ በደረሰ የእሳት አደጋ የተጎዱ ወገኖችን በዘላቂነት ለማቋቋም እየተደረገ ያለው ድጋፍ ቀጥሏል

በኢትዮጵያ እርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የድሬደዋ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት አድባራትና ገዳማት በአሸዋ ገበያ ላይ በደረሰው የእሳት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች 657,959 ብር ድጋፍ ያደረጉ አድርገዋል። የፉይናስ እና ኢኮኖሚ ቢሮ ኃላፊ እና የመልሶ ማቋቋም ገቢ አሰባሳቢ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወ/ሮ ሙሉካ መሃመድ ላደረጉት ድጋፍ በአስተዳደሩ ስም አመስግነዋል። ነሐሴ 8/2016 ዓ.ም መረጃውን ያደረሰን የድ.አስ. ፉ.ኢ.ል.ቢሮ ህዝብ ግንኙነት

Read More

የኢ.ፌ.ድ.ሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስተር አቶ ተመስገን ጥሩነህ የተመራ ልዑካን ቡድን ለስራ ጉዳይ ማምሻውን ድሬዳዋ ገብተዋል

ድሬዳዋ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ የተከበሩ ከድር ጆሀር፣የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ክብርት ፈትያ አደን፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሀርቢ ቡህ ፣ የኢ.ፌ.ድ.ሪ ጤና ሚንስትር ሚንስተር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ፣ የአስተዳደሩ የካቢኔ አባላት እና ከፍተኛ አመራሮች ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል ። በነገው እለት የምግብ ስርዓት…

Read More

በጤናው ዘርፍ የተገኙ ለውጦችን የማስቀጠሉ ተግባር ይጠናከራል – ዶክተር መቅደስ ዳባ

የጤና ፍትሃዊ ተደራሽነት እና ዘመኑን የሚመጥን አገልግሎቶችን ለመተግበር በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የተገኙ ለውጦችን የማስቀጠሉ ተግባር እንደሚጠናከር የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ተናገሩ። የጤና ሚኒስቴር፣ የክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች ጤና አመራር አባላት የተሳተፉበት ዓመታዊ የጤና ዘርፍ የጋራ የምክክር መድረክ በድሬደዋ እየተካሄደ ነው። ዶክተር መቅደስ ዳባ በመድረኩ ላይ እንዳመለከቱት፤ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የጋራ የምክክር መድረኩ ያስቀመጣቸውን የጤና…

Read More

ወቅታዊ ጉዳዮችን በተመለከተ ከመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የተሰጠ መግለጫ፦

የፕሪቶሪያ ስምምነት መነሻና መድረሻው ሕገ መንግሥቱንና ሕገ መንግሥታዊተቋማትን ማክበር ነው፡፡ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ከሰሞኑ በተሻሻለው የምርጫ አዋጅ ቁጥር 1332/2016 አንቀጽ 2 (1) መሠረት ለሕወሐት የምዝገባ ምስክር ወረቀት መስጠቱን ገልጧል። መንግሥት ሕገ መንግሥታዊ ተቋማት በሕግና በተቋማዊ ነጻነት የሚወስኑትን ውሳኔ ይቀበላል፣ ያደንቃል፣ የለውጡ አንዱ ፍሬ ነውና። ሕወሐት ሕጋዊ ሰውነቱን ያጣው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በፖለቲካ ፓርቲዎች የምዝገባ…

Read More

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በድሬዳዋ አስተዳደር በዛሬው እለት አጀንዳ ማሰባሰብ የመጀመሪያ ምዕራፍ አስጀመረ

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከዚህ ቀደም በከተማው ከሚገኙ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት የሚሳተፋ ተወካዮች አስመርጦ ማዘጋጀቱም ይታወቃል ። በዚሁም የምክክር እና የአጀንዳ ማሰባሰብ መድረክ የኢትዮጲያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር መሀመድ ድሪር መመካከርና መግባባት ብቸኛው የሰላም ተስፋና ዋንኛው የፖለቲካ መፍትሄ መሆኑን ተናግረው በአገራዊ ምክክር ውስጥም መደማመጥ ፣ መከባበር እና መተማመን በእጅጉ እንደሚዳብርም ነው…

Read More