Qabeenyi Biyyee keenya Badhaadhina keenyaaf mata-duree jedhuun Hojiin Eegumsa Qabeenya Uumamaa Kan Ji’oota bonaa jalqabsiisuu Kilaastara Biyyoo Awaallee gaggeefamaati Jira.

Jiilli Kantiibaa Bulchiinsa Dirree Dhawaa Kabajamoo Obbo Kadiir Juhaariin duurfamu kan Gaggeesota Ol’aanoo Bulchiinsaa hammate Kilaastara Biyyoo Awaallee gaggeefamaati Jira. .Abdii Adamiin Suuraa Aganyahu Shawaaraggaa Barnaamijka isku dhafka ah ee horumarinta biyaha jiilaalka ee sanadka 2017T.I Dharableye /tir 18 /2017T.I ayaa si habsami leh uga socda kilastarka biyo cawaale ee ka tirsan deegaanka Kahalo oo…

Read More

“የኦሮሞ የምስጋና ስርዓት ደምቆ የሚታይበት ይህን ታላቅ በዓል ስናከብር፥ የኢሬቻ ዋነኛ እሴት የሆኑትን ሰላም፥ ምህረት እና አንድነትን አጥብቀን መያዝ ይገባናል።” – የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር

የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ለ2018 ዓ.ም ኢሬቻ መልካ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር ለ2018 ዓ.ም ኢሬቻ በዓልን አስመልክተው በትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት እንደገለፁት “የኦሮሞ የምስጋና ስርዓት ደምቆ የሚታይበት ይህን ታላቅ በዓል ስናከብር፥ የኢሬቻ ዋነኛ እሴት የሆኑትን ሰላም፥ ምህረት እና አንድነትን አጥብቀን መያዝ ይገባናል።” ብለዋል። ከንቲባው በመልዕክታቸው…

Read More

    ብስክሌትን የትራንስፖርት አማራጭ የማድረግ ባህል እንዲዳብር ጥሪ ቀረበ ከ55 ዓመታት በላይ የክስ ሪከርድ የሌለባቸው አሽከርካሪዎች ተሸልመዋል፡፡

    ከታህሳስ 7 እስከ ታህሳስ 22/2012 መንገድ ላይ የሚደርስ የትራፊክ አደጋን ለመቀነስ ታስቦ ሲካሄድ የቆየው የንቅናቄ ፕሮግራም ማሣረጊያውን የከተማዋን ስራ ፈላጊ ወጣቶች ብስክሌት በመሸለምና ለበርካታ አመታት ምንም አደጋ ሳያደርሱ ህግን ባለመተላለፍ ላሽከረከሩ ሹፌሮች የሜዳሊያና የእውቅና ሰርተፍኬት በመስጠት ማሣረጊያውን አድርጓል፡፡ ህብረተሰቡም ብስክሌትን እንደ አማራጭ ትራንስፖርት በመጠቀም የትራፊክ መጨናነቅን እንዲቀንስ ጥሪ ቀርቧል፡፡ የፌደራል ትራንስፖርት ሚኒስቴር እና የድሬዳዋ አስተዳደር…

    Read More

    Barnaamijka ka qaybgalka dadwaynaha ayaa lagu daah furay mashruuc lagu dhisayo waddo raaf ah oo laga hirgalinayo xafadda Baargeele Ee dagmada 02 ee ismaamulka Diridhabe.

    Barnaamijka ka qaybqaadashada dadwaynaha oo lagu dhisayo wadada raafka ah ee xafadda baargeele ayaa waxaa si wada jir ah u fuliyay maamulka dagmada 02 iyo ka wakkaladda ka qaybgalka bulshada ee is maamulka Diridhabe. Bulshada xafadda Baargeele ayaa muddo badan bahi u qabay waddo 1 KM ah in loo sameeyo wado oo isku xirta Goro…

    Read More

    የ2016 በጀት አመት የማዘጋጃ ቤታዊ የሴክተር ተቋሟት፣ የከተማ ወረዳዎች እና የገጠር ክላስተሮች የዘጠኝ ወር የስራ አፈጻጸም ሪፖርት የግምገማ መድረክ ተካሄደ።

    በመድረኩም የአስተዳደሩ ፕላን እና ልማት ኮሚሽን ሀላፊ አቶ ሀይለማሪያም ዳዲ የተለያዩ ሴክተር መስሪያ ቤቶች የዘጠኝ ወራት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት አቅርበዋል። በአስተዳደሩ ገቢን በተመለከተ በባለፋት ዘጠኝ ወራት ከ3.2 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡ የተገለፀ ሲሆን ይህም የእቅዱን 85%ማሳካት መቻሉ በሪፖርቱ ተገልጿል ። በአጠቃላይ በአስተዳደሩ ከሚሰበሰበው እና ከፌደራል ከሚገኝው ድጎማ ተጣምሮ ከሚገኝው 7.1ቢሊዮን ብር ውስጥ በባለፋት ዘጠኝ…

    Read More

    Waxa lasheegay in hawlihi horumarinta Daryeelka deegaanka bilaha jiilaalka ee sanadkan Laqabtay shaqooyin badan oo wax badan ka badali doona nolosha beeralayda.

    Waxaana maanta la soo bandhigay dib u eegis lagu sameeyay warbixintii isku dhafka ahayd ee horumarinta deegaanka ee sanadkan 2016 oo muddo 18 maalmood ah laga waday dhamaan qabaleyada miyiga ismaamulka diridhabe. Waxana ugu horaynti ka hadlay oo goob joog ka ahaa shirkan lagu so afmerayay hawlaha daryeelka deegaanka duqa ismaamulka Diri dhabe Mudane Khadiir…

    Read More

    116ኛው የኢትዮጵያ ፖሊስ የምስረታ በዓል በአስተዳደሩ በስፖርታዊ ውድድሮች በድምቀት ተጀመረ

    #DGC ግንቦት 24/2017 በአስተዳደሩ 116ኛው የኢትዮጵያ ፖሊስ የምስረታ በዓል አስመልክቶ የ5 ኪ.ሜ የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር ተካሄደ። የድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ 116ኛው የኢትዮጵያ ፖሊስ የምስረታ በዓል አስመልክቶ በቅርቡ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት በጀመረው የነበርዋን የኮሪደር ልማት ላይ በተካሄደ የሩጫ ውድድር ደማቅ የመክፈቻ ፕሮግራም ተጀምሯል። በሩጫ ውድድሩም ከድሬዳዋ ፖሊስ፣ ከኢፌድሪ አየር ሀይል ከሶስተኛ አየር ምድብ እና ከክልል…

    Read More

      በድሬ ደዋ ከተማ የብልፅግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ በማካሄድ ላይ ይገኛል፡፡

      በዚህ ቅስቀሳ ስነስርዓት ላይ የብልፅግና ፓርቲ አባል የመንግስት ሰራተኞች የድጋፍ እና የቅስቀሳ ስነስርአት በከተማዋ የተለያዩ አቅጣጫዎች አካሄደዋል፡፡ በቅስቀሳው ላይ የድሬደዋ ከተማ የብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ መብራቴ ገብረየስ ፓርቲው በድሬ ደዋ እድገት ላይ እንቅፋት የሆነውን ቻርተር ማሻሻል፣ በከተማው ከአማርኛ ቋንቋ በተጨማሪ የአፋን ኦሮሞ እና ሶማሊኛ ቋንቋ የስራ ቋንቋ ለማድረግ በትኩረት እንደሚሰሩ ተናግረዋል ፡፡

      Read More

        ክልሎች ከህዳሴው ግድብ ጋር በተያያዘ የሚሰነዘር ማንኛውንም ጥቃት ለመመከት ዝግጁ መሆናቸውን ገለጹ::

        ክልሎች ከህዳሴው ግድብ ጋር በተያያዘ የሚሰነዘር ማንኛውንም ጥቃት ለመመከት ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸዋል። በዚህም የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት ፣ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግስት እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ታላቁን የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን የተመለከተ መግለጫ አውጥተዋል። የደቡብ ክልል መንግስት በመግለጫውም ግድባችንን በልበ ሙሉነት እንደጀመርነው በተባበረ ክንዳችን በላብና በጥረታችን ገንብተን እናጠናቅቃለን ሲል ገልጿል። ታላቁን የኢትዮጵያ ህዳሴ…

        Read More

        Hawlaha ay dhallinyaradu ku fulinayaan adeegyada ku salaysan aadanaha ayaa door weyn ka qaadanaya horumarinta qiyamka wanaagsan ee bulshada, ayuu sheegay Mudane Gezahegn Andarge, Madaxa Waaxda Ururada ee Garabka Dhalinyarada ee Xarunta Xisbiga Barwaaqada kana tirsan Kooxda Dhaqaalaha ee Hay’adaha Federaalka.

        Garabka Dhalinyarada ee Kooxda Dhaqaalaha ee Hay’adaha Federaalka ayaa fuliyay adeegyo iskaa wax u qabso ah oo ku hoos jira halku-dhigga “Himilada Togan ee Dhalinyarada ee Itoobiya Weyn”, kuwaas oo lagu taageerayo dadka danyarta ah isla markaana lagu xoojinayo qiyamka wadajirka, walaaltinimada iyo ka-qaybgalka bulshada ee dhalinyarada. Mudane Gezahegn Andarge ayaa sheegay in, xisbi ahaan,…

        Read More