Koonfiraansiin Goolabbii Waliigalaa Paartii Badhaadhina Dirree Dhawaa geggeefamaati jira.

Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Koonfiraansiin Goolabbii Waliigala walakkaa bara Filannoo kan Paartii Badhaadhina “Waadaan Gochaan Badhaadhina Itoophiyaaf” mata duree jedhuun geggeefame. Waltajjii kana irratti hirmaatotaan Ergaa Baga Nagaan dhuftanii kan dabarsan Miseensa Koree Jidugaleessaa Paartii Badhaadhinaa fi Ittigaafatamaan Waajjira Paartii Badhaadhinaa damee Dirree Dhawaa Obbo Ibraahim Yuusuuf Akka ibsanitti Waltajjii Koonfiraansii Goolabbii Waliigala walakkaa bara Filannoo…

Read More

በብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የግማሽ ምርጫ ዘመን ማጠቃለያ ኮንፍረንስ አካሄደ ።

ቃልን በተግባር ለኢትዮጲያ ብልፅግና በሚል መሪ ቃል በብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የግማሽ ምርጫ ዘመን አፈፃፀም ለመገምገም እና ለቀሪ የምርጫ ዘመን ቀጣይ አቅጣጫዎችን ለማስቀመጥ ይቻል ዘንድ የማጠቃለያ ኮንፍረንስ በዛሬው እለት ተካሂዷል ። በዚሁ መርሀ-ግብር ላይም በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር የለውጥ አመራሩ የሚስተዋሉ ተግዳሮቶችን ከምዕላተ-ህዝቡ ጋር በጋራ በመለየት በአመራሩና…

Read More

Koonfiraansiin Goolabbii Waliigalaa kan Paartii Badhaadhina Dirree Dhawaa geggeefamaati jira.

Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Koonfiraansiin Goolabbii Waliigala walakkaa bara Filannoo kan Paartii Badhaadhina “Wa’adaa Gochaan Badhaadhina Itoophiyaaf” mats duree jedhuun geggeefamaati jira. munaasabad ballaadhan oo laguso bandhigayo waxqabadka labo sano iyo badhkii laso dhaafay (2.5) ee intaa xisbiga barwaqo lanteda diri dhabe talada hayo doorashadi kadib ayaa kasocota madasha kulamada ee xarunta dhalinyarada iyo ciyaraha ee…

Read More

ቃልን በተግባር ለኢትዮጲያ ብልፅግና በሚል መሪ ቃል በብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የግማሽ ምርጫ ዘመን አፈፃፀም ለመገምገም እና ለቀሪ የምርጫ ዘመን ቀጣይ አቅጣጫዎችን በጋራ ለማስቀመጥ ይቻል ዘንድ በአሁን ሰአት ኮንፍረንስ እየተካሄደ ይገኛል።

የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮም በኮንፍረንሱ ላይ ያሉትን መረጃዎች ወደ እናንተ የሚያደርስም ይሆናል ።

Read More

በድሬዳዋ አስተዳደር ላለፉት 18 ቀናት ሲካሄድ የነበረው የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት እና የአካባበቢ ጥበቃ ሥራ በዛሬው እለት ተጠናቋል

ከስድስት ሺ ሄክታር በላይ መሬት በተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ስራ ሽፋን ያገኘ ሲሆን ከሀምሳ አምስት ሺ በላይ ሰዎች ተሳትፈውበታል በተባለው ስራ ላይ አርባ ሺ ሜትር ኪዪቢክ አፈር ከመሸርሸር ማዳን ተችሏል ተብሏል። በመዝጊያ መርሀ ግብሩ ላይ በዋሂል ክላስተር በለገኦዳ ጉኑን ፈታ ገጠረ ቀበሌ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት በብልጽግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ሀላፊ ኢብራሂም ዩሱፍ አካባቢው ዝናብ አጠር…

Read More

“የተቀናጀ ተፋሰስ ለዘላቂ አረንጓዴ ልማት” በሚል መሪ ቃል ለ18ቀናት ያህል የተከናወነው የተፋሰስ ልማት በቢያዋሌ ክላስተር አዋሌ ቀበሌ የማጠቃልያ መርሀ ግብሩ ተካሂዷል።

በቢያአዋሌ ክላስተር አዋሌ ቀበሌ የዘንድሮ የተፋሰስ ልማት ከመቼውም ጊዜ በላይ አመርቂ ውጤት የተመዘገበበት ሲሆን ስምንት አዳዲስ የውሀ ጉድጓዶች በተባበረና በተቀናጀ ሁሉን አቀፍ ማህበረሠባዊ ስራ ለማግኘት ተችሏል። የቢያአዋሌ ክላስተር አዋሌ ቀበሌ በተፋሰሱ ልማት ንቅናቄ ላስመዘገበው አስደናቂ ውጤትም የቀበሌው ሊቀመንበር አቶ አብዱለዚዝ መሀመድ የዕውቅና ሠርተፊኬትና ዋንጫ ከድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ከሪማ አሊ እጅ…

Read More

Dhaabanni Waldaya Aksiyoonaa Maayikiroo Faayinaansii Dirree roga Carraa hojii Uumuu irratti Hojiiwwan raawate irratti Mariin geggeefame.

Dhaabanni Waldaya Aksiyoonaa Maayikiroo Faayinaansii Dirree Bulchiinsatti roga Carraa hojii Uumuun Hojiiwwan raawate irratti Gaggeesota Ol’aanoo Bulchiinsa Dirree Dhawaattii fi Abbootii qabeenyaa waliin Haala ittiin dhaabatichaa cimsanii deegaruudhaan Carraa hojii Uumuu hoji-dhabdoota baay’eef Uumuun danda’amu irratti Mariin geggeefame. Waltajjii Marii kana irratti argamuun Ergaa kan dabarsa Kaantiibaan Bulchiinsa Dirree Dhawaa fi Walitti qabaan Boordii Dhaabata…

Read More

ልማታዊ ፋክክር ውስጥ በመግባትና ከፍተኛ የህብረተሰብ ንቅናቄን በመፍጠር በልማት ጉልህ አስተዋጽኦ ያበረከቱ ማህበረሰቦች የማይጠፉ

አሻራቸውን በአረንጓዴ ቀለም ፅፈዋል ሲሉ የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፈቲህያ አደን ገለፁ። በድሬዳዋ አስተዳደር የተቀናጀ ተፋሰስ ለዘላቂ ልማት በሚል መሪ ቃል በተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ለወጡ ቀበሌዎች የውሃ መሳቢያ ሞተርና የግብርና መሣሪያዎችን ተሸልመዋል። በመድረኩ ዶ/ር ቢፍቱ መሃመድ በኢፌድሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የድሬደዋ አስተዳደር ተወካይ ተገኝተዋል። የድሬደዋ አስተዳደር ምክር ቤት…

Read More

ድሬ ማይክሮ ፋይናንስ ከባለሀበቶች፣ከፋይናስ ተቋማት እና ከባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ ለመስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሄዱ፡፡

ድሬ ማይክሮ ፋይናስ ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም በአስተዳደሩ በከተማ እና በገጠር ለሚኖሩ የስራ ተነሳሽነት ያላቸውን ለሴቶች ለነጋዴዎች እና ለወጣቶች በብድር እና ቁጠባ የፋይናንስ አገልግሎቶችን በመስጠት ዜጎች ራሳቸውን ቤተሰባቸውን እና አካባቢን መለወጥ ወደሚቻልበት ደረጃ በማሻገር የሀገሪቱን ልማት በማፋጠን ላይ ይገኛሉ፡፡ ይህንኑ የፋይናንስ አገልግሎት አሰራርን ለማሳደግ እና ለማዘመንም ድሬ ማይክሮ ፋይናንስ ከባለሀበቶች፣ከፋይናስ ተቋማት እና ከባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ…

Read More

ሴቶችን በስራ ቦታቸው ላይ ብቁ ውጤታማ እና ተወዳዳሪ እንዲሆኑ የመደገፍ እና ወደ አመራርነት የማምጣት ስራን ትኩረት ሰቶ እየሰራ እንደሚገኝ የድሬደዋ አስተዳደር ትራንስፖርት እና ሎጂስቲከስ ባለስልጣን አስታወቀ

በባለስልጣኑ አለም አቀፉ የሴቶች ቀን ማርች 8 “ሴቶችን እናብቃ ፤ ልማትና ሰላምን እናረጋግጥ!” በሚል መሪ ቃል በተለያዩ መርሀግብሮች ተከብሯል። በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ113ኛ በኢትዮጵያ ለ48ኛ ግዜ የሚከበረው አለም አቀፍ የሴቶች ቀን በአስተዳደራችን በተለያዩ መርሀግብሮች እየተከበረ ሲገኝ በድሬደዋ አስተዳደር ትራንስፖርት እና ሎጂስቲከስ ባለስልጣን የሚገኙ ሰራተኞችም እለቱን በተለያዩ መርሀግብሮች አክብረውታል። በዚሁ መርሀግብር መክፈቻ ላይ የተቋሙን ሀላፊ በመወከል…

Read More