ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሱዳን ወታደራዊ መሪ ጀነራል አል ቡርሐን ጋር በናይሮቢ ተወያይተዋል።

    ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሱዳን ሪፐብሊክ የሽግግር ሉዓላዊነት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ጄኔራል አብደል ፈታሕ አል ቡርሃን ጋር ተወያዩ። ሁለቱ መሪዎች በወቅታዊ ቀጣናዊ እና የሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ አመልክቷል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ በ39ኛው የኢጋድ መሪዎች አስቸኳይ ጉባኤ ለመሳተፍ ዛሬ ማለዳ ኬንያ ናይሮቢ መግባታቸው ይታወቃል። ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ፤

    Read More

      የድሬዳዋ ነጻ የንግድ ቀጠና የሙከራ ፕሮጀክትን በፍጥነት ወደ ስራ ለማስገባት እየተሰራ ነው

      ሰኔ 28 ቀን 2014 (ኢዜአ) የድሬዳዋ ነጻ የንግድ ቀጠና የሙከራ ፕሮጀክትን በፍጥነት ወደ ስራ ለማስገባት እየተሰራ መሆኑን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዳግማዊት ሞገስ ገለጹ። የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር የድሬድዋ ነፃ የንግድ ቀጠናን በሙከራ ደረጃ ለማስጀመር እየተከናወኑ ባሉ ተግባራት ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት እያካሔደ ነው። ሚኒስትሯ ዳግማዊት ሞገስ በዚህ ወቅት እንዳሉት፣ በኢትዮጵያ ነጻ የንግድ ቀጠና በማቋቋም የዓለም…

      Read More

        በዛሬው እለት የ 8 ተኛ ክፍል አስተዳደራዊ ፈተና ተጀመረ ።

        ከ ሰኔ 28 እስከ ሰኔ 30 2014 ዓ.ም ድረስ የሚሰጠው የ 8 ተኛ ክፍል አስተዳደራዊ ፈተና በዛሬው እለት በድሬዳዋ አስተዳደር በከተማም ሆነ በገጠር የተጀመረ ሲሆን ይህንንም የ 8 ተኛ ክፍል ፈተናን የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ፈተናው በሚሰጥባቸው ትምህርት ቤቶች ላይ በመገኘትም አስጀምረውታል ። የ 8 ተኛ ክፍል አስተዳደራዊ ፈተና ውጤታማ በሆነ መልኩ ይካሄድ ዘንድም የዝግጅት ምእራፍ…

        Read More

          ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በ39ኛው የኢጋድ ልዩ የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ናይሮቢ ገቡ

          አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በ39ኛው የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነመንግሥታት /ኢጋድ/ ልዩ የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ የኬንያ መዲና ናይሮቢ መግባታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታወቀ።

          Read More

            የጸጥታ አካላት ከሚያደርሱበት ዱላ የፈረጠጠው የሸኔ ቡድን፤ በምዕራብ ወለጋ በዜጎች ላይ አደጋ እያደረሰ በመሸሽ ላይ ነው።

            በኦሮሚያ ክልል፣ ቄለም ወለጋ ዞን ውስጥ የሚገኙ ዜጎች ጭፍጨፋ ተፈጽሞባቸዋል። በዜጎቻችን ላይ በደረሰው መከራ እያዘንን፤ ይሄንን አሸባሪ ቡድን እስከመጨረሻው ተከታትለን ከህዝባችን ጋር እናስወግደዋለን።

            Read More

              የድሬዳዋ አስተዳደር የ2014 በጀት አመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማ ዛሬ ጀምሯል የግምገማ መድረኩ ነገም ይቀጥላል ።

              በዛሬው እለትም የሴክተር መስሪያ ቤት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማ 6 ተቋማት ማለትም ትምህርት ቢሮ ፣ግብርና ውሃ ማዕድን ኢነርጂ ቢሮ፣የስራ ክህሎት ና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ፣ገንዘብ እና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ እና የቤቶች ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ የ2014 ዓ.ም በጀት አመት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት አቅርበዋል፡፡ የተቋማቱ የትኩረት መስኮች በተለይም በአስተዳደሩ ምክር ቤት፣ በክብር ከንቲባው የተሰጡትን አስተያየት እንዲሁም ህብረተሰቡ እና…

              Read More

                የድሬደዋ አስተዳደር የ2014 ዓ.ም በጀት አመት እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማ መድረክ እ እያካሄደ ነው

                የ2014 በጀት አመት የ4ኛው ሩብ አመት የማዘጋጃ ቤታዊ ፣ የሴክተር መ/ቤቶች ፤የከተማ ቀበሌዎችና የገጠር ክላስተሮች የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማ መድረክ ከሰኔ 27-28 /2014 ዓ.ም የሚቆይ ሲሄን በዛሬ ጠዋት የግምገማ መድረክ የንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ፤የትምህርት ቢሮ ፣የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ፣የኮንሰትራክሽንና ቤቶች ልማትቢሮ፣ ግብርና ውሀ ማአድንና ኢነርጂ ቢሮና የስራ ክህሎት እና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ እንዲሁም ቤቶች…

                Read More

                  የብልጽግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅ/ጽ/ቤት የ2014 አመታዊ የፓርቲ ስራዎች እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት የግምገማ መድረክ መካሄድ ተጀምሯል።

                  የ2014 በጀት አመት የ9ኙ ከተማ ቀበሌዎችና 4ቱ የገጠር ክላስተሮች ፓርቲ ጽ/ቤት እንዲሁም የ3ቱ ዘርፎች የመሰረታዊ ፓርቲ የፓርቲ ስራዎች የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማ መድረክ ከሰኔ 27-29 /2014 ዓ.ም ይካሄዳል፡፡ በዛሬው እለት ከቀበሌ 01 እስከ ቀበሌ 04 የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማ መድረክ በከሰዓት መረሃግብር የሚካሄድ ሲሆን ቀሪዎች ቀበሌዎች፣ ገጠር ክላስተሮችና ዘርፎች በቅደም ተከተል የሚያቀርቡ መሆኑ ተገልጿል። በመጨረሻ…

                  Read More

                    “መሰናክሎች የዕድገት እና የመሻሻል ዕድሎች ናቸው” – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ

                    በመንገዳችን ላይ የሚያጋጥሙንን ችግሮች ተቋቁመን ማለፍ ከቻልን፤ መሰናክሎች የዕድገት እና የመሻሻል ዕድሎች ናቸው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለፁ። በተለያዩ ችግሮች ውስጥ ባለፍንባቸው ጊዜያት፤ ጎን ለጎን በጎ ነገሮችንም መፍጠር ችለናል ብለዋል ጠቅላይ ሚስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ላይ ባሰፈሩት አስተያየት። የተለያዩ መሰናክሎችን በመቋቋም ጭምር በኢትዮጵያ እየተከናወኑ ያሉ ሜጋ ፕሮጀክቶች የጠንካራ ሥራ ውጤቶች ናቸው ብለዋል ዶ/ር ዐቢይ።…

                    Read More

                      ለገጠር ት/ቤቶች በነገው ዕለት ለሚሰጠው የ8ተኛ ክፍል ፈተና በዛሬው ዕለት ማለትም ሰኞ ሰኔ 27ቀን 2014ዓ.ም ወደየ ክላስተራቸው በመጓጓዝ ላይ ይገኛል፡፡

                      የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሰኔ 28-30/2014 ዓ/ም ድረስ በአስተዳደር ደረጃ በከተማና በገጠር 94 ትምህርት ቤቶች ላይ ፈተናው ይሰጣል፡፡ ከ7ሺ በላይ የሆኑ ተማሪዎችን ከሰኔ 28 እስከ 30 ባለዉ ጊዜ ፈተና የሚወስዱ ሲሆን በገጠር 87 በከተማ 193 በድምሩ 280 የመፈተኛ ክፍሎችም ተዘጋጅተዋል ፡፡

                      Read More