በድሬዳዋ አሰተዳደር የ2014ዓ.ም የስምንተኛ ክፍል መልቂያ (የሚኒስትሪ) ፈተና ከሰኔ 28 እስከ 30 ባለዉ ጊዜ ይሰጣል፡፡
ከተማ አቀፍ የሆነው የስምንተኛ ክፍል ፈተና ከ7ሺ በላይ የሆኑ ተማሪዎችን ከሰኔ 28 እስከ ሰኔ 30 2014 ዓ.ም ለመፈተን መዘጋጀቱን የድሬዳዋ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ በድሬዳዋ ትምህርት ቢሮ ስር ባሉ ጣቢያዎቹ የሚገኙ ሰባት ሺ ስልሳ የስምንተኛ ክፍል ተማሪዎች ለማስፈተን ዝግጅቱን እያጠናቀቀ መሆኑን በትምህርት ቢሮ የ ፈተና ዝግጅት አስተባባሪ አቶ ሳሙኤል ነጋሽ ገልጸዋል። የፈተና ዝግጅቱ ተጠናቆ የህትመት ስራዉ…


