በድሬዳዋ አሰተዳደር የ2014 ዓ.ም የስምንተኛ ክፍል መልቂያ ፈተና በነገው እለት ይጀመራል

    የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሰኔ 28-30/2014 ዓ/ም ድረስ በአስተዳደር ደረጃ በከተማና በገጠር 94 ትምህርት ቤቶች ላይ ፈተናው ይሰጣል፡፡ ከ7ሺ በላይ የሆኑ ተማሪዎችን ከሰኔ 28 እስከ 30 ባለዉ ጊዜ ፈተና የሚወስዱ ሲሆን በገጠር 87 በከተማ 193 በድምሩ 280 የመፈተኛ ክፍሎችም ተዘጋጅተዋል ፡፡

    Read More

      ቀፌራን አቋርጦ የሚሄደው የደቻቶ ወንዝ ሀፍካት ድልድይ ድረስ የፅዳት ስራ በዛሬው እለት ተከናውኗል።

      33 ኛው የፅዳት ዘመቻ በዛሬው እለት የአስተዳደሩ አመራሮችና ማህበረሰብ እንዲሁም ባለሀብቶችና የስራ ተቋራጮች በንብረታቸውና በጉልበታቸው የተሳተፉበት መሆኑ ለየት ያደርገዋል ያሉት የአስተዳደሩ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊ ኢንጅነር ጀማል ኢብራሂም ከጠዋቱ 12 ሰአት እስከ ቀኑ 6 ሰአት የቆየ የፅዳት ዘመቻ መሰራቱን ገልፀዋል። ቀደም ሲል አካባቢው ህገወጥ ድርጊት የሚሰራበት በመሆኑ በቀጣይ ማህበረሰቡ ቆሻሻ የሚያስወግድበት ቦታ በአካባቢው ያሉትን ነዋሪዋች…

      Read More

        የድሬደዋ አስተዳደር የ2014 በጀት አመት የ4ኛው ሩብ አመት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማ መድረክ መካሄድ ጀምሯል፡፡

        የ2014 በጀት አመት የ4ኛው ሩብ አመት የማዘጋጃ ቤታዊ ፣ የሴክተር መ/ቤቶች ፤የከተማ ቀበሌዎችና የገጠር ክላስተሮች የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማ መድረክ ከሰኔ 27-28 /2014 ዓ.ም ይካሄዳል፡፡ በዛሬው እለት በተጀመረው የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማ መድረክ በጠዋቱ መረሀ ግብር የንግድ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ፤የትምህርት ቢሮ ፣የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ፣የኮንሰትራክሽንና ቤቶች ልማትቢሮ፣ ግብርና ውሀ ማአድንና ኢነርጂ ቢሮ የስራ አፈጻጸም…

        Read More

          በሱዳን ወታደራዊ አስተዳደሩን በመቃወም በተነሳው ህዝባዊ ተቃውሞ እስካሁን አራት ሰዎች ለህልፈት ተዳርገዋል

          አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሱዳን ወታደራዊ አስተዳደሩን በመቃወም በወጡ ሰልፈኞች ተቃውሞ ስትናጥ ውላለች። አሁንም በቀጠለው የተቃውሞ ሰልፍ እስካሁን አራት ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸውን የሱዳን ዶክተሮች ማዕከላዊ ኮሚቴ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። ማዕከላዊ ኮሚቴው ሰልፈኞቹ በኦምዱርማን ከተማ በተካሄደው የተቃውሞ ሰልፍ ከፀጥታ ሃይሎች በተተኮሰ ጥይት መመታታቸውንም ነው ያስታወቀው። ወታደራዊ አስተዳደሩም “የሚሊየኖች ተቃውሞ” በሚል…

          Read More

            የአስተዳደሩ ንግድ ና ኢንዱስትሪ ቢሮ በሚንስትሮች ምክር ቤት በወጣው የነዳጅ ድጎማ ደንብ ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አካሄዱ፡፡

            የንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ በሚንስትሮች ምክር ቤት በወጣው የነዳጅ ድጎማ ደንብ ዙሪያ ከነዳጅ ማደያ ባለቤቶች ፣በትራንስፖርት ዘርፍ ከተሰማሩ አሽከርካሪዎች እና ከፀጥታ አካላት ጋር ውይይት አድርገዋል ፡፡ የውይይት መድረኩ በነዳጅ ድጎማ ደንብ ዙሪያ ፣የአፈጻጸም መመሪያዎች እና በተዘጋጁ የአሰራር መተግበሪያ ዙሪያ ለባለድርሻ አካላት ግንዛቤ ለማስጨበጥ መዘጋጀቱ ነው የተገለጸው፡፡ በመድረኩም በሚንስትሮች ምክር ቤት የወጣውን የነዳጅ ድጎማ ደንብ ዙሪያ ማብራሪያ…

            Read More

              የብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ ወይዘሮ ዛህራ ሑመድን የሊጉ ፕሬዝዳንት አድርጎ መረጠ

              በሃዋሳ ከተማ ከትናንት በስቲያ ጀምሮ እየተካሄደ ያለው የብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ አንደኛ ጉባኤ ወይዘሮ ዛህራ ሑመድን የሊጉ ፕሬዝዳንት ሆነው እንዲያገለግሉ መርጧል። ወይዘሮ ዛህራ ሑመድ የብልጽግና ፓርቲ የሴቶች ሊግን በፕሬዝዳንት እንዲያገለግሉ በጉባኤው የተመረጡት 713 ድምፅ አግኝተው ነው። እንዲሁም ወይዘሮ መስከረም አበበና ወይዘሮ ጠይባ ሀሰን 553 እና 486 ድምፅ በቅደም ተከተል በማግኘት የሊጉ ምክትል ፕሬዝዳንቶች ሆነው በጉባኤው…

              Read More

                የአፍሪካ ቀንድ ፋይናንስ ሚኒስትሮች የቀጠናዊ ንግድ ኢኒሼቲቭ ፍኖተ ካርታ አጸደቀ

                የአፍሪካ ቀንድ የፋይናንስና ንግድ ሚኒስትሮች በአፍሪካ ቀንድ ቀጠናዊ የንግድ አመቺ ኢኒሼቲቭ ፍኖተ ካርታ ለማጽደቅ በበየነ መረብ የተወያዩ ሲሆን ሚኒስትሮቹ በፍኖተ ካርታው ፕሮጀክቶች ዝግጅትና አተገባበር ሁኔታን ሰፊ ውይይት ማድረጋቸውን ገልጸዋል። በውይይቱ ላይ የኢትዮጵያ፣ የኬንያ፣ የጅቡቲ፣ የሶማሊያ እና የደቡብ ሱዳን የገንዘብና ንግድ ሚኒስትሮች እንደሁም የዓለም ባንክ፣ የአውሮፓ ህብረት፣ የአፍሪካ ልማት ባንክና ኢጋድን ጨምሮ ከፍተኛ የአጋር አካላት ተወካዮች…

                Read More

                  በድሬዳዋ አስተዳደር በጤናው መስክ የሚነሱትን ጥያቄዎች ለመፍታት ዘርፈ-ብዙ ስራዎች በመስራት ላይ እንደሚገኝ ተገለፀ ።

                  በድሬዳዋ አስተዳደር በከተማም ሆነ በገጠር በጤናው መስክ መሰራት ያሉባቸውን ስራዎች አስመልክቶ የተለያዩ ጥያቄዎች ተነስተው የነበረ ሲሆን እነዚህም ጥያቄዎች በዋናነት የህብረተሰብ ጤና መድህን ተደራሽነት ላይ ያሉ ችግሮች ፣ የመድሀኒትና የህክምና ቁሳቁሶች አቅርቦት ችግር ፣ የቢዮ አዋሌ ጤና ጣቢያ ላይ የሚገኘው የድንገተኛ የቀዶ ህክምና አገልግሎት ከመጀመሩ ጋር ተያይዞ ያለ ችግር ፣ በጤናው ዘርፍ የሰተሰማሩ ሞያተኞች የሙያ ስነ-ምግባርና…

                  Read More

                    Hawaasni tarkaanfii olaantummaa seeraa fudhatamaa jiru keessatti qooda fudhachaa jira

                    Ministeerri Tajaajila Kominikeeshinii Mootummaa Dr. Laggasaa Tulluu haala yeroorratti ibsa miidiyaaleef kennaniin, kallattii mana maree nageenyaafi tika Biyyaalessaan ka’ameen, hojiin seera kabachiisuu gaggeeffamaa jiraan bu’aa gaarii argamsiisaa jiraachuu ibsaniiru. Qaamoleen nageenyaa hawaasa waliin ta’uun tarkaanfii garee shororkeessitootarratti fudhateen miseensonni garechaa hedduun barbadeeffamuu fi kanneen bosonaa keessa faca’uun dhokatan hawaasaa waliin ta’uun adamsamaa jiraachuu himaniiru. Ammas…

                    Read More

                      ” በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ” በሚል መሪ ቃል የ2014 ዓ.ም የክረምት ወራት የወጣቶች በጎ ፍቃድ መረሃ-ግብር በድሬ ደዋ ከተማ ተጀመረ፡፡

                      ሰኔ 23,2014 ዓ.ም የክረምት ወራትን ምክንያት በማድረግ በድሬ ዳዋ አስተዳደር ወጣቶችና ሰፖርት ኮሚሽንና በኢትዮጵያ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ሚንስቴር አማካኝነት የተዘጋጀ የ2014 ዓ.ም የበጎ ፍቃደኝነት መርሃ-ግብር የአረንጓዴ አሻራን በማሳረፍ፣ደም በመለገስና የአቅመደካሞች ቤት በማደስ ተጀመረ፡፡ መርሃ-ግብሩ ተናንት በ22/10/2014 ዓ.ም በሀረር ከተማ የተጀመረ ሲሆን በዛሬው ዕለትም በድሬደዋ የኢትዮጵያ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የተከበሩ ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬና የድሬ ዳዋ…

                      Read More